በታላቁ የሲዳማ ወንዝ ላይ ከሲዳማ ውጪ በመገንባት ላይ ያለው የገናሌ የሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ 46 በመቶ መጠናቀቀ ተነገረ
ትላልቅ የሲዳማ ወንዞች የሆኑት እንደ ኤሬርቴ፤ ጋላና፤ ሎጊታ፤ ቦኖራ፤ ሃምሌ እና ሌሎች ወንዞች ከሲዳማ እና ከባሌ ተራራማ ኣከባቢዎች እየተነሱ የሲዳማን የውሃ ሀብት ኣማጠው የሚገቡሩለት የገናሌ የሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ ግማሽ ከመቶ ተጠናቋል።
ሰሞኑን
የመንግስት ዜና ኣውታሮች ከስፍራው እንደዘጋቡት፤
ፕሮጀክቱ
ሲጠናቀቅም 254
ሜጋ
ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል ያመነጫል ተብሎ
የምጠበቅ
ሲሆን፤ በአሁኑ
ግዜ የወንዙን አቅጣጫ የማስቀየር ስራ ተጠናቆ
የግድቡ ግንባታ በመካሄድ ላይ ነው፡፡
የፕሮጀክቱን
የስራ እንቅስቃሴ የጎበኘው የህዝብ ተወካዮች
ም/ቤት
የተፈጥሮ ሀብትና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ
ኮሚቴ ፕሮጀክቱ በተያዘለት ጊዜ ጊዜ እንዲጠናቀቅ
ከመገናኛ አውታሮች ጋር የተያያዙና ሌሎች
ያሉበትን ችግሮች ሊፈቱ ይገባል ብሏል፡፡
የዜናው
ምንጭ
፦http://www.ertagov.com/amharic/index.php/component/k2/item/3497-2014-02-03-13-21-47
ጥቂት
ስለ ፕሮጀክቱ
PROJECT
LOCATION
This
Hydropower project site lies at Bale-Medewellabu zone in Oromia
region. It is 630 km far from Addis Ababa. It¡¯s located at North
East of Guji zone in 32 km distance.
The
project includes constructions like:-dam, cave, water outlet, power
house and power transmission and distribution stations.
The
consultancy service is given by MWH international Company in
collaboration with two different domestic companies. China Gezhouba
Group Company Limited-CGGC works as a contractor.
The
project is supposed to be completed within 48.5 months. By December
2012, 20.84% of the construction has done since March, 2008.
Now,
400 foreigners and 440 local workers are involved in the project. It
is expected that 2,400 Ethiopians and 600 foreign workers will be
enrolled by the project when it starts work fully.
ምንጭ፦
http://www.eepco.gov.et/abouttheproject.php?pid=28&pcatid=2
Comments
Post a Comment