Posts

British support for Ethiopia scheme withdrawn amid abuse allegations

Image
 An Anuak woman at work in Abobo, a village in Ethiopia’s Gambella region. It has been claimed that UK money has funded abuses against Anuak people in the area. Photograph: Alamy The UK has ended its financial support for a controversial development project alleged to have helped the Ethiopian government fund a brutal resettlement programme. Hundreds of people have been forced from their land as a result of the scheme, while there have also been reports of torture, rape and beatings. Until last month, Britain’s  Department for International Development (DfID)  was the primary funder of the  promotion of basic services  (PBS) programme, a $4.9bn (£3.2bn) project run by the World Bank and designed to boost education, health and water services in Ethiopia. On Thursday, DfID said it had ended its PBS contributions because of Ethiopia’s “growing success”, adding that financial decisions of this nature were routinely made after considering a recipient country’s “commitment to partn

በአዋሳ በደረሰው የእሳት ቃጠሎ የሟቾች ቁጥር ከ20 በላይ ነው ሲሉ የቃጠለው ሰለባ የሆኑ ሰዎች ገለጹ

ኢሳት ዜና :-በደቡብ ክልል ዋና ከተማ በአዋሳ የካቲት 14 ቀን 2007 ዓም በደረሰው ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ የሟቾች ቁጥር በመንግስት እንደተገለጸው አንድ ሳይሆን ከ20 በላይ መሆኑን ተገጂዎች ለኢሳት ገልጸዋል። ከፍተኛ ንብረት ከወደመባቸውና እሳቱ ሲነሳ በስፍራው ከነበሩት መካከል አንዱ ለኢሳት ሲናገር፣ እርሱ የ6 ሰዎችን የተቃጠለ አስከሬን ማየቱን፣ በስፍራው የሚገኙ ጓደኞቹ ደግሞ በአጠቃላይ እስካሁን 27 አስከሬን ተፈልጎ መቀበሩን ተናገሩዋል። አንድ ህጻነት እና አንዲት እናት ከ3 ልጆቿ ጋር ሞታ መመልከቱን፣ በማግስቱ ደግሞ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ሞተው ማየቱን የሚናገረው ግለሰቡ፣ የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች አካባቢውን ከነዋሪው በመከለል ማታ ማታ የተቃጠለ አስከሬን እየፈለጉ በመቅበር ላይ ናቸው ብሎአል። እናቶች አሁንም ድረስ ልጆቻቸውን እየጠየቁ ቢሆንም፣ በከንቲባው በኩል የሚሰጠው ምላሽ አሳዛኝ መሆኑን ግለሰቡ ገልጿል። ነዋሪዎቹ በመንግስት በኩል በቂ እርዳታ እንዳልተደረገላቸው በምሬት ተናግረዋል። መንግስት የእሳቱን መነሻ እስካሁን ይፋ አላደረገም። ነዋሪዎች እንደሚሉት ግን መስተዳድሩ ቦታውን ለመሸጥ እሳቱን ሆን ብሎ አስነስቶታል። በጉዳዩ ዙሪያ የአዋሳን ከንቲባ ለማግኘት ያደረግነው ተደጋጋሚ ሙከራ አልተሳካም።

ወገን ተወያይ!

Image
እንደ ፈረንጆቹ ዘመን ኣቆጣጠር በ 1894 ኣም ማለትም ከመቶ ኣመታት በፊት ከኣዲስ ኣበባ ወደ ጅቡቲ ወደብ በተዘረጋው ባለ ኣንድ የባቡር መስመር ትታወቅ የነበረችው ኢትዮጵያ ኣሮጌውን የኣዲስ ኣበባ _ ጅቡቲ የባቡር መስመር በዘመናዊ መስመር ከመተከቷ ባሻገር በኣምስት ኣመት የትራንስፎርሜሽን ኣቅድ በሺዎች በሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮች መላዋን የኣገርቱን ክልሎች ለማገናኘት ፕሮጄክት ነድፋ ከመንቀሳቀሷ ላይ ናት። ኣሁን ኣሁን እንደምሰማው ከሆነ በእቅድ ተይዘው የነበሩ ፕሮጄክቶ ወደ ስራ እየገቡ ያሉ ሲሆን፤ የኣዲስ ኣበባ ከተማ ቀላል የባቡር ፕሮጄክት የሙከራ ስራ ጅምሯል። ከዚህም ባሻገር ሰሞኑን ኣዋሽ _ ኮምቦልቻ _ ወልዲያ _ ሐራ ገበያ የምሽፍነው ባለ 375 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ስራን ጨምሮ በኣጠቃላይ በኣገሪቱ 1 ሺ 500 ኪሎ ሜትር የምሸፍን የባቡር መስመር ስራ በመሰራት ላይ ነው። ይህ የኣገሪቷን ክልሎች ያገናኛል የተባለለት የባቡር መስመር ዝርጋት ፕሮጄክት የትኛውንም የሲዳማን ከተማ እና ኣከባቢን ኣይጨምርም። ለኣብነት ያህል ከኣዲስ ኣበባ ተነስቶ ወደ ሞያሌ የምዘልቀው የባቡር መስመር ሆነ ተብሎ በኣርባምንጭ_ኮንሶ ኣድርጎ እንድሄድ ተደርጓል።  ለመሆኑ የባቡር መስመር ዝርታ ፕሮጄክቱ የሲዳማን ኣከባቢዎች ያላከተተበት ምክንያት ምንድነው ?  ወገን ተወያይ!

Televised Election Campaign Debates Set to Start On March 13

Image
The Joint Council of Political Parties has selected nine subjects as the agendas for televised debates between the political parties in the planned televised debating sessions. This is part of the election campaign to help voters make informed decisions for the May Federal and National Elections. The subjects identified for debate in the televised election programs cover a variety of subjects: the Multi Party System and Building Democracy; Federalism; Agricultural and Rural Policy; Urban Development and Industrial Policy; Good Governance and the Rule of Law; National Security; Foreign Policy; Infrastructure; Education and Health.

FAA lifts northern Ethiopia overflight ban

Image
The FAA has  lifted a nearly 15-year-old prohibition  on flight operations within the airspace or territory of northern Ethiopia. The ban was instituted in May 2000 “because of the threat posed by the outbreak of hostilities between Ethiopia and Eritrea,” according to the FAA. The agency, at that time, banned U.S. air carriers, commercial operators, holders of FAA-issued airman certificates and U.S.-registered aircraft (with the exception of foreign air carrier aircraft) from operating north of 12 degrees north latitude – roughly north of Lake Tana, Ethiopia’s largest lake. “The FAA has now determined that the safety and security situation that prompted the above flight prohibition has significantly improved, and that it is safe for U.S. civil flights to be operated within the entire territory and airspace of Ethiopia, subject to the approval of and in accordance with the conditions established by the appropriate authorities of Ethiopia,” the FAA said in its February 4 notice l

In terms of economic growth, Africa may go the way of China

All low-income countries have the potential for dynamic economic growth. We know this because we have seen it happen repeatedly: a poor, agrarian economy transforms itself into a middle- or even high-income urban economy in one or two generations. The key is to capture the window of opportunity for industrialization arising from the relocation of light manufacturing from higher-income countries. That was true in the 19th and 20th centuries, and it remains true today.Japan seized its opportunity in the years following World War II, using labor-intensive industries, such as textiles and simple electronics, to drive its economy until rising labor costs eroded its comparative advantage in those sectors. That shift then allowed other low-income Asian economies – South Korea, Taiwan, Hong Kong, Singapore, and to some extent Malaysia and Thailand – to follow in Japan’s footsteps. China, of course, is the region’s most recent traveler along this well-trodden path. After more than three de

በሐዋሳ በደረሰው የእሳት ቃጠሎ ለግምት የሚያዳግት ንብረት መውደሙ ተጠቆመ

‹‹ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል››  የታቦር ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ‹‹አንድ ሕፃን ልጅ ብቻ ሕይወቱ አልፏል››  የሐዋሳ ከተማ ፖሊስ ምክንያቱ በውል ያልታወቀው የካቲት 14 ቀን 2007 ዓ.ም. ከምሽቱ 1፡30 ሰዓት ላይ በሐዋሳ ከተማ ታቦር ክፍለ ከተማ ታራ ቀበሌ አዲስ ከተማ ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ የተነሳው ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ፣ ለግምት የሚያዳግት ንብረት መውደሙን ተጎጂዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ የወደመው የንብረት ግምት በውል ባይታወቅም፣ ከ800 በላይ ሱቆች በመቃጠላቸው በርካታ ንብረት መውደሙን ግን የክልሉ ፖሊስ አረጋግጧል፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎችና ጉዳት የደረሰባቸው ባለሱቆች እንደገለጹት፣ ገበያው ከተመሠረተ ሦስት ዓመታት ሆኖታል፡፡ ቀኑ ሞቅ ያለ ገበያ የሚካሄድበት ከመሆኑ አንፃር፣ ከሌሎቹ ቀናት በተለየ ሁኔታ እያንዳንዱ ሱቅ በሸቀጣ ሸቀጦች ተሞልቷል፡፡ ነጋዴዎች ሙሉ ቀን ሲገበያዩ ውለው ሒሳባቸውን የሚሠሩት በነጋታው በዕለተ እሑድ በመሆኑ፣ አብዛኞዎቹ ከሽያጭ የሰበሰቡትን ገንዘብ እንኳን ይዘው አለመሄዳቸውን ተጎጂዎቹ ገልጸዋል፡፡ አደጋው የደረሰበት ሰዓት አብዛኛዎቹ ነጋዴዎች ሱቆቻቸውን ቆልፈው ወደ ቤታቸው የሚገቡበት በመሆኑና እሳቱ በፍጥነት ሱቆቹን በማዳረሱ፣ የተወሰነ ንብረት እንኳን ማዳን አለመቻሉን ገልጸዋል፡፡ ሐዋሳ ከተማ በተለይ የቱሪስቶችና የተለያዩ የአገሪቱ ዜጎች መዝናኛ ከተማ ከመሆኗ አንፃር፣ ድንገተኛ አደጋን ለመከላከል ልዩ ጥንቃቄ የሚያስፈልግ ቢሆንም፣ በቂ የሆነ የእሳት አደጋ መቆጣጠሪያ ባለመኖሩ ገበያው ሙሉ ለሙሉ ሊወድም መቻሉን ተናግረዋል፡፡ በርካታ ሚሊዮን ብሮች የሚገመት ንብረት መውደሙን የሚናገሩት ተጎጂዎቹ፣ የነበራቸውን ሀብት በሰዓታት ልዩነት ማጣ

Human Rights Watch Condemns World Bank Actions in Ethiopia

Image
On 23 February 2015, Human Rights Watch released a statement calling on the World Bank to address human rights issues that were raised by an internal investigation that the bank conducted on its actions in Ethiopia. The report found numerous links between investment projects conducted by the World Bank and a number of Ethiopian government initiatives that are deemed discriminatory and counter to basic principles of human rights. Source:  unpo.org Below is an article published by  Human Rights Watch : The World Bank should fully address serious human rights issues raised by the bank’s internal investigation into a project in Ethiopia, Human Rights Watch said in a letter to the bank’s vice president for Africa. The bank’s response to the investigation findings attempts to distance the bank from the many problems confirmed by the investigation and should be revised. The World Bank board of directors is to consider the investigation report and management’s response, which inclu

ERA Awarded Mojo – Hawassa Expressway for Keangnam

The first lot for Mojo – Hawassa Expressway project, which stretches for 93 kilometers, is awarded to a South Korean construction company, Keangnam Enterprises Limited, by Ethiopian Roads Authority (ERA). Workeneh, Gebehu, Ethiopia’s Minister for Transport, explained the firm won the bid for the first lot of the entire 209 kilometers. Even if Keangnam has won the bid the agreement between ERA and the company is not yet concluded. The project is going to be financed partially from a loan that will be secured from the South Korean Government. The difference will be covered by a state funding and the project is expected to commence in the current fiscal year. Upon completion a toll road is expected to connect the capital city of Ethiopia, Addis Ababa, with the capital of the State of Southern, Nations, Nationalities and Peoples. Samsun Wondimu, Public Relations Head at the Authority, explained Keangnam is going to handle the first phase of the project that stretches from Meki to

በሁለት ክፍለ ከተሞቿ ሲትጋይ ያደረችው ሐዋሳ እና ጥያቄ ውስጥ የገባው የከተማ ኣስተዳደር የእሳት ኣደጋን ለመቆጣጠር ያለው ዝግጅትና ብቃት

Image
ፎቶ ከ ተፈሪ ታደሰ በከተማ ታሪክ ከፍተኛ በተባለው በዚህ የእሳት ኣደጋ በሰው ህይወት እና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል፤ ኣላሙራ ኣዲሱ ገበያ ሙሉ በሙሉ ወድሟል፤ በተመሳሳይ ምሽት በቱላ ክፍለ ከተማም ሁለት ቤቶች በቃጠሎው ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ታውቋል፤ የከተማዋ ኣስተዳደር መሰል የእሳት ኣደጋዎችን ለመቆጣጠር ያለው ዝግጅትና ብቃት ጥያቄ ውስጥ ገብቷል፤ በሲዳማዋ መዲና ሐዋሳ ከተማ በሁለት ክፍለ ከተሞቿ በተነሱ የእሳት ኣደጋዎች በሰው፤ በእንስሳት እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል። የእሳት ኣደጋ የደረሰው በኣላሙራ ኣዲሱ ገበያ እና በቱላ ክፍለ ከተማ ነው። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ የኣይን እማኞችን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ በታቦር ክፍለ ከተማ ፉራ ቀበሌ በሚገኘው በተለምዶ ኣዲሱ ገበያ ተብሎ በምጠራው ስፍራ ላይ ባለፈው ቅዳሜ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ የተነሳው የእሳት አደጋ ገበያውን ሙሉ በሙሉ አውድሟል። ባልታወቀ ምክንያት በተከሰተውና ከሰዓታት በቆየው የእሳት ቃጠሎ አንድ የአንድ አመት ከስድስት ወር ህጻን ልጅ ህይወቱ ሲያልፍ በአንድ አዛውንት ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን ገልጸዋል የመንግስት ዜና ኣውታሮች የዘገቡ ቢሆንም ከተለያዩ ምንጭ የተገኙ መረጃዎች የጉዳት መጠን ከፍተኛ መሆኑን ያመለክታሉ፡፡ የእሳት ቃጠሎውን ለማጥፋት የሀዋሳ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የእሳት አደጋ መከላከያ ብርጌድ፣ የሀዋሳ ጨርቃ ጨርቅና የሻሸመኔ ከተማ እሳት አደጋ መከላከያና የክልሉ ልዩ ሀይል ፖሊስ እሳት አደጋ መከላከያ እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ የከተማው ኣስተዳደር መሰል ኣደጋዎችን ለመቆጣጠ ያለው ዝግጁነት እና ብቃት ኣነስተኛ መሆኑ ለጉዳቱ መባባስ ምክንያት መሆኑ ታውቋል።

“ቡና ኃይለኛ የቆዳ ካንሰር ሊከላከል ይችላል”

Image
ብሔራዊ የካንሰር ኢንስቲትዩት ይፋ ያደረገው ጥናት እንደሚለው ከሆነ ቡና ሜላኖማን የመከላከል ኃይል አለው፡፡ 447 ሺህ  357  ሰዎችን ያሳተፈውና በአማካይ ለ10 ዓመታት የዘለቀው ይህ ጥናት ቡና በብዛት የሚጠጡ ሰዎች ለበሽታው ያላቸው ተጋላጭነት አነስተኛ መሆኑን አመላክቷል። በመሆኑም በቀን አራት ስኒ ቡና ወይም ከዚያ በላይ የሚጠጡ ሰዎች ለሜላኖማ የመጋለጥ ዕድላቸው ቡና ከማይጠጡ ሰዎች በ20 በመቶ ያነሰ መሆኑን ጠቁሟል። ይሁንና የጥናቱ ውጤት ያንኑ ናሙናው የተወሰደበትን ማህበረሰብ እንጂ ሌሎችን እንደማይወክልና በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ጥናት እንደሚያስፈልግ ተመራማሪዎቹ አልሸሸጉም። ምንጭ፡-  ዘ ታይምስ ኦፍ ኢንዲያ

ድንገት የእሳት ቃጠሎ ለደረሰበት ሰው መድረግ ያለበት የመጀመሪያ ደረጃ እርዳታ

Image
•    የእሳት ቃጠሎ አደጋ የደረሰበትን ሰው በአፋጣኝ ከቃጠሎው ቦታ ማራቅ •    በጣም ያለቀዘቀዘ ወይንም በረዶ ያልሆነ ውሃን በተቃጠለው አካል ላይ ማደረግ ምክንያቱም በረዶ ቃጠሎ የደረሰበትን ቆዳችንን ስለሚጎዳ ነው። •    ማንኛውንም ልብስ ወይም ጌጣጌጥ አደጋው ከደረሰበት ሰው ላይ ማውለቅ፥ ነገር ግን ከቆዳ ጋር ተጣብቆ ያለ ማንኛውንም ነገር ለማንሳት መሞከር ለመጀመሪያ ደረጃ እርዳታ ተገቢ አይደለም፡፡ •    አደጋው የደረሰበት ሰው በብርድ እንዳይጠቃ መከላከል •    የህመም ማስታገሻ መድሀኒቶች በአቅራቢያ ካገኙ መስጠት •    በአፋጣኝ ወደ ህክምና ቦታ መውሰድ ናቸው።

በሐዋሳ ከተማ ኣዲሱ ገበያ በተከሰተው የእሳት ኣደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

Image
Post by Abu Sa'adayin Fathudiin . በሐዋሳ ከተማ በተለምዶ  ኣዲሱ ገበያ ተብሎም በምታወቀው ኣከባቢ በትናንትናው እለት የተነሳው ድንገተኛ እሳት በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱ ታውቋል። ከተለያዩ ማህበራዊ መረቦች ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው፤  አዲሱ ገበያ እና በኣከባቢው የነበሩት የንግድና መኖሪያ ቤቶች በእሳት ቃጠሎ ወድመዋል። እስከ ኣሁን ድረስ የእሳት ኣደጋው መንስዔ ምንነት ካለመታወቁ በላይ በንብረት ላይ የደረሰው ጉዳት በገንዘብ ስተመን ምን ያህል ልሆን እንደምችልም የተነገረ  ነገር የለም።

ሁለቱ የሲዳማ የሴቶች እግር ኳስ ክለቦች 7 ተጫዋቶችን ለሉሲ ኣስመረጡ

Image
በአሰልጣኝ በኃይሏ ዘለቀ  የሚመራው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን መጋቢት 23 ቀን 2007 ለመላው አፍሪካ ጨዋታዎች ማጣርያ ከካሜሩን አቻው ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ 40 ተጫዋቾችን የመረጠ ሲሆን የሲዳማ ክለቦች የሆኑት ሲዳማ ቡና እና ሐዋሳ ከነማ በድምሩ ሰባት ተጨዋቾችን ኣስመርጠዋል፡፡ በተለይ ሲዳማ ቡና የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ሊያ ሽብሩን በግብ ጠባቂነት፤ ፋስካ በቀለን በተከላካይነት፤ የካቲት መንግስቱን በኣማካይነት፤ መሳይ ተመስገን እና ወርቅነሽ መልሜሎን በኣጥቂነት በድምሩ ኣምስት ተጫዋቶችን ለብሔራዊ ቡድኑ በማስመረጥ ስድስት ተጫዋቾችን ካስመረጠው ደደቢት ቀጥሎ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ሐዋሳ ከነማ በበኩሉ፧ ኣዲስ በፍቃዱን እና ምህረት መለሰን በኣማካይ እና በተከላካይ ቦታ ኣስመርጧል።   ሉሲዎቹ ዝግጅታቸውን ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የሚጀምሩ ሲሆን የኢትዮጰያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግም ለአንድ ወር ያህል ይቋረጣል ተብሏል፡፡ ለሉሲዎቹ የተመረጡት 40 ተጫዋቾች የሚከተሉት ናቸው፡- ተ.ቁ ስም ክለብ ግብ ጠባቂዎች 1 ዳግማዊት መኮንን የኢት. ንግድ ባንክ 2 ማርታ በቀለ ዳሽን ቢራ 3 ትእግስት አበራ ወላይታ ድቻ 4 ታሪኳ በርገና ድሬዳዋ ከነማ 5 ሊያ ሽብሩ ሲዳማ ቡና ተከላካዮች 6 ሳምራዊት ኃይሉ መከላከያ 7 መስከረም ኮንካ ደደቢት 8 ጥሩአንቺ መንገሻ የኢት.ንግድ ባንክ 9 ፅየን እስጢፋኖስ ቅዱስ ጊዮርጊስ 10 ፋሲካ በቀለ ሲዳማ ቡና 11 አረጋሽ ፀጋ አርባምንጭ ከነማ 12 እፀገነት ብዙነህ የኢት. ንግድ ባንክ 13 ውባለም ፀጋዬ ደደቢት 14 ፋጡማ አሊ ደደቢት 154 መልካም ተፈራ ቅዱስ ጊዮርጊስ 16 ምህረት መለሰ ሀዋሳ ከነማ 17 አሳቤ ምኤሶ አዳማ ከነማ 18 ገነት ኃይሌ ድሬዳዋ ከነማ አማካዮች 19