ዛሬ ሲዳማ ቡና ከ መብራት ኃይል በኣዲስ ኣበባ፤ ሃዋሳ ከነማ ከሙገር ስሚንቶ በሃዋሳ ይጫዋታሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ.) 21ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በተለያዩ ጨዋታዎች ይቀጥላል። በዚህም መሰረት በዛሬው ዕለት በ9 ሰዓት መብራት ሃይል ከሲዳማ ቡና በአበበ በቂላ ስታዲየም ሲጋጠሙ ፥  ደደቢት ከዳሸን ቢራ ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሀረር ቢራ በተመሳሳይ ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጫወታሉ።
በክልል ጨዋታዎችም ሃዋሳ ላይ  ሀዋሳ ከነማ ከሙገር ስሚንቶ እንዲሁም  ወላይታ ዲቻ ከአርባምንጭ ከነማ ይገናኛሉ።
አምስት ጨዋታዎች ብቻ በሚቀሩት ሻምፕዮናው ፥ የሊጉን ዋነጫ ለማንሳት ቅዱስ ጊዮርጊስ አንድ ነጥብ ብቻ ያስፈልገዋል።

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር