የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትር ዞን በሲዳማ ዞን ውስጥ ልቋቋም መሆኑ ተሰማ

Agro-processing Industrial Parks to be Established with 2.5 billion USDሰሞኑን ከኣገሪቱ የዜና ኣውታሮች እንደተሰማው ከሆነ የኢትዮጵያ መንግስት የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትር ዞን በሁለት ነጥብ ኣምስት ቢሊዮን ዶላር ውጭ ሲዳማ ዞንን ጨምሮ በትግራይ፤ ኣማራ፤ እና በኦሮሚያ ክልል በተመረጡ ኣከባቢዎች ለመገንባት የሚያስችሉ ዝግጅቶችን በማድረጋ  ላይ መሆኑ ታውቋል።
የወሬው ምንጭ የኢትዮጵያ ዜና ኣገልግሎት ነው

Comments

Popular posts from this blog

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ