ሲኣን/ መድረክ የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ነው

ሲኣን/ መድረክ በዚህ ሳምንት በሃዋሳ ከተማ ለማካሄድ ላቀደው ሰላማዊ ስልፍ የጸጥታ ኃይል እንዲመደብለት ለከተማው ኣስተዳደር ላቀረበው ጥያቄ እስከኣሁን ምላሻ ኣለማግኘቱ ታውቋል።
ሪፖተራችን ጥቻ ወራና ከሃዋሳ እንደዘገበው፤ ከሳምንታት በፊት በወቅታዊ ፖለቲካዊ፤ ማህባራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ ጥያቄዎችን መንግስትን በሰላማዊ ሰልፍ ለመጠየቅ የጸጥታ ጥበቃ እንዲደረግለት በጽሁፍ ጠይቆ የከተማዋን ኣስተዳደር ምላሽ በመጠባበቅ ላይ ነው።

እንደዘጋባው ከሆነ፤ ምንም እንኳን ከከተማው ኣስተዳደር ምላሽ ባይኖረም የሰላማዊ ሰልፉ ኣዘጋጅ ኮሚቴ ለሰማላዊ ሰልፉ የሚያደርገውን ዝግጅት ኣጠናክሮ መቀጠሉ ታውቋል።

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ