መድረክ ኢሕአዴግን በአምባገነንነትና ኢዴሞክራሲያዊነት ከሰሰ

የኢህአዴግ መንግሥት “..የአገሪቱን ሕገ-መንግሥትና እና ሌሎቹን ሕጎች እየጣሰ ነው፤ ሰላማዊ ተቃውሞዎችን እያፈነ ነው..” ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ከሰሰ።
 \
አቶ አስራት ጣሴ - የመድረክ አመራር አባልና የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ተወካይአቶ አስራት ጣሴ - የመድረክ አመራር አባልና የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ተወካይ

መድረክ በመግለጫው “የኢህአዴግ አምባገነናዊና ኢዴሞክራዊያዊ አካሄድ” ያለውን አሠራር ለአገሪቱ ሰላምና ደህንነት የሚመኙ ሁሉ እንዲታገሉትም ጥሪ አቅርቧል።

መለስካቸው አምሃ መግለጫውን ተከታትሏል፡፡

Comments

Popular posts from this blog

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

Reclaiming Truth: A Rebuttal to the Misrepresentation of the Sidama People’s Struggle and Cultural Legacy