ተቃዋሚዎቹ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር መነጋገር ይፈልጋሉ
ሰላሣ ሦስት የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በዚህ ዓመት የሚደረገው የአካባቢ ምርጫና ወደፊትም የሚካሄዱት ምርጫዎች እንደ 2002 ዓመተ ምኅረቱ ከሆኑ ለአገሪቱ ህልውናም አስጊ ናቸው አሉ።
በኢትዮጵያ የሚካሄዱት ምርጫዎች ነፃ፣ ፍትሐዊ፣ ሕጋዊና ተቀባይነት ያላቸው እንዲሆኑ ከተፈለገ ያለፈውን መንገድ መድገሙ ዋጋ የለውም፣ የበለጠ ችግርም ውስጥ ይከትተናል ብለዋል ፓርቲዎቹ፡፡
ይህ የፓርቲዎቹ ብቻ ዕምነት እንዳልሆነ የጠቆሙት አቶ አሥራት ጣሴ በ2002 ዓ.ም የተካሄደውን ሃገርአቀፍ ምርጫና ኢሕአዴግ 99.6 ከመቶ አሸንፌበታለሁ ያለበትን ምርጫ ዓለምአቀፍ ታዛቢዎች አይቀበሉትም” ብለዋል፡፡
በኢትዮጵያ የሚካሄዱት ምርጫዎች ነፃ፣ ፍትሐዊ፣ ሕጋዊና ተቀባይነት ያላቸው እንዲሆኑ ከተፈለገ ያለፈውን መንገድ መድገሙ ዋጋ የለውም፣ የበለጠ ችግርም ውስጥ ይከትተናል ብለዋል ፓርቲዎቹ፡፡
ይህ የፓርቲዎቹ ብቻ ዕምነት እንዳልሆነ የጠቆሙት አቶ አሥራት ጣሴ በ2002 ዓ.ም የተካሄደውን ሃገርአቀፍ ምርጫና ኢሕአዴግ 99.6 ከመቶ አሸንፌበታለሁ ያለበትን ምርጫ ዓለምአቀፍ ታዛቢዎች አይቀበሉትም” ብለዋል፡፡
Comments
Post a Comment