ጥቂት ስለ ኣዲሱ የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ድረገጽ

በዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል የተሰራው ኣዲሱ የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ድረገጽ በከተማዋ ሁለ_ገብ ኢኮኖሚያዊ፤ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ የስራ እንቅስቃሴዎች ላይ ወቅታዊ መረጃን ለመስጠት ከማስቻሉ በላይ፤ በከተማዋ ያሉትን የኢንቨስትመንት ኣማራጮች ለማስተዋወቅ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ ነው።


የከተማዋ ኣስተዳደር ይህንን በመገንዘብ ከዚህ በፊት ከነበረው የኣስተዳደሩ ድረገጽ በብዙ መልኩ የተሻለ ድረገጽ በዚህ በፈሬንጆቹ ኣዲስ ኣመት (2015) ማስጀመሩ የሚያስመሰግነው ሲሆን፤ በተለይ በእንግሊዥኛ ገጹ ላይ የሚታየውን የሀሳብ ድግግሞሽ እና የኣጻጻፍ ግድፍቶች ቢያስተካክል በኣለም ኣቀፍ ደረጃ ከተማዋን በተመለከተ መረጃ ፈላጊዎች ተገብውን እና ወቅታዊ መረጃ እንድያገኙ ያስችላል።

ድረገጹን ለማየት እዚህ ይጫኑ

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ