በቅርቡ በማልጋ ወረዳ በፈዴራል ፖሊስ እና በወረዳው ነዋሪዎች መካከል ተከስቶ በነበረው ግጭት ህዝብ ከፊዴራል ፖሊስ ላይየማረካቸውን የጦር ማሳሪያ ለመንግስት መመለሱን ሲዳማ ኔሽን ኦንላይን የተባለ ድረ ገጽ ዘገበ
እንደ ድረ ገጹ ዘገባ ከሆነ ጉጉማ ላይ ተከስቶ በነበረው በዚህ ግጭት ህዝቡ19 ከፈዴራል ፖ ሊስ ኣቁስሎ ከ18 በላይ የጦር መሳሪያ ላይ ማርኳል።
ህዝቡ የማረከውን የጦር መሳሪያ በትናንትናው እለት ለመንግስት ተወካዮች ያስረከበ ሲሆን፤ የጦር መሳሪያዎቹን ልማርክ የቻለው ራስን የመከላከል እርምጃ በወሰደውወቅት መሆኑን ግልጸዋል።
በተያያዘ ዜና ከሲዳማ የክልል ጥያቄ ጋር በተያያዘ በበርካታ የዞኑ ወረዳዎች ውስጥ ህዝባዊ እንቅስቃሴ እየተደረጉ ናቸው ።
ለዝርዝር መረጃ እዚህ ላይ ይጫኑ
Comments
Post a Comment