Posts

Showing posts from September, 2015

Sunshine & Hilton Worldwide Sign Agreement for Hilton Hawassa Resort & Spa

Image
Sunshine Business Plc., sister company of Sunshine Investment Group, and Hilton Worldwide today signed a management agreement for the upscale Hilton Hawassa Resort & Spa, which is expected to begin welcoming guests in 2020. “With a strong legacy of hospitality in Ethiopia, Hilton Hawassa Resort & Spa will join Hilton Addis Abeba in offering world-renowned service, in this rapidly evolving part of the country,” said Patrick Fitzgibbon, senior vice president of development, Europe & Africa for Hilton Worldwide. “With a further 55 million dollars government funding committed to delivering an airport fro Hawassa by 2018, the future is bright for travellers to southern Ethiopia. We are delighted to be making this announcement here where we are also celebrating the milestone of 20,000 Hilton rooms open or under development across Africa,” he added. Samuel Tafese, President of Sunshine Investment Group on the occasion expressed his delight to have finalized the agreement wit

በኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ የፍጻሜ ጫዋታ ሀዋሳ ከነማ ድል ኣልቀናውም

Image
በኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ የእግር ኳስ ጨዋታ ዛሬ 10 ሰአት ላይ መከላከያና ሀዋሳ ከተማ የፍጻሜ ጨዋታቸውን አድርገዋል። በጨዋታውም መከላከያ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል። መከላከያ በመጀመሪያው አጋማሽ ምንይሉህ ወንድሙ እንዲሁም በሁለተኛው ግማሽ ፍሬው ሰለሞን ባስቆጠሯቸው ሁለት ጎሎች ነው ማሸነፍ የቻለው። በዚህም ክለቡ በሶስት አመት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ የጥሎ ማለፍ ዋንጫ አሸናፊ ሲሆን፥ በአጠቃላይም ለ12ኛ ጊዜ የጥሎ ማለፉን ዋንጫ ማሸነፍ ችሏል። ይህም የጥሎ ማለፉን ዋንጫ ብዙ ጊዜ በማሸነፍ ቀዳሚ ክለብ ያደርገዋል፤ ቅዱስ ጊዮርጊስ 11 ጊዜ በማሸነፍ ይከተላል። መከላከያ የጨዋታው አሸናፊ በመሆኑ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የኢትዮጵያ ተወካይ ሆኖ ይፎካከራል። በመጭው መስከረም 23 ቀን ከአምናው የፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የአሸናፊዎች አሸናፊ ጨዋታውን ያደርጋል። ጨዋታውን ኢንተርናሽናል አልቢትር ባምላክ ተሰማ በዋና ዳኛነት መርተውታል። - See more at: http://www.fanabc.com/index.php/fbc-sport/item/10525-%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%88%8B%E1%8A%A8%E1%8B%AB-%E1%8B%A82007-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%8C%A5%E1%88%8E-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%8D%8D-%E1%8A%A0%E1%88%B8%E1%8A%93%E1%8D%8A-%E1%88%86%E1%8A%90.html#sthash.PIkEK4LD.dpuf

ሂልተን ሀዋሳ ሪዞርትና ስፓን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

Image
( ኤፍ.ቢ.ሲ ) ሂልተን ሀዋሳ ሪዞርትና ስፓን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን ሂልተን አለም አቀፍ እና ሰንሻይን ቢዝነስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ናቸው ዛሬ የተፈራረሙት። በሃዋሳ ሀይቅ ዳርጃ በ30 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ የሚያርፈው ሂልተን ሃዋሳ ሪዞርትና ስፓ፥ ግንባታው በዚህ አመት ነው የሚጀመረው። ለግንባታውም 42 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በጀት እንደተያዘለት ነው የሂልተን አለም አቀፍ የአውሮፓና የአፍሪካ የልማት ከፍተኛ ምክትል ፕሬዚዳንት ፓትሪክ ሲትዝዲቦን የተናገሩት። የሰንሻይን ቢዝነስ ሀላፊነት የተወሰነ የግል ማህበር ባለቤትና ፕሬዚዳንት አቶ ሳሙኤል ታፈሰ በበኩላቸው፥ መንግስት በክልሉ የሚያካሂዳቸው ከፍተኛ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች ሰንሻይንን ጨምሮ ሌሎች ድርጅቶችን በተለያዩ የገበያ ዘርፎች እንዲሳተፍ ያግዛል ብለዋል። ሂልተን ሃዋሳ ሪዞርትና ስፓ 169 ክፍሎች እና ቪላዎችን እንዲሁም 6 የስብሰባ አዳራሾችን የሚያካትት ሲሆን፥ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2020 እንግዶች የመቀበል ስራውን ይጀምራል።

PurpleLily in Africa (Sidama) – empowering girls and women

Image
Sidama, Southern Ethiopia For this work, I partnered with 2 Non-governmental Organisations (NGOs). The first was in the Southern Ethiopia region of Sidama, where I partnered with an NGO that focuses on teaching women literacy and numeracy. Although the Sidama region is rich in natural resources such as coffee, avocado, fruits and vegetables, poverty is rampant. The women that we worked with earn their living from the land. They sell their vegetables or coffee to support their families and earn an average of USD$10.00 / month. It appears that many are financially responsible for bringing up their children and I quickly identified the importance of financial literacy skills. Most of these women didn’t go to school as they needed to help their mothers while growing up and the expectation was that they would marry young, at about 14 years old. A majority of the workshop participants were 25 years old with 3 to 7 children. The aim of this project was to offer Life Skills and Financial

የሲዳማ ቡና የህብረት ስራ ኣምራቾች ምን ይላሉ?

Image
በሲዳማ ዞን ፌሮና አከባቢ ገበሬዎች ሁሌ-ገብ የህብረት ስራ ማህበር ሊቀመንበር  አቶ ደስታ መኩካ እንዳሉት ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ከመንግስትና ባለድርሻ አካላት በሚደረግላቸዉ ድጋፍ የማህበራቸው ኢኮኖሚ በከፍተኛ ሁኔታ አድጓል፡፡ ማህበሩ በ1968 የተመሰረተው በ53 አባላትና 43ሺህ ብር ካፒታል እንደነበር አስታውቀው በአሁኑ ወቅትአራት ሺህ 735 አባላት፣ከ28 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ ካፒታል ላይ መድረሱን ተናግረዋል፡፡[...] ማህበሩ ከአባልና ሌሎችም ቡና ተረክቦ በተመጣጣኝ ዋጋ በመሸጥ አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማድረግ ትኩረት መሰጠቱን በመጠቆም ባለፈዉ በጀት ዓመት ብቻ ለማዕከላዊ ገበያ ካቀረበዉ ደረቅና የታጠበ ቡና 12 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ  ማግኘቱን ተናግረዋል፡፡ [...]የሲዳማ ኤልቶ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን ስራ አስኪያጅ አቶ ሲሳይ ዮሀንስ ህብረት ስራ ማህበራት የአባሎቻቸውን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከመንግስት የሚደረግላቸዉ እገዛ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማበርከቱን ተናግረዋል፡፡ ዩኒየኑ በ1996 ዓ.ም በሰባት ማህበራትና 67 ሺህ መነሻ ካፒታል መመሰረቱን የተናገሩት ስራ አስኪያጁ አባል ማህበራት 89፣ካፒታላቸው ከ16 ሚሊዮን ብር በላይ መድረሱን ገልፀዋል፡፡ ዩኒየኑ የአከባቢዉን ስነ ምህዳር መሰረት ዘመናዊ የምርት ማሳደጊያ ግብዓት በማቅረብ ምርትና ምርታማነት የመጨመር ስራ ላይ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸው የእንስሳት መኖ በማዘጋጀት ለአርሶ አደሩ በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ላይ እንደሚገኝም አስታውቀዋል፡፡ የሲዳማ ቡና አብቃይ ገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒየን ቁጥጥር ኮሚቴ ሀላፊ አቶ ማሞ ለማ ፌሮና አከባቢ ህብረት ስራ ማህበር የአባሎቹንና የአከባቢዉን ህብረተሰብ ችግር ከማስወገድ ባሻገር ለሌሎች ማህበራት የቁሳቁስ፣ የ

በጥሎ ማለፍ ጨዋታ መከላከያና ሀዋሳ ከነማ ለፍጻሜ አለፉ

Image
በኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ መከላከያና ሀዋሳ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ለፍጻሜ ደረሱ። ወደ ፍጻሜው ለመግባት ትናንት በተደረገው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በመከላከያ ወላይታ ዲቻ በሃዋሳ ከነማ ተሸንፈዋል። 9 ሰዓት ላይ በተደረገው የቅዱስ ጊዮርግስና መከላከያ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ   በ4ኛው ደቂቃ አዳነ ግርማ  ባስቆጠራት ጎል መምራት ችሎ ነበር። ይሁን እንጂ መከላከያዎች በ38ኛው ደቂቃ በአዲሱ ፈራሚያቸው አዲሱ ተስፋዬ አቻ መሆን ችለዋል። በሁለተኛው አጋማሽ መከላከያ ከጨዋታ ብልጫ ጋር በ60ኛው ደቂቃ በኃይሉ ግርማ ባስቆጠራት ኳስ አሸናፊነቱን አረጋግጧል። የመከላከያው ተከላካይ ቴዎድሮስ በቀለ እጁ ላይ በደረሰበት ጉዳት  ከሜዳ ወጥቷል።   የመከላከያ አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ እንደተናገሩት "በመጀመርያው አጋማሽ በጊዮርጊስ ብልጫ ተወስዶብን ነበር፤ በሁለተኛው አጋማሽ ግን ተጠናክረን ገብተን አሸንፈን ወጥተናል" ብለዋል። የጊዮርጊስ አሰልጣኝ ማርቲን ኩፕማን በበኩላቸው "የዓመቱ መጀመርያ ውድድር ስለሆነ ሽንፈቱ ብዙም አያሳስበኝም፤ በቀጣይ በፕሪሚየር ሊጉና በአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ትኩረት ሰጥተን እንሰራለን ብለዋል።" በ11፡30  በደቡብ ደረቢ ሀዋሳ ከነማ ከወላይታ ዲቻ ያደረጉት ጨዋታ በሁለቱም ክለቦች ውጤታማ እንቅስቃሴ ማድረግ አልቻሉም። በ79ኛው ደቂቃ በክረምቱ ዝውውር ደደቢትን ለቆ ሀዋሳን የተቀላቀለው በረከት ይሳቅ ሃዋሳ ወደ ፍጻሜ እንዲያልፍ አድርጎታል። ወላይታ ዲቻዎች ብዙ የጎል አጋጣሚዎች መፍጠር ቢችሉም ጎልና መረብ ማገናኝት አልቻሉም። በፍጻሜ ጨዋታ የሚገናኙት የመከላከያና የሀዋሳ ከነማ አሸናፊ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ኢትዮጵያን የሚወክል ይሆናል። የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ በ1937 ዓ.ም የተጀ

Fabric-to-apparel maker Raymond will be investing $100 million over the next two-three years for a garmenting unit in Hawassa

Image
A host of Indian apparel makers are putting in millions of dollars in Ethiopia, a promising sourcing destination for global manufacturers. туристический онлайн-справочник Лучшие Андроид планшеты The Ethiopian government is offering attractive incentives to draw foreign investors, such as land on decades-long lease, cheap power and duty-free exports to key markets like the US and Europe. Indian enterprises, both large- and mid-sized, have taken note of the benefits and are setting up manufacturing facilities in Africa's oldest independent country. Fabric-to-apparel maker Raymond will be investing $100 million over the next two-three years for a garmenting unit in Hawassa, a lake-side city, which will be one of its largest facilities.                   "There are two major manufacturing costs - labour and power. We looked at various options including Ethiopia, Vietnam and Myanmar, and decided to go for Ethiopia because of its favorable political and economic climate

በኣለታ ጩኮ እና ኣለታ ወንዶ ወረዳዎች ለህጻናት ጤና መጓደል የእናቶች የጤና ኣያያዝ ግንዛቤ ማነስ ምንክያት መሆኑንን ኣንድ ጥናት ኣመለከተ

Image
የፎቶ ከ  © ACF - Ethiopie   ACF - Ethiopie በኣለታ ጩኮ እና ኣለታ ወንዶ ወረዳዎች በጤና ኣጠባበቂ ዙሪያ የእናቶች ግንዛቤ ኣነስተኛ መሆን ለህጻናት የጤና እንከኖች መባባስ ምክንያት መሆኑን ታወቀ።  ዝርዝሩን ከታች ያንቡ፦ ሙሉ ሪፖርት ACF conducted a Link-NCA in the maize livelihood belt of Aleto Chucko and Aleta Wondo Districts. Data collection took place in four villages during March and April 2014 at the beginning of the hunger gap. The prevalence of GAM was estimated at 5.6%. The major causal pathways of undernutrition were multi-sectoral and related to child health status, poor health service access and utilization, the WASH environment, economic factors, care practices. The low status of women was found to be a significant underlying factor. ላይ  ACF conducted a Link-NCA in the maize livelihood belt of Aleto Chucko and Aleta Wondo Districts. Data collection took place in four villages during March and April 2014 at the beginning of the hunger gap. The prevalence of GAM was estimated at 5.6%. The major causal pathways of undernutrition were

Hawassa Kenema and Mekelaya into EFF Cup Final

Image
Army side  Mekelakeya  overcame league champions and last year’s  EFF Cup  finalists  Kidus Giorgis  to book their place in the final. The game ended 2-1. Kidus Giorgis  took an early lead through the veteran striker  Adane Girma . Adane opened the score with simple tap in. Ugandan international  Brian Umony  assisted the ball. It took Mekelakeya a while to get back to the game. Summer arriva l Addisu Tesfaye  heads home from close range to equalize the score. It was Addisu’s debut. Behailu Girma’s header in the second half earned Mekelakeya a 2-1 triumph.  Firew Solomon assisted both the goals. After the end of the game some frustrated Kidus Giorgis fans at Katanga confronted with opposition fans as Police came between the two sets of fans to calm the tension. Hawassa Kenema  progressed to the final in the expense of  Wolaitta Dicha  in the second game of the EFF Cup semi final. Hawassa notched a victory over Dicha in a single goal margin. Bereket Yisak ’s lone goal was enough

Vacationing in Hawassa

Image
By Ethiopian reporter It was last year that Cape Town and Hawassa, the capital city of the Southern Regional State, inked sister city agreement. And what does the two cities have in common? Well the answer is quite simple – tourism. Cape Town is keen to create links and share best practices with its Ethiopian sister city to market the two countries’ natural and historical tourist destinations. In that regard, Hawassa seems to be making great strides in becoming the most sought after tourist destination in Ethiopia, writes Henok Reta. In spite of the many options Bethlehem has to choose from, she has been traveling to Hawassa city for the past five years. The blossoming city in the Southern Regional State has attracted Bethlehem and many travelers offering its idiosyncratic features. A potential of the city is evident in its incredible treasure of flora and fauna. Encircled by mountains full of shrubs and indigenous trees, brightened by the inland lake inv

ስለ እድሜ ጠገቡ የማልጋ ወንዶ የስጋ ማቀነባበሪያ ፋብርካ ምን ያውቃሉ?

Image
በኢትዮጵያ የስጋ ማቀነባበሪያ ኢንዱስትር ታርክ በግንባር ቀደምትነት የሚነሳው የሲዳማው የማልጋ ወንዶ የስጋ ማቀነባበሪያ ፋብርካ እና ስለ ኣጠቃላይ የስጋ ማቀነባበርያ  ኢንዱስትር  ጥቂት ያንብቡ ...I came back in 1983 and the government gave me a job instantly at Melge Wondo Meat Factory in Sidama as deputy general manager with a 710 birr monthly salary. This factory took the lion’s share of the country’s meat production. Mostly the cattle came from the  Borena area. The plant not only slaughters  cattle but also provides vaccination, follow their dietary needs and sell live animals. The country was also exporting meat at the time. Our meat was exported to Libya, Dubai, Saudi Arabia, Yemen and other countries as well. We were famous for our pre-packaged cuts such as silverside, top side and sirloin. A slaughtered whole sheep and also the organs of the sheep such as liver, heart, kidney was sent to various countries. In addition, processed meat such as boiled meat with pouch was sent to Japan. Corn beef used to be shipped to Italy and Englan

ከኦሮሚያ ቦረና ዞን የሚዋሰኑ የሲዳማ ቀበሌዎች ከኣቻዎቻቸው ጋር የጋራ ምክር ቤት ማቋቋማቸው ተሰማ

Image
ከኦሮሚያ ቦረና ዞን የሚዋሰኑ የሲዳማ ቀበሌዎች ከኣቻዎቻቸው ጋር የጋራ ምክር ቤት ማቋቋማቸው ተሰማ። የጋራ ምክር ቤት ማቋቋም ያስፈለገው ኣልፎ ኣልፎ በኣጎራባች ቀበሌያት የሚከሰቱትን ግጭቶች ለማስቀረት ታስቦ  መሆኑ ታውቋል። ዝርዝር ወሬው የ ኢዚኣ ነው።

High Chemical Levels Found in Ethiopian Waterways Near Hawassa Textile Industry

Image
Photo from online High chemical and alkaline levels have recently been found in Ethiopian waterways, Tikur Wuha River and Hawassa Lake, near the Hawassa textile ... Source

የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትር ዞን በሲዳማ ዞን ውስጥ ልቋቋም መሆኑ ተሰማ

Image
ሰሞኑን ከኣገሪቱ የዜና ኣውታሮች እንደተሰማው ከሆነ የኢትዮጵያ መንግስት የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትር ዞን በሁለት ነጥብ ኣምስት ቢሊዮን ዶላር ውጭ ሲዳማ ዞንን ጨምሮ በትግራይ፤ ኣማራ፤ እና በኦሮሚያ ክልል በተመረጡ ኣከባቢዎች ለመገንባት የሚያስችሉ ዝግጅቶችን በማድረጋ  ላይ መሆኑ ታውቋል። የወሬው ምንጭ የኢትዮጵያ ዜና ኣገልግሎት ነው

6 Places to Find Great Ethiopian Coffee in Addis Ababa

Image
Since Ethiopia is the ancient birthplace of coffee, it makes sense that coffee culture is a big aspect of life in the capital, Addis Ababa. There are all types of coffee shops that cater to all types of tastes and preferences, from authentic old-school joints, to modern American-style emporiums. But wherever you go, you're bound to get a quality cuppa joe, and meet loads of Ethiopians who are as enthusiastic about coffee as you are. By Karen Elowitt. Jessie Beck and Julia Austin also contributed to this article. Harar Coffee Harar Coffee, known as Mokarar Coffee to non-locals, serves coffee and also roasts its own so you can grab a fresh cup or buy a fresh bag of beans to take home. The atmosphere is humble and cozy at this local favorite, but with that simple décor comes simple, affordable prices and high-quality coffee. Belay Zeleke Rd., Tel: +251 11 111 2783 Café Choche Café Choche opened in 2011 in the historical railway building. With a lovely gated, c