ኣንድ የሲዳማ ወጣት ከድህነት ተላቀቀ፤በዕድል ሎተሪ ኣንደኛ ዕጣ ኣሸናፊ በመሆን 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ባለቤት ሆነ

ነዋሪነቱ በኣለታ ወንዶ ከተማ የሆነው ወጣት ከፈለኝ ሞገስ በኣንድ ሆቴል ውስጥ በስጋ ቆራጭነት ይተዳደር የነበረ ሲሆን፤ የዕድል ሎተሪ ኣንደኛ ዕጣ ኣሸናፊ በመሆን 1ሚሊዮን ሁለት መቶ ሺ ብር ቼክ ከብሄራዊ ሎተሪ ኣስተዳደሪ እጅ ተረክቧል። ወጣቱ በስነስርዓቱ ላይ ያሸነፈውን ገንዘብ ሳያባክን በሃዋሳ ከተማ ሆቴል ለመክፈት ማቀዱን ተናግሯል።

የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ወጣት ከፈለኝን እንኳን ደስ ኣለህ ማለት ይወዳል።

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ