በሃዋሳ የምገኙ የሴካፋ ተሳታፊ ቡድኖች በደቡብ ክልል መንግስት የጻጥታ ኃይል ከፍተኛ ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑ ተነገረ

በሃዋሳ የምገኙ የሴካፋ ተሳታፊ ቡድኖች በደቡብ ክልል መንግስት የጻጥታ ኃይል ከፍተኛ ጥበቃ እየተደረገላቸው መሆኑ ተነገረ
Harambee Stars players heading to training. [Photo/sportpicha.com]
Photo from citizentv
የኬኒያውን ስትዚን ዲጅታል ጠቅሶ ወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ እንደዘጋበው በዘንድሮው ኢትዮጵያ በማስተናገድ ላይ ባለችው የሴካፋ ውድድር ተሳታፊ የሆኑ እና ውድድራቸውን ሃዋሳ ላይ በማድረግ ላይ ያሉት ብሄራዊ ብድኖች በክልሉ ጻጥታ ኃይል ጥበቃ እየተደረገላቸው ነው።

ዝርዝር ወሬውን ከታች ያንቡ፤

Tight security as Harambee Stars train ahead of Zanzibar clash

  

Comments

Popular posts from this blog

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

Reclaiming Truth: A Rebuttal to the Misrepresentation of the Sidama People’s Struggle and Cultural Legacy