የበቆሎ ሾርባ ኣሰራሪን በተመለከተ በሲዳማ ኣፎ የቀረበ ቪድዮ



የበቆሎ ሾርባ ኣሰራርን በሲዳማ ኣፎ በቪዲዮ ያቀረበው CIMMYT መቀመጫውን በመክስኮ ሲቲ በማድረግ፤ በዘመነ ግብርና ድህነትን እና ረሃብን በታዳጊ ኣገራት መከላከል ኣላማ ኣድርጎ የተቋቋመ ድርጅት ሲሆን በኣለም ላይ በብዛት በምግብነት ከሚቀርቡ የሰብል ኣይነቶች መካከል ስንዴ እና በቆሎን በኣግባቡ ማምረት እና  ለመመገብ የሚያስችል ምክር በተለያዩ ዘዴዎች ይሰጣል። 

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ