የኮሚሽነሩ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት አያያዝ የማሻሻል ተሰፋ

የተባበሩት መንግሥታ የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ዛይድ ራኣድ ኣል ሁሴን በመንግሥት ጋባዥነት በኢትዮጵያ የሠስት ቀናት ጉብኝታቸዉን አጠናቀዋል። ከኢትዮጵያ መንግሥት ግብዣዉ መቅረቡ እንዳስገረማቸዉ የተናገሩት ኮሚሽነሩ በቆይታቸዉ፤ ከባለስልጣንናት እስከ ተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ያሉትን አግኝተዉ እንዳነጋገሩ ለዶይቼ ቬሌ ገልጸዋል።
አውዲዮውን ያዳምጡ።05:14

የሰብአዊ መብት አያያዝ

«ታዋቂ» ያሏቸዉን የፖለትካ እስረኞችም አግኝተዋል። አገሪቱ በሰብዓዊ መብት አያያዝ አስጊ ሁኔታ ዉስጥ ብትገኝም ከመንግሥት ጋር ለመሥራት ተስፋ እንዳለቻዉም አመልክተዋል። ኮሚሽነሩን በተለይ ከዶቼ ቬለ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል። ያነጋገራቸዉ መርጋ ዮናስ ነዉ።
ለተጨማሪ፦ ዶይቼ ቬሌ

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ