የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከነገ በስቲያ አስቸኳይ ስብሰባ ያካሂዳል


አዲስ አበባ መስከረም 09/2005 ኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከነገ በስቲያ አስቸኳይ ስብሰባ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጸው ፓርላማው የሚያካሂደው አስቸኳይ ስብሰባ ለሕዝቡና ለዓለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ በመገናኛ ብዙሃን በቀጥታ ይሰራጫል፡፡

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ