ኣንድባል የምጋሩ የሲዳማ ሴቶች የመሬት ባለቤትነት ወይም የመጠቀም መብት እስከምን ደረጃ ነው?
በሲዳማ
የሴቶች የመሬት ባለቤትነት በተለይ ኣንድ
ባል የሚጋሩ ምስቶች (ባለቤቶቻቸው
ከኣንድ በላይ ምስቶች ያሏቸው ከሆነ)
የመሬት ባለቤትነት
ወይም የመጠቀም መብት እስከምን ደረጃ ነው?
Impacts
of Polygamous Marriage on Women's Land Rights in Ethiopia: Its
Impacts on Women's Rural Land Rights in Sidama Zone,Southern Nations,
Nationalities and Peoples Regional State በምል
ርዕስ በቴሬዛ ጴጥሮስ የተዘጋጀው መጽሐፍ
በዚህ ጉዳይ ላይ የተሰራውን ጥናት ይዞ ቀርቧል።
መጽሐፉ
ከኣንድ በላይ ጋብቻ በሴቶች የመሬት ባለቤትነት
እና ተጠቃሚነት ላይ ያለውን ተጽዕኖ ከሲዳማ
ሴቶች ኣንጻር የምተነትን ሲሆን ያለውን ኣሉታዊ
ገጽታን ያብራራል።
መጽሐፉ
ሴቶችን በኢኮኖሚ ብሎም በሌሎች ማህበራዊ
እና ፖለቲካዊ መስኮች ራሳቸውን ለማስቻል
በመንግስት እና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች
ለምደረገው ስራ ኣጋዥ የሆነ መረጃ ይዟል።
በኣጠቃላይ
ከኣንድ በላይ ጋብቻ በሲዳማ ሴቶች ላይ ያለውን
ኣሉታዊ ገጽታ በኣግባቡ ለመረዳት መጽሐፉ
ጠቃሚ መረጃ ይስጣል።
ለተጨማሪ
መረጃ ከታች ይጫኑ፦ http://www.amazon.com/Impacts-Polygamous-Marriage-Womens-Ethiopia/dp/3659197424/ref=sr_1_4/186-0184352-4930450?s=books&ie=UTF8&qid=1409839362&sr=1-4&keywords=Sidama
Comments
Post a Comment