Posts

ኢትዮጵያ በዓለም ብጥብጥ ከነገሰባቸው ኣገራት ተርታ 24 ደረጃ ይዛለች

Image
As the civil war in Iraq dominates headlines, it is no surprise that the world continued a seven-year-slide away from peacefulness over the last 12 months, as measured by the Institute for Economics and Peace. Syria displaced Afghanistan   as the world’s least peaceful nation in its newly-released Global Peace Index, compiled before the latest upsurge in fighting in Iraq. Iceland maintained its status as the most peaceful country, with six other European countries plus Canada, Australian in the top 10. Britain was ranked in 47th place, one above France and one below Lithuania. World's least peaceful countries COUNTRY SCORE RANK Syria 3.65 162/162 Afghanistan 3.42 161/162 South Sudan 3.40 160/162 Iraq 3.38 159/162 Somalia 3.37 158/162 Sudan 3.36 157/162 Central African Republic 3.33 156/162 Democratic Republic of the Congo 3.21 155/162 Pakistan 3.11 154/162 North Korea 3.07 153/162 Russia 3.04 152/162 Nigeria 2.71 151/162 Colombia 2.70

Marriot International soon in Hawassa

Image
Following the continually rising interest of investing in Ethiopia in all aspects and the double digit economic growth it celebrated for the last decade, the country is becoming the conference hub of the continent. This has been making conference tourism, one of the investment area attracting foreign investors. In an attempt to reap the opportunity, thus, created the presence of international brand hotels in the nation's hospitality sector is expanding. Marriot International is not the exception. As part of a management deal sealed between Marriot and Sunshine Construction plc, Sunshine has laid a corner stone in Hawassa town on last Sunday, May 8, 2014. The CEO and owner of Sunshine, Samuel Tefese was accompanied by the President of Southern Region, Dessie Dalkie and the city mayor of Hawassa, Yonas Yosef (middle) during the laying of the corner stone. Source

የጉምሩክ አዋጅ ሊሻሻል ነው

-  ክስ የማይመሠረትባቸው የጉምሩክ ጥፋቶች ተዘርዝረዋል     -  የምርት ሒደታቸውን ባላጠናቀቁ ምርቶች ላይ የቀረጥ ነፃ አሠራር ይፈቅዳል      -   ዋና ዳይሬክተሩ ክስ አለመመሥረት የሚችልባቸው አሠራሮች ተቀምጠዋል በ2001 ዓ.ም. ፀድቆ ሥራ ላይ የዋለውን የጉምሩክ አዋጅ የሚያሻሽልና የአገሪቱን የማኑፋክቸሪንግ ዘመቻ የመደገፍ ግብ የያዘ የጉምሩክ ማሻሻያ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡ አዋጁ ለአገር ውስጥ ፍጆታ የሚውሉ የምርት ሒደታቸውን ያላጠናቀቁ ምርቶች ከቀረጥ ነፃ ገብተው በጉምሩክ ቁጥጥር ሥር የምርት ሒደታቸውን እንዲያጠናቅቁ ይፈቅዳል፡፡ ምንጭ በአገሪቱ እየታየ ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት የሚጠይቀው የጉምሩክ አሠራርን ማካተት አስፈላጊ መሆኑን መንግሥት ስላመነበት ማሻሻያ ረቂቁ መዘጋጀቱን፣ ባለፈው ሐሙስ ለፓርላማ የቀረበው የአዋጁ ማብራርያ ይገልጻል፡፡ አዋጁን ለማሻሻል ምክንያት ከሆኑት መካከል የወጪና ገቢ ንግድ ዕድገት፣ በተለይም የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት የሚጠይቃቸውን ቀልጣፋ የጉምሩክ አገልግሎት ለመስጠትና የተመጣጠነ ቁጥጥር ለማድረግ የሚያስችሉ አሠራሮችን ሥራ ላይ ለማዋል፣ ዘመናዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያገኙ የጉምሩክ አሠራሮችን ለማስፈጸም የሚያስችል ሕግ ማውጣት አስፈላጊ መሆኑ ይገኙበታል፡፡ አዋጁ ካካተታቸው ዋና ዋና ለውጦች መካከል የምርት ሒደታቸውን ሳያጠናቅቁ ወደ አገር የሚገቡ ዕቃዎች ያለቀረጥ የሚስተናገዱበትና በጉምሩክ ቁጥጥር ሥር የሚጠናቀቁበት አሠራር አንዱ ነው፡፡ ይህ አሠራር ከውጭ አገር የመጡ ዕቃዎች ለአገር ውስጥ ፍጆታ ከመለቀቃቸው በፊት አገር ውስጥ የምርት ሒደታቸውን የሚያጠናቅቁበትና ለአገር ውስጥ ፍጆታ ሲለቀቁ ቀረጥና ታክስ እንዲከፈልባቸው የሚደረግበት አሠራር መሆኑን የ

Ethiopia ranks second poorest country in the world - Oxford University Study

nazret.com - According to The Global Multidimensional Poverty Index (MPI), published by  Oxford University , Ethiopia ranks the second poorest country in the world just ahead of Niger. The study is based on analysis of acute poverty in 108 developing countries around the world. Despite making progress at reducing the percentage of destitute people, Ethiopia is still home to more than 76 million poor people, the fifth largest number in the world after India, China, Bangladesh and Pakistan. India has the world's largest number of poor people at more than 647 million. 87.3% of Ethiopians are classified as MPI poor, while 58.1% are considered destitute. A person is identified as multidimensionally poor (or 'MPI poor') if they are deprived in at least one third of the weighted MPI indicators. The destitute are deprived in at least one-third of the same weighted indicators, The Global MPI uses 10 indicators to measure poverty in three dimensions: education, health and living

የሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣፋንታ ከወዲሁ ለመገመት እንዲያስችሎት

Image
...  በአገሪቱ ያልተማከለና የተመጣጠነ የከተሞች ዕድገትን ለማረጋገጥ ዘጠኝ የከተማ ዕድገት መሰላሎችና ዞኖች በአዲስ አበባ፣ በመቐለ፣ በባህር ዳር፣ በነቀምቴ፣ በወልዲያ/ኰምቦልቻ፣ በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳና በጐዴ እንደሚፈጠሩና የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን ስኬት ለእነዚህ ስምንት ከተሞች እንደ መልካም ተሞክሮም እንደሚያገለግል መረጃው ያመለክታል፡፡... የሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣፋንታ ከወዲሁ ለመገመት እንዲያስችሎት  የሚከተለውን ጽሑፍ ያንቡ፦ የተቀናጀው ማስተር ፕላን በልማትና በፖለቲካዊ ጥያቄዎች መካከል ባለፈው ሳምንት ግንቦት 30 ቀን 2006 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝም ጥናት ማዕከልና የደቡብ አፍሪካው ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ በመተባበር ያዘጋጁት ሴሚናር በከተሞች አስተዳደር ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ የሴሚናሩ ተሳታፊዎች ከምሁራን፣ ከመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ከኦሮሚያ፣ ከአዲስ አበባና ከፌዴራል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት፣ ከተለያዩ የጥናትና ምርምር ተቋማት ተወካዮች፣ ከፌዴራሊዝም ተማሪዎችና ከሌሎች የሚመለከታቸው አካላት የተውጣጡ ነበሩ፡፡ ከላይ የተገለጸው ሴሚናር ከመካሄዱ ከሁለት ቀናት በፊት የአዲስ አበባና በአዲስ አበባ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ለውጭ ሚዲያዎችና በእንግሊዝኛ ቋንቋ ለሚሠሩ ሚዲያዎች በማስተር ፕላኑ የዝግጅት ሒደት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጠ ሲሆን፣ በጽሕፈት ቤቱ ዳይሬክተር በአቶ ማቴዎስ አስፋው የተመራው ቡድን አዲስ አበባንና ኦሮሚያን የወከሉ ኃላፊዎችን አካቶ ለተለያዩ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ሞክሯል፡፡ በሁለቱ ቀናት ዝግጅቶች ትኩረት የሳበው አጀንዳ የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ክልል ግንኙነት ነው፡

ችግር ለሚፈጥሩ ቡና ላኪዎች የሥነ ምግባር ደንብ ተዘጋጀ

Image
ችግር የሚፈጥሩ የቡና ነጋዴዎች አደብ እንዲገዙ ያደርጋል የተባለ የሥነ ምግባር ደንብ ተዘጋጀ፡፡ ደንቡን ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ኮፊ ኤክስፖርተርስ አሶሴሽን ሲሆን፣ ማኅበሩ በዚህ ሳምንት በጠራው ጠቅላላ ጉባዔ ደንቡን ያፀድቀዋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ምንጮች ገልጸዋል፡፡  የተዘጋጀው የሥነ ምግባር ደንብ በተለይ ከውጭ አገር ገዥዎች ጋር የገቡትን የቡና ሽያጭ ስምምነት ውል የማያከብሩ ነጋዴዎች በአገሪቱ ቀጣይ የቡና ግብይት ላይ ሳንካ የሚፈጥሩ የቡና ኤክስፖርተሮችን ከጨዋታ ውጭ እንዲሆኑ ማድረግ የሚያስችል ዕርምጃ ለመውሰድ ከማስቻሉም በተጨማሪ፣ የሥነ ምግባር ችግር አለባቸው ተብለው የተፈረጁ ኤክስፖርተሮችን ጥቁር መዝገብ ውስጥ ያሳፍራል ተብሏል፡፡ የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች ማኅበር ከሌሎች አገሮች የቡና ላኪ ማኅበራት፣ በአፍሪካና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተቋቋሙ የቡና ማኅበራት ጋር ግንኙነት ያለው በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ጥቁር መዝገብ ውስጥ የገባ የቡና ኤክስፖርተር እነዚህ ተቋማት በሙሉ እንዲያውቁት ይደረጋል ተብሏል፡፡  ይህም አጥፊ ከተባለው ኤክስፖርተር ጋር ቀጣይ ግብይት ማድረግ አደጋ እንደሚመጣ ጠቋሚ በመሆኑ የተፈረጀው ላኪ ችግር ውስጥ ይወድቃል ተብሏል፡፡ ማኅበሩ ጥቁር መዝገብ ውስጥ ያሰፈረው ቡና ላኪ በመንግሥት በኩልም ምርመራ ተካሂዶበት ለቅጣት እንደሚዳረግም ተገልጿል፡፡ በማኅበሩ የተዘጋጀው የሥነ ምግባር ደንብ የንግድ ሚኒስቴር፣ ግብርና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያን ጨምሮ የተለያዩ የሚመለከታቸው አካላት አስተያየት እንዲሰጡበት ተደርጎ፣ የሰጧቸው አስተያየቶችም ተካተው የመጨረሻው ረቂቅ ተዘጋጅቷል፡፡  ነገር ግን የሥነ ምግባር ደንቡን በጥርጣሬ የሚመለከቱ ኤክስፖርተሮችም አሉ፡፡ እነዚህ ኤክስፖርተሮች እንደሚሉት፣ በሥነ ምግባር ደንቡ

የኮሪያ መንግሥት ለሞጆ-ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ የፈቀደው ብድር ለፓርላማ ቀረበ

ከሞጆ-ሐዋሳ የመጀመሪያ ዙር የፍጥነት መንገድ ግንባታ የኮሪያ መንግሥት ኤግዚም ባንክ የፈቀደው 100 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለፓርላማ ቀረበ፡፡ የሞጆ-ሐዋሳ መንገድ 201 ኪሎ ሜትር ርዝመት ሲኖረው፣ ግንባታው በሁለት ዙር ተከፍሎ የሚገነባ ነው፡፡ የጀመሪያው ዙር ግንባታ ከሞጆ-ዝዋይ በራሱ በሁለት ተከፍሎ የሚገነባ መሆኑን የብድር ማፅደቂያ አዋጁ አባሪ ሰነድ ያብራራል፡፡ የመጀመርያው ዙር የመጀመርያ ምዕራፍ ከሞጆ-መቂ ሲሆን፣ ለዚህ ግንባታ ማስፈጸሚያ የሚውል 128 ሚሊዮን 460 ሺሕ ዶላር በዚህ ዓመት ከአፍሪካ ልማት ባንክ መገኘቱን ሰነዱ ያብራራል፡፡ ለቀሪው የመቂ-ዝዋይ መንገድ ግንባታ ደግሞ የኮሪያ ኤክስፖርት ኢምፖርት (ኤግዚም) ባንክ 100 ሚሊዮን ዶላር መፈረሙን የአዋጁ አባሪ ይገልጻል፡፡ ከሞጆ-ሐዋሳ ድረስ የሚገነባው የፍጥነት መንገድ በአንድ ጊዜ አራት ተሽከርካሪዎችን እንዲያስተናግድ ይፈለጋል፡፡ አጠቃላይ ወጪውም 349 ሚሊዮን 480 ሺሕ ዶላር መሆኑን ሰነዱ ይገልጻል፡፡  ከኮሪያ መንግሥት የተገኘው 100 ሚሊዮን ዶላር የ15 ዓመት የችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ40 ዓመት ጊዜ ውስጥ ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡ ለፕሮጀክቱ ትግበራ ባንኩ በሚፈጽመው ክፍያ ላይ 0.1 በመቶ የአገልግሎት ክፍያ ከብድሩ ገንዘብ ላይ ተቀንሶ እንደሚከፈል፣ ጥቅም ላይ ባልዋለውና ባልተከፈለው የብድር ገንዘብ ላይ ደግሞ 0.01 በመቶ ወለድ እንደሚታሰብበት ረቂቅ ማፅደቂያ አዋጁ ይገልጻል፡፡ የብድር ስምምነቱ እስከዛሬ ከነበሩት የብድር ዓይነቶች ጋር ሲነፃፀር የ55 ዓመት መሆኑ፣ የአገልግሎት ክፍያውና ወለዱ በጣም ዝቅተኛ መሆኑ የፓርላማው አባላትን አስደንቋል፡፡ ‹‹የኮሪያ ኤግዚም ባንክ ብድር ሳይሆን ስጦታ ነው የሰጠው፤›› ሲሉ የምክር ቤቱ ዶ/ር አድሃና ኃይሌ አድንቀውታ

የኢትዮጵያ ሴቶች እግር ኳስ ፕሪሚየር ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ ነገ በሀዋሳ ከተማ ይጀመራል

Image
የሲዳማ ቡና የሴቶች ብድን ከሰኔ 8 እስከ ሰኔ 22 ቀን 2006 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ ጨዋታ ተወዳዳሪ ክለቦች፣ የውድድር ባለሙያዎች ደጋፊዎችና ሌሎች እንግዶች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። የኢትዮጵያ ዜና ኣገልግሎት እንደዘጋበው፤ ለፍጻሜ ውድድር በወጣው ደንብ መሰረት ሀዋሳ ከነማና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የየምደቡ አሸናፊ በመሆናቸው የምድብ አንድና ሁለት አባትነት ደረጃ ሲያገኙ የቀሩት ክለቦች ግን በደረጃቸው መሰረት ድልድል ይደረግላቸዋል። ከ2ኛ እስከ 4ኛ ደረጃ ባለው የምድብ ተራ ቁጥር ያሉት ደግሞ በዕጣ የሚወሰኑ ይሆናል። ከየምደቡ አንደኛና ሁለተኛ የሚወጡት ቡድኖች ለጥሎ ማለፍ ውደድር የሚያልፉ ሲሆን ተሸናፊዎች ለሶስተኛ ደረጃ፣ አሸናፊዎች ደግሞ ለዋንጫ ፍልሚያ የሚያደርጉ ይሆናል። ቀደም ሲል ባስመዘገቡት ውጤት መሰረት ከማዕከላዊ ሰሜን ዞን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ደደቢት፣ ቅዱስ ጊዮርጊስና ዳሽን ቢራ ሲገኙ ከደቡብ ምስራቅ ዞን ደግሞ ሀዋሳ ከነማ፣ ሲዳማ ቡና፣ አርባ ምንጭና ድሬድዋ ከተማ ለፍፃሜ ውድድር ያለፉ ናቸው። ሀዋሳ ጨዋታውን ለማካሄድ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጓንና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽንም ውድድሩ የተሳካና ያማረ እንዲሆን አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማደረጉን ገልጿል። ፈዴሬሽኑ ለሸናፊዎቹ የዋንጫና የሜዳሊያ ሽልማት እንዲሁም ለኮከብ ተጫዋቾች፣ ለአሰልጣኞችና ለዳኞች የማበረታቻ ሽልማት እንደሚያደርግ ማሰታወቁን ኢዜኣ ዘግቧል።

የመንግስት መገናኛ ብዙሃን የሲኣን/ መድረክ ሰላማዊ ሰልፍ ተሳታፊዎችን ቁጥር ኣሳንሰው ዘገቡ

Image
ከሰላማዊ ሰልፈኞቹ መካከል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን በዛሬው እለት በሃዋሳ ከተማ የተካሄደውን የሲኣን/ መድረክ ሰላማዊ ሰልፍ ተሳታፊዎችን ቁጥር በእጅጉ ኣሳንሰው መዘገባቸው ተሰማ። በወቅታዊው የኣገሪቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ድምጻቸውን ለማሰማት ወደ ኣደባባይ በርካታ ቁጥር ያለው ህዝብ የተመመ ሲሆን፤ በሰላማዊ ሰልፉ ላይ በሺዎች የምቆጠሩ ሰዎች መገኘታቸውን ከሲኣን የተገኘው መረጃ ያመክታል። ሆኖም የመንግስት መገናኛ ብዙሃን  ይህንን ብዛት የለውን ሰላማዊ ሰልፈኛን ቁጥር በማሳነሰ የሰላማዊ ሰልፈኛውን ቁጥር ወደ 200 ኣውርደው መዘገባቸው ታውቋል። ከመገናኛ ብዙሃኑ ዘጋባ መካከል የሚከተለውን ለኣብነት ኣቅርበነዋል፦  መድረክ በሀዋሳ ከተማ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄደ ሀዋሳ ሰኔ 07/2006 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ዛሬ በሀዋሳ ከተማ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄደ፡፡ መድረክ በዚሁ ሰልፍ ላይ የተለያዩ የተቃውሞ መፈክሮችን አሰምቷል፡፡ የመድረክ ዋና ጸሐፊ አቶ ገብሩ ገብረማርያም በሰልፉ ላይ እንዳሉት ኢህአዴግ የህግ የበላይነትን በማክበርና በማረጋገጥ ነጻ ፍትሐዊ ዴሞክራሲያዊና ታዓማኒነት ያለው ገለልተኛ የምርጫ አስተዳደር እውን እንዲሆን ማድረግ አለበት፡፡ ዜጎች ያለ ፖለቲካዊ ወገንተኝነት ከሀገራቸው ልማትና እድገት ውጤቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ እንጠይቃለን ብለዋል። መድረክ የሀገሪቱን ወቅታዊና መሰረታዊ ችግሮች መፍቻ አቅጣጫ ነው ያለውን ማንፌስቶ በህዝቡ ድጋፍ ስራ ላይ እንዲውል ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ገልጿል፡፡ በሰልፉ ላይ የተሳተፉት ሰዎች  ከ200 በላይ እንደሚገመቱ በስፍራው የነበሩ የአይን እማኞች ገልጸዋል፡፡ ሰልፉም በሰላም መጠናቀቁን ጸጥታ አንዳንድ የጸጥታ አስከባሪዎች ተናግረዋል፡፡

ሲኣን/ መድረክ የጠራው ታላቅ ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ በሃዋሳ ከተማ ተካሄደ

Image
ዛሬ ከቀኑ ሶስት ሰዓት ላይ ከወልደኣማኑኤል ዱባሌ ሐውልት የተሰባሰበው ሰላማዊ ሰልፈኛ በኣቶቴ እንድሁም በየሙሉ ወንጌል በተክርስቲያን በኩል ኣድርጎ ወደ መናሃሪያ በመትመም መጨረሻውን ከሃዋሳ መስቀል ኣደባባይ ኣድርጓል። ሪፖተራችን ጥቻ ወራና እንደዘጋበው በሰላማዊ ሰልፉ ላይ በሺዎች የምቆጠሩ ሰዎች የተገኙ ሲሆን የፖለቲካ እና የህሊና እስረኞች ይፈቱ፤ በልማት ስም ህዝብን ማንገላታት ይቁም፤ የኣገራችን የፖለቲካ ችግሮች በድርድር እንጂ በኃይል ኣይፈቱም የምሉ መፎክሮችን ኣስምተዋል። በሰልፉ ላይ ተጋባዥ እንግዶችን እና የመድረክ /   ሲኣን ከፍተኛ ኣመራሮች ተገኝተው ለህዝብ የተለያዩ መልዕክቶችን ያስተላለፉ ሲሆን፤ ሰላማዊ ሰልፉ በፍጽም ሰላማዊ መሆነ ሁኔታ ያለምንም ችግር መጠናቀቁን ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ከሃዋሳ ዘግቧል። 

We floated a tender for the construction of the Hawassa and Robe Airports: The Ethiopian Airports Enterprise

Image
Wondeme Teklu, head of the communication affairs office at the Enterprise. Source  addisfortune.net Jinka Airport Given Green Light With Construction Contract The Ethiopian Airports Enterprise is also looking to construct new airports in Hawassa and Robe The Ethiopian Airports Enterprise (EAE) has awarded a 571.7 million Br contract to Afro-Tsion Construction Plc for the construction of the country’s 18th airport at Jinka, 587kms south of Addis Abeba. The Enterprise contracted the project to Afro-Tsion on May 27, 2014, and the contractor was handed over the land, located three kilometres away from Jinka town, on Thursday June 5, 2014. Afro Tsion, a grade one general contractor, was established in 1990 and is engaged in road and bridge construction, infrastructure and real estate development and water works. The contractor has previously worked on the construction of numerous projects, such as Mekele University, Oromia Regional Offices, Gondar University, Assela Mal