የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በሃዋሳ ከተማ ያስገነባውን የመጀመሪያውን አካባቢያዊ የኤሌክትሮኒክ የግብይት ማዕከል የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት ያስመርቃል፡፡


የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በሃዋሳ ከተማ ያስገነባውን የመጀመሪያውን አካባቢያዊ የኤሌክትሮኒክ የግብይት ማዕከል የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት ያስመርቃል፡፡

ግብይት ማዕከል በሃዋሳ ከተማ መከፈቱ በተለይም ከዲላ፤ከወላይታ ሶዶ፤ ከቡሌ ሆራ ለሚመጡ አርሷደሮችና አቅራቢዎች ለመገበያየት አዲስ አበባ ድረስ በመምጣት በዋናው ማእከል ለመገበያየት የሚያወጡትን ወጪ ያስቀርላቸዋል፡፡

ማዕከሉ የሃዋሳ ከተማ አስተዳደር ለምርት ገበያው በሰጠው 1380 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ሲሆን ለግንባታው ከ12 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበታል ከግንባታ በጀቱ 4.8 ሚሊዮን ብሩን የአውሮፓ ህብረት ሲሸፍን 7.76 ሚሊዮን ብር ምርት ገበያው ከፍሏል


Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር