Posts

በ6ኛው የከተሞች ፎረም ውድድር የሲዳማዋ መዲና ሃዋሳ ከተማ አሸናፊ ሆነች

Image
በ6ኛው የከተሞች ፎረም ውድድር የሲዳማዋ መዲና ሃዋሳ ከተማ አሸናፊ ሆነች። ዝርዝር ወሬውን ከታች ያንቡ፦ ባለፉት አመታት በከተማ ልማት ዘርፍ የተሸለ ስራ መስራቱን የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚንስቴር ገለፀ፡፡ “ከተሞቻችን የኢንተርፕራይዞች ልማት ማዕከላት በመሆን የኢትዮጵያን ህዳሴ ያሳካሉ” በሚል መሪቃል በድሬዳዋ ሲካሄድ የሰነበተው የከተሞች ፎረም ተጠናቋል፡፡ በመዝጊያው ላይ ንግግር ያደረጉት የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚንስትሩ አቶ መኩሪያ ሃይሌ እንዳሉት፥ ባላፉት አመታት በከተማ ልማት ዘርፍ የማስፈጸም አቅም በመጠናከሩ የተሸለ ስራ መስራት ተችሏል፡፡ በጥቃቅንና አነስተኛ ለ3 ሚሊዮን ሰዎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ታስቦ እየተሰራ መሆኑን የገለፁት ሚኒስትሩ ለማምረቻ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ትኩረት እንደተሰጠ ገልጸዋል፡፡ በጠቅላይ ሚንስትር ማዕረግ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚንስትር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል በበኩላቸው ከተሞች የሀገሪቱ የዕድገት አውታር መሆናቸውን ጠቁመው፥ ከተሞች በተፋጠነ መልኩ እድገታቸው እንዲቀጥል የከተማ አጀንዳዎችን ከኪራይ ሰብሳቢነት የማጽዳት ስራ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አሰድ ዚያድ በበኩላቸው፥ ከዝግጅቱ መልካም ልምዶችን እናዳገኙ ተናግረዋል፡፡ ልምዱን ተጠቅመውም የከተማቸወን ዕድገት እንደሚያፋጥኑ ገልፀዋል፡፡ 189 ከተሞችንና ባለድርሻ አካላት በተሳተፉበት መድረክ ለሞዴል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተፕራይዞች፣ ለሴት ኢንተርፕረነሮች እንዲሁም ወደ ታዳጊና መካከለኛ ለተሸጋገሩ ኢንተርፕራይዞች እውቅና ተስጥቷል፡፡ ከተሞች በፎረሙ ላይ ራሳቸውን ለማስተዋወቅ ባደረጉት ውድድር በምድብ አንድ የ

በጀርመኗ ኮሎን ከተማ በተከፈተው ኣለም ኣቀፍ የፋይን ኣርት ኤግዚብዥን የሲዳማ ባህላዊ ''Barikko'' ባርኮ ለእይታ ቀረበ

Image
የኮሎን ከተማ ለኣለም የጥበብ ሪዕዬ ትይዕንት ሰሞኑን በሯን ክፍት ኣድርጋ ከተለያዩ የኣለም ክፍሎች የምጎርፉትን ጥንታዊ እና ባህላዊ የጥበብ ስራዎች በመቀበል ላይ ትገኛለች። በሪዕዬ ትይእንቱ ላይ ዘመን ጠገብ ቁሳቁሶች ለእይታ የቀረቡ ሲሆን፤ ከቀረቡ ቁሳቁሶች መካከል በ 19 ኛው እና በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን የተፈበረኩ እና በህዝብ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉ መኪኖች እና የስዕል ስራዎች ይገኙበታል። ለኣብነት ያህል ከቀረቡት የስዕል ስራዎች መካከል በጀመናዊው የኤክፕሬሽን ሰዓል ኣርቲስት ማክስ ፔሄስታይን የተሳሉት ሁለት ስዕሎች በሽያጭ የቀረቡ ሲሆን ዋጋቸውም 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዬሮ መሆኑ ታውቋል። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ዘጋብ የዩሮ ኒውስን ጠቅሶ እንደዘገባው፤ በኣማካይ 100 የምሆኑ ጋሌሪዎች እና ደላሎች ከኣውሮፓ እና ከተቀረው ኣለም ሃሰባሰቧቸው ማስተርፒስ ስራዎች በተጨማሪ ከኢትዮጵያን እና ኬኒያ የተሰባሰቡ ባህላዊ ቁሳቁሶች ለእይታ የቀረቡ ሲሆን የሲዳማው ባርኮ ከእነዚሁ መካከል ኣንዱ ነው።

Sidama's rural women are about to change their traditional way of butter processing

Image
 The first test of  new butter churn, with a large opening, capable of churning cream as well as milk  took place in Arbagona District in the Sidama Zone Helping Ethiopia’s rural women with butter processing Women all over Ethiopia process milk into butter in rural households, perhaps with the exception of areas where consumption of milk in coffee or tea is common. The LIVES project’s baseline surveys results also indicate that most households sell small quantities in local markets and this constitutes one of the income sources for women. Butter processing is based on age old traditions with local churns made of pottery or other local materials. Women process soured milk which is accumulated over a 2 to 5 day period. Because most households produce only small quantities of milk each day, women in some locations form groups to collectively process the soured milk from the group members in one churn. This reduces the individual labour time spent on churning by each wom

Cervical cancer prevention program activities in Wonsho District of Sidama Zone

Image
Photo@ www.groundsforhealth.org The first cervical cancer prevention program activities in rural health centers of Ethiopia’s coffee-growing regions. The team led a two-day community health promoter training to begin the process of engagement and recruitment of women for screening. This was followed by a two-day classroom training with local doctors and nurses and a four-day clinical training through a screen and treat campaign. The passion and expertise of in-country coordinator Ashenafi Argata and community coordinator Abiy Semunigus, together with the support of Grounds for Health Clinical Consultant Susan Hollinger and Amy Borgman, physician assistant and clinical volunteer, were indispensible in making the trip a success. Read more@  http://www.groundsforhealth.org/2014/11/trip-report-ethiopia/

WHY MUST WE WORRY ABOUT GROWING INEQUALITY IN ETHIOPIA?

Image
By Solomon G/S In 2012, I wrote an essay titled “The Growing Inequality in Ethiopia” that was posted on a few Ethiopian Diaspora websites such as Abugida and Abay Media. In that essay, while trying to explain the manifestations of growing inequality,   I did not justify or even explain why we should worry about the injustice of growing inequality. I will try to do that here because it is important for a number of reasons. The 1960’s generation of Ethiopian youth was impressed and influenced by the egalitarian philosophy of Marxism. For the then Ethiopian society where class cleavages were apparent based on land holdings and other properties, the influence of an egalitarian philosophy could not be underestimated. Today’s generation has no overarching philosophy to anchor a belief in arresting the growing inequality in Ethiopia. While the time-tested religious influence plays an aspirational role for seeking equality, religion alone has been shown not to be sufficient. On to

HwU’s CASCAPE project holds a high profile delegation site visit

Image
Ambassadors, delegates from around 30 embassies, numerous staff from the Embassy of The Kingdom of the Netherlands in Addis Ababa, national and regional project coordinators of CASCAPE, heads of major stakeholders the likes of AGP and representatives from Regional Agriculture Bureau attended the field day and site visit event organized by HwU’s CASCAPE project at one of the five Project sites- MelgaWoreda (Guguma Kebele) of Sidama Zone. The event which was  held on 30 October 2014 was adorned by poster presentations on the activities of the HwU’s CASCAPE project by its coordinator Dr. Tesfaye Abebe, PhD, Vice President for Research & Technology Transfer and its assistant coordinator Dr. Tewodros Tefera. During the event, a welcome speech was addressed to the participants by the Worada Administrator.  The delegation visited the project sites for malt-barley pilot-scaling, faba bean pre-scaling, sheep breed improvement, and cattle feed improvement (desho grass) guided by th

3D Map of Sidama

Image
Physical 3D Map of Sidama

Economic Cost of Malaria on Sidama Zone

Image
Abstract:        Malaria remains one of the major health problems in Ethiopia as in Sidama Zone, Southern People’s Nations and Nationalities Region. Though it fairly gets attention as a health problem, its cost on the economy stayed unnoticed. In the thesis, ‘Economic Cost of Malaria on Sidama Zone, SNNPR, Ethiopia’, an attempted has made to investigate and estimate the economic cost of malaria morbidity and mortality on households and public Health institutions in Sidama Zone. To conduct the study, cross sectional household survey of randomly selected 100 households from rural setting of Sidama Zone has been done.  Data collected by interview using the structured questionnaire and interviewing key informants from March 15 – April 01, 2011. Desk review done using checklist. The study area was chosen based on the agro-ecological feature and malaria prevalence of the Zone. The collected data analyzed using SPSS software; the findings were presented using tables and graphs. It was

ነዳጅ ቀነሰ… ትራንስፖርትስ?

Image
በዓለም አቀፍ ደረጃ የነዳጅ ዋጋ እየቀነሰ ነው፡፡ ካለፉት ሦስት ወራት ወዲህ የታየው የዋጋ ቅናሽ ያልተጠበቀ ነው ተብሏል፡፡ በአሜሪካ መሪነት ኢስላሚክ ስቴት (አይኤስ) ከተባለው ጽንፈኛ ቡድን ጋር እየተደረገ ያለው ፍልሚያ፣ የነዳጅ ዋጋን ያንራል ተብሎ ቢጠበቅም እውነታው ግን የተገላቢጦች ሆኗል፡፡ ከአይኤስ ጋር የሚደረገው ፍልሚያ የዓለም የነዳጅ ዋጋን ያንራል በማለት ከተለያዩ አቅጣጫዎች የተነሰነዘሩ ትንታኔዎች በግምት ቀርተዋል፡፡ አንቱ የተባሉ የኢኮኖሚ ባለሙያዎችና ተቋማት የነዳጅ ዋጋ ይሰቀላል በማለት ሰፊ ትንታኔ የሰጡትም ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ መንገድ ያጋጠሙ ክስተቶችን በመተራስ መሆኑ ይነገራል፡፡ በተለይ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ከወራት በፊት ይፋ እንዳደረገው፣ ከአይኤስ ጋር የሚደረገው ፍልሚያ በዚሁ ከቀጠለ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ አይቀሬ መሆኑን ነበር፡፡ ነገር ግን እንደተገመተው ሳይሆን የነዳጅ ዋጋ ያልተጠበቀ ቅናሽ አሳየና የብዙዎች ግምት እንዳይሰምር አደረገ፡፡ የነዳጅ ዋጋ ሊጨምር ይችላል ሲባል ሊቀንስ የቻለው ደግሞ አሜሪካ ከፍተኛ ነዳጅ በማምረት ወደ ገበያው ማስገባትዋ ስለመሆኑ አንዳንድ መረጃዎች ያለመክታሉ፡፡ ከአይኤስ ጋር በሚደረገው ፍልሚያ ምርታቸውን ይቀንሳሉ የተባሉ አንዳንድ ነዳጅ አምራች አገሮች እንደተጠበቀው ሳይቀንሱ በመቅረታቸውና አሜሪካ ባልተጠበቀ መንገድ ምርቷን መጨመሯ ለነዳጅ ዋጋ መውረድ አንኳር ምክንያት ሆነው ይቀርባሉ፡፡  የነዳጅ ገበያ ተለዋዋጭ ባህሪይ ያለው ነው፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት የታየው ቅናሽ እስከመቼ ይቀጥል ይሆን? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ቢያስቸግርም፣  ሰሞናዊው የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ በተለይ ለነዳጅ ግዥ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ለሚያወጡ አገሮች መጠነኛ እፎይታ የሰጠ ነው፡፡ የነዳጅ ዋጋ መጨመርና መ

OMN: Amharic Interview with Sidama activist Bekele Wayu (part one) Novem...

Image

Algeria record fifth straight win v Ethiopia

Image
Algeria made it five wins from five in their 2015 African Cup of Nations qualifying campaign with their 3-1 victory over Ethiopia at the Stade Mustapha Tchaker in Blida on Saturday evening. Goals from Sofiane Feghouli, Riyad Mahrez and Yacine Brahimi moved Algeria up to 15 points, the only team to have won all their games thus far. Algeria head coach Christian Gourcuff made two changes to the side that beat Malawi last time out, with Med Lamine Zemmamouche and Saphir Taider replacing Rais M’Bolhi and Nabil Bentaleb respectively, while Bidvest Wits and Ethiopia striker Getaneh Kebede missed the game through suspension. The hosts put Ethiopia under immense pressure in the opening 10 minutes of the encounter, with Rafik Halliche notably heading just wide. It was Ethiopia, though, who opened the scoring completely against the run of play in the 22nd minute through Omod Okwory, who picked up the ball near the halfway line before bursting forward and hitting a right-footed effort

አቶ አስፋው ዴንጋሞን የኢትዮጵያ ፔትሮሊየም ልማት ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ተሾሙ

Image
 አቶ አስፋው ዴንጋሞን የኢትዮጵያ ፔትሮሊየም ልማት ድርጅትን በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ ሾመዋቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፔትሮሊየም ልማት ድርጅት አዲስ የተቋቋመ የመንግሥት የልማት ድርጅት ነው፡፡ ድርጅቱ በኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝና ዘይት ልማት ሥራ ውስጥ እንዲሳተፍ ታቅዶ የተመሠረተ መንግሥታዊ ድርጅት ነው፡፡  አቶ አስፋው ዴንጋሞ የውኃ ሀብት ሚኒስትር ሆነው ማገልገላቸው ይታወሳል፡፡ በመቀጠልም በኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የዋና ዳይሬክተሩ አማካሪ ሆነው አገልግለዋል፡፡ Read more at: www.ethiopianreporter.com

የፖለቲካ ፓርቲዎች የሕዝብ ትዝብት ውስጥ እንዳይወድቁ

Image
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጽሕፈት ቤት በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደውን አምስተኛ ዙር አገር አቀፍ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል፡፡ ቦርዱ የፊታችን ግንቦት የሚካሄደውን አገር አቀፍ ምርጫ ለማካናወን የሚያስፈልጉ ቅድመ ዝግጅቶች በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ በዚህ መሠረት የፖለቲካ ፓርቲዎች ቅስቀሳ የሚያደርጉበት፣ መራጮች የሚመዘገቡበት፣ ምርጫው የሚካሄድበትና ውጤቱ ይፋ የሚደረግበት የጊዜ ሰሌዳ ታውቋል፡፡  ምርጫው ሊካሄድ ሰባት ወራት የቀሩት ሲሆን፣ በአገሪቱ ያሉት የፖለቲካ ፓርቲዎች በዚህ ምርጫ ለመሳተፍ፣ የቻሉትን ለማሸነፍ እንቅስቃሴ የሚያደርጉበት ወቅት ነው፡፡ በመሆኑም ፓርቲዎች ዕጩዎቻቸውን የሚያዘጋጁበት፣ የምረጡኝ ቅስቀሳ ለመጀመር የቤት ሥራቸውን የሚያጠናቅቁበትና ሌሎች አስፈላጊ ነገሮችን የሚያሟሉበት ጊዜ ነው፡፡ ወቅቱ የምርጫ በመሆኑ የአገሪቱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሕዝብ ትዝብት ውስጥ እንዳይወድቁ ሊጠነቀቁ ይገባል፡፡  እስካሁን አራት አገር አቀፍ ምርጫዎች በአገሪቱ የተካሄዱ ቢሆንም፣ ምርጫ 97 በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ጥሎት ያለፈው ትዝታ ግን የሚረሳ አይደለም፡፡ በአገሪቱ ያለው የዴሞክራሲ ሥርዓት ታዳጊ የሚባል ቢሆንም፣ በምርጫ 97 ታይቶ የነበረው የተስፋ ጭላንጭል የዴሞክራሲ ሥርዓቱን ዕድገት ያፋጥነዋል ተብሎ ይታመን ነበር፡፡ ያለመታደል ሆኖ በወቅቱ የነበረው የሕዝብ እንቅስቃሴ በቀጣዩ የ2002 ዓ.ም. ምርጫ ሳይታይ ቀረ፡፡ ሳይሟሟቅና ግለቱ ሳይሰማን አለፈ፡፡ ለዚህ ደግሞ በአገሪቱ ውስጥ የነበሩት ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ተጠያቂዎች ናቸው፡፡  በቅርቡ እንደሰማነው ዘጠኝ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር መሥርተዋል፡፡ ትብብሩን የመሠረቱት የተቃዋሚ ፓርቲዎች የትብብሩ ዓላማ ነፃ፣ ፍትኃዊና ተዓማኒ ምርጫ ለማ

የዋሊያዎቹ ዕጣ ፈንታ ዛሬ በአልጀሪያ ይወስናል

Image
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወሳኙን የማጣሪያ ጨዋታውን ከአልጀሪያ ጋር ለማድረግ 20 ተጨዋቾችን በመያዝ ወደ ስፍራው አቅንቷል፡፡ ዋሊያዎቹ በጨዋታው ሙሉ ሶስት ነጥብ ይዘው መመለስ ካልቻሉ አስተናጋጁ ሀገር ያልታወቀውን የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ዕድሉ አይኖራቸውም፡፡ ዋሊያዎቹ አልጀሪያን ማሸነፍ ከቻሉና ማላዊ ማሊን ነጥብ ማሳጣል ከቻለች ለዋሊያዎቹ  መልካም ዜና ይሆናል፡፡ አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ በአልጀርስ ድል ካልቀናቸው ግን የዋሊያዎቹ የ2015 የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ ከማጣሪያ ጨዋታ ያልዘለለ ይሆናል፡፡ ከምድቡ 12 ነጥብ በመሰብሰብ አስቀድማ ማለፏን ያረጋገጠችው አልጀሪያ ጨዋታውን ለመርሃ ግብር ስትል ታደርጋለች፡፡ አልጀሪያ ባለፈው መስከረም አዲስ አበባ ላይ ዋሊያዎቹን 2ለ1 ማሸነፏ ይታወሳል፡፡ ዋሊያዎቹ ባለፈው አልጀሪያን ከገጠመው ቡድን የ8 ተጨዋቾች ለውጥ አድርገዋል፡፡ ከእነዚህ መካከል የፊት መስመር አጥቂዎቹ ሳልሃዲን ሰኢድ በጉዳት እንዲሁም  ጌታነህ ከበደ በቅጣት እና በአሰልጣኙ ዕይታ ብቁ ያልሆነው አማካኙ አዳነ ግርማ ይገኙበታል፡፡ አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ባለፈው ሳምንት በኡጋንዳ 3ለ0 ከተሸነፉ በኋላ 5 ተጨዋቾችን ቀንሰዋል፡፡ ዴቪድ በሻህ፣ ሄኖክ ካሳሁን፣ ፉዋድ ኢብራሂም፣ ምንተስኖት አዳነ፣ ኤፍሬም አሻሞ እና እንዳለ ከበደ     የተቀነሱ ተጨዋቾች ናቸው፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊሱ ፋሲካ አስፋው ዋሊያዎቹን የተቀላቀለ አዲስ አባል ሆኗል፡፡ በጨዋታው ኡመድ ኡክሪ በጉዳትና በቅጣት የሳሳውን የፊት መስመር በበላይነት እንደሚመራው ይጠበቃል፡፡ ጨዋታው ዛሬ ምሽት በሱፐር ስፖርት 3 በቀጥታ ይተላለፋል፡፡ ምንጭ፦ ኢብኮ

"Hawassa or Awassa, but it's R & R" Carolerich's photos around Hawassa, ...

Image

Hawassa, Ethiopia – Travel and Attractions

Image

Stability of infant and child feeding index over time and its association with nutritional status of HIV exposed infants in Sidama Zone, Southern Ethiopia: A longitudinal study

Image
It is said that the study has an objective or aim to investigate the stability of infant and child feeding index over time that is developed based on the current recommendations and its association with nutritional status of HIV exposed infants in Sidama Zone. The index is stable overtime at individual level even though one third of the index components were not stable. The L–CFI was associated with LAZ and WAZ but not with WLZ. However there was no significant difference in change of HAZ and WAZ over time between L–ICFI tertiles for both female and male HIV exposed infants. Read more at:  http://www.mdlinx.com/pediatrics/news-article.cfm/5699314/?xml