አቶ አስፋው ዴንጋሞን የኢትዮጵያ ፔትሮሊየም ልማት ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ተሾሙ

 አቶ አስፋው ዴንጋሞን የኢትዮጵያ ፔትሮሊየም ልማት ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ሾመዋቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፔትሮሊየም ልማት ድርጅት አዲስ የተቋቋመ የመንግሥት የልማት ድርጅት ነው፡፡ ድርጅቱ በኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝና ዘይት ልማት ሥራ ውስጥ እንዲሳተፍ ታቅዶ የተመሠረተ መንግሥታዊ ድርጅት ነው፡፡ 
አቶ አስፋው ዴንጋሞ የውኃ ሀብት ሚኒስትር ሆነው ማገልገላቸው ይታወሳል፡፡ በመቀጠልም በኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የዋና ዳይሬክተሩ አማካሪ ሆነው አገልግለዋል፡፡

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር