የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አየር ሀይል ከፈረንሳይ መንግስት ጋር በመተባበር ያሰለጠናቸውን 50 የአየር ወለድ አባላት አስመረቀ።



ብላቴ የሲዳማ ምድር! ለአገር መከላከያ ምርጥ የአየር ወለድ አባላት የሚሰለጥኑበት ቦታ ቢሆንም፤ ከብላቴ ወንዝ ተታኮ ያለው መሬት ግን በጣም አሳሳብ በሆነ መልኩ ተጎድቶ፣ በጎርፍ ተሽርሽሮ ቦራቦር መሬት በመሆኑ ለግብርና ብቻ ሳይሆን ለሌላም ልማት ከማይውልበት ደረጃ ላይ ደርሶ ይታያል። ምናልባትም በቅርብ ጊዚያት እንደ ኮንሶ ቱርስቶች የኒዮርክ አይነት ህንጻ ነገር ግን የተቦረቦረ መሬት ለማየት የሚሆዱበት ልሆን ይችላል። በሞሮቾ አድርጋችሁ ወደ ወላይታ ሶዶ ወይም ወደ አርባምንጭ የተጓዛችሁ፤ ምን እያልኩ እንደሆነ ይገባችሃል ብዬ አስባለሁ።

Comments

Popular posts from this blog

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

Reclaiming Truth: A Rebuttal to the Misrepresentation of the Sidama People’s Struggle and Cultural Legacy