በዚህ ሳምንት የፕሪሚየር ሊግ ውድድር ሲዳማ ቡና ወደ ኣዲስ ኣበባ ተጉዞ ንግድ ባንክን ይገጥማል


ፎቶ ከ soccerethiopia.net

በአስደናቂ ጉዞ ላይ ያለው ሲዳማ ቡና በዚህ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ወደ ኣዲስ ኣበባ ተጉዞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ይገጥማል። ሁለቱ ክለቦች በምመጣው እሁድ ከቀኑ ኣስር ሰዓት ላይ በኣበበ ቢቂላ ስታዲዬም ውድድራቸውን እንደሚያደርጉ ታውቋል።


የሲዳማ ቡና ባለፈው ሳምንት ይርጋለም ከተማ ላይ ኢትዮጵያ ቡናን ኣስተናገደው 1-0 አሸንፎ ያሸነፈ ሲሆን፤ የሲዳማ ቡናን የድል ግብ ያስቆጠረው ኬንያዊው አጥቂ ኤሪክ ሙራንዳ መሆኑ ይታወሳል፡፡

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ