መድረክ በሃድያ ዞን ሁለት ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ አካሄደ

 መድረክ በሃድያ ዞን ሁለት ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ አካሄደየኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ፓርቲ በሃድያ ዞን ሁለት ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ አካሄደ።
ፓርቲው ትናንት እና ዛሬ ሰለማዊ ሰልፉን ያካሄደው በሆሳእና ከተማ እና በምስራቅ ባዳዋቾ ሾኔ ከተሞች ነው።
የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ በሁለቱ ከተሞች በተካሄደው ሰልፍ የፓርቲው አመራሮች፣ አባላት እና ደጋፊዎች ተገኝተዋል።
ሊቀመንበሩ ሰልፉ በፀጥታ ኃይሎች ትብብር ያለምንም ችግር መከናወኑን ተናግረዋል።
Read more: ኤፍ.ቢ.ሲ

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ