በኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ተሳታፊ የሆኑት የሲዳማ እግር ኳስ ክለቦች በመጀመሪያ ጫዋታዎቻቸው ሽንፈት ኣስተናግደዋል

New
በኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ተሳታፊ የሆኑት የሲዳማ ቡና እና ሃዋሳ ከነማ የእግር ኳስ ክለቦች በመጀመሪያ ጫዋታዎቻቸው ሽንፈት ኣስተናግደዋል። በትናንትናው እለት መከላከያን የገጠመው የሲዳማ ቡና 3 ለ 1 የተሸነፈ ሲሆን ሃዋሳ ከነማ በበኩሉ መብራት ኃይልን ገጥሞ 2 ለ1 ተሸንፏል።

ሁለቱም  የሲዳማ ክለቦች የዘንድሮውን ፕሪሚዬር ሊግ በሽንፈት መጀመራቸው ለኣመቱ ውድድር ያደረጉት ዝግጅት ጥንካሬን በተመለከተ በኣንዳንድ የክለቦቹ ደጋፊዎች ዘንድ ጥርጣሬ እንዲያድርባቸው ኣድርጓል። በምቀጥሉት ጫዋታዎች ኣቋማቸውን ኣስተካክለው ነጥብ እንደምሰበስቡ እና ወደ ቀድሞ ጥንካሬያቸው እንደምመለሱ ይጠበቃል። 

Comments

Popular posts from this blog

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ብሔር በሰፊው የሚታወቀው የ"አፊኒ" ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትና የአዋጅ ረቂቅ ተሞክሮ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ቀረበ