ከኦሮሚያ ቦረና ዞን የሚዋሰኑ የሲዳማ ቀበሌዎች ከኣቻዎቻቸው ጋር የጋራ ምክር ቤት ማቋቋማቸው ተሰማ

በደቡብና ኦሮሚያ ክልል የወረዳ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን በጋራ ለመጠበቅ ተስማሙከኦሮሚያ ቦረና ዞን የሚዋሰኑ የሲዳማ ቀበሌዎች ከኣቻዎቻቸው ጋር የጋራ ምክር ቤት ማቋቋማቸው ተሰማ። የጋራ ምክር ቤት ማቋቋም ያስፈለገው ኣልፎ ኣልፎ በኣጎራባች ቀበሌያት የሚከሰቱትን ግጭቶች ለማስቀረት ታስቦ  መሆኑ ታውቋል።
ዝርዝር ወሬው የኢዚኣ ነው።

Comments

Popular posts from this blog

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

Reclaiming Truth: A Rebuttal to the Misrepresentation of the Sidama People’s Struggle and Cultural Legacy