ነገ በሚካሄደው በሃዋሳው የኃይሌ ገብረ ሥላሴ ማራቶን አሸናፊዎች 100 ሺሕ ብር ይሸለማሉ

ለመጀመሪያ ጊዜ በሐዋሳ ከተማ ዛሬ ጥቅምት 10 ቀን 2006 ዓ.ም. በሚካሄደው የኃይሌ ገብረ ሥላሴ ማራቶን በሁለቱም ጾታዎች አሸናፊ ለሚሆኑት አትሌቶች ለያንዳንዳቸው የ100
ሺሕ ብር ሽልማት እንደሚሰጥ አዘጋጁ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡
አዘጋጁ አክሎ እንደገለጸው በሐዋሳው የኃይሌ ማራቶን በወንዶች ከ2 ሰዓት 12 ደቂቃ በታች፣ በሴቶች ከ2 ሰዓት 30 ደቂቃ በታች በማሸነፍ ክብረ ወሰን ለሰበረ ተጨማሪ 100 ሺሕ ብር ጉርሻ ይሸለማል፡፡
20 OCTOBER 2013 ተጻፈ በ  

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር