የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ ኣባላት ለምርጫው ሲያደርጉ በነበረው ዝግጅት በምርጫው ቀን የምርጫውን ነጻ እና ገለልተኛነት ላይ በነበራቸው ጥርጣሬ የተነሳ የምርጫው ህደት እስክጠናቀቅ ድረስ የምርጫውን ስነስርኣት በትጋት ለመከታተል እንደምፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የምርጫ ባርድ ለሲኣን በጻፈው ደብዳቤ የሲኣን ኣባላት የምርጫ ድምጻቸውን ከሰጡ በኃላ በምርጫ ጣቢያው ኣከባቢ እንዳይቆዩ እና ወደየቤታቸውን እንዲሄዱ ኣዞ ነበር፤ ደብዳቤውን ከታች ያንቡት።

የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ ኣባላት ለምርጫው ሲያደርጉ በነበረው ዝግጅት በምርጫው ቀን የምርጫውን ነጻ እና ገለልተኛነት ላይ በነበራቸው ጥርጣሬ የተነሳ የምርጫው ህደት እስክጠናቀቅ ድረስ የምርጫውን ስነስርኣት በትጋት ለመከታተል እንደምፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የምርጫ ባርድ ለሲኣን በጻፈው ደብዳቤ የሲኣን ኣባላት የምርጫ ድምጻቸውን ከሰጡ በኃላ በምርጫ ጣቢያው ኣከባቢ እንዳይቆዩ እና ወደየቤታቸውን እንዲሄዱ ኣዞ ነበር፤ ደብዳቤውን ከታች ያንቡት። 

Comments

Popular posts from this blog

የሲዳማ ክልል ባለስልጣናትን ጨምሮ የተገለገሉት የሰሞኑ የቻርተር አውሮፕላን በረራዎች!

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

Reclaiming Truth: A Rebuttal to the Misrepresentation of the Sidama People’s Struggle and Cultural Legacy