ዋሊያዎቹ ከማሊ አቻቸው ጋር እየተጫወቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን  ከ10 ስአት ጀምሮ ከማሊ አቻቸው ጋር ወሳኝ ፍልሚያ እያደረጉ ነው።
በመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ የተካተቱ ተጫዋቾች ዝርዝር
ግብ ጠባቂ፦
ሲሳይ ባንጫ

ተከላካዮች፦

ቢያድግልኝ ኤልያስ
ሳላሃዲን ባርጌቾ
ዋሊድ አታ
አበባው ቡጣቆ

አማካዮች፦
ሽመልስ በቀለ
ናትናኤል ዘለቀ
አንዳርጋቸው ይላቅ
የሱፍ ሳላህ 

አጥቂዎች፦

ጌታነህ ከበደና ኡመድ ኡኩሪ በመጀመሪያው አሰላለፍ ውስጥ ገብተዋል።
ተጠባባቆዎች፡ -
ጀማል ጣሰው 
ኤልያስ ማሞ
ታደለ መንገሻ 
ግርማ በቀለ 
ኤፍሬም አሻሞ
ዳዋ ሆኪታ
ብርሃኑ ቦጋለ
የጨዋታ ቅርፁም 4-3-3 መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፥ ቡድኑን አበባው ቡጣቆ በአምበልነት እየመራ ነው።

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ