ታስረው የከረሙት የሲዳማ ተማሪዎች በነጻ ተለቀቁ
በሃዋሳ
ከተማ በኣላሙራ እና በታቦር ከፍተኛ ሁለተኛ
ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምማሩ የሲዳማ ተማሪዎች
በየትምህርት ቤቶቹ ለሲዳምኛ ቋንቋ ትኩረት
ተነፍጎታል በማለት ሲዳምኛ ቋንቋ በትምህርት
ቤቶቹ የሰራ ቋንቋ መሆን ኣለበት በምል እና
ሌሎች የመብት ጥያቄዎችን ኣክለው ድምጻቸውን
ባሰሙ ተማሪዎች እና በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች
በማካከል በተፈጠረው ግጭት የታሰሩት ተማሪዎች
በኣሽባርነት ለመክሰስ መንግስት እየተዘጋጀ
ነው ብባልም ከደረሰበት ከፍተኛ የህዝብ
የተቃውሞ ግፍት ተማሪዎችን ተመክረው መለቀቃቸው
ታውቋል።
Comments
Post a Comment