Posts

አንድነትና መድረክ ተለያዩ

Image
ላለፉት ስድስት ዓመታት ገደማ ያህል በጋራ ለመሥራት ተስማምተው የተቃውሞ ጐራው ላይ በጋራ ሲሠሩ የነበሩት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) እና አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የነበራቸውን አብሮ የመሥራት ስምምነት አቋርጠው ተለያዩ፡፡  ሁለቱ ፓርቲዎች የቀድሞው የአንድነት ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው ሰጥተውታል በተባለው አስተያየት የተነሳ እሰጥ አገባ ውስጥ መግባታቸው የሚታወስ ሲሆን፣ አስተያየቱን አንድነት ያስተባብል በሚል ከመድረክ የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት ባለማግኘቱ ለፓርቲዎቹ መለያየት ከፍተኛውን ድርሻ መውሰዱን የሁለቱ ፓርቲዎች ባለድርሻ አካላት መግለጻቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው፡፡  ከሁለት ሳምንታት በፊት ዳግም የመድረክ ፕሬዚዳንት ሆነው የተመረጡት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ለአንድነት እስከ ኅዳር 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ ገደብ መስጠታቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው፡፡  በዚህም መሠረት አንድነት ለመድረክ ኅዳር 11 ቀን 2007 ዓ.ም. በጻፈው የመልስ ደብዳቤ፣ ከመድረክ አባልነት መውጣቱን ገልጾ መጻፉን የመድረክ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጥላሁን እንደሻው ለሪፖርተር አረጋግጠዋል፡፡ የአንድነት ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አበበ አካሉ በበኩላቸው፣ ‹‹ከመድረክ ጋር በይፋ ተለያይተናል፤ ፊርማችንን ቀደናል፤›› በማለት ከመድረክ ጋር የነበራቸውን ግንኙነት ማቋረጣቸውን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ለሁለቱም የፓርቲ አመራሮች ምርጫ በተቃረበበት ወቅት እንዲህ ዓይነት ውሳኔ መውሰድ አጠቃላይ ሰላማዊ ትግሉን አይጐዳውም ወይ የሚል ጥያቄ ሪፖርተር አቅርቦ ነበር፡፡ የሁለቱም ፓርቲ አመራሮች ጉዳት ማስከተሉን ተቀብለው ነገር ግን ከአቅም በላይ በመሆኑ መለያየት መፍትሔ እንደሆነ አስረ

ኢትዮጵያ ለዓለም ገበያ የምታቀርበው ‹‹ሶቨሪን ቦንድ›› መጠን ዛሬ ይፋ ይሆናል

Image
የኢትዮጵያ መንግሥት ለዓለም አቀፍ ገበያ የሚያቀርበው ‹‹የሶቨሪን ቦንድ››  መጠን ዛሬ ይፋ እንደሚሆን ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር አመለከተ፡፡  የኢትዮጵያ ‹‹ሶቨሪን ቦንድ››ን ለመሸጥ ከተመረጡ ኩባንያዎች ጋር መግለጫው በአውሮፓ እንደሚሰጥም የገንዘብና ኢካኖሚ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አህመድ ሽዴ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ አቶ ሱፊያን አህመድ የሚመራ የኢትዮጵያ ቡድን ወደ አውሮፓ ማቅናቱን የገለጹት አቶ አህመድ፣ የኢትዮጵያን ‹‹ሶቨሪን ቦንድ›› ለመሸጥ ከተመረጡት አመቻች ኩባንያዎች ጋር በመሆን፣ በሚሰጠው መግለጫ ላይ ኢትዮጵያ በዶላር የምትሸጠው የዕዳ መጠን ወይም ‹‹ሶቨሪን ቦንድ›› ይፋ ይሆናል ብለዋል፡፡ ከዛሬ ጀምሮም የዕዳ መጠኑን ወይም ቦንዱን ከሚገዙ ኢንቨስተሮች ጋር ውይይት እንደሚደረግ ጠቁመዋል፡፡ ለዓለም አቀፍ ገበያው የሚቀርበው ቦንድ መጠንን ግን ሚኒስትር ዴኤታው አቶ አህመድ ሽዴ ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡ ‹‹ሶቨሪን ቦንድ›› ማለት ኢትዮጵያ የህዳሴውን ግድብ ለመገንባት ለኢትዮጵያውያን እንደቀረበላቸው ዓይነት የመንግሥት ሰነድ ሆኖ፣ ይኼኛው የሚለየው ለዓለም አቀፍ ገበያ ወይም ኢንቨስተሮች በዶላር ወይም በውጭ ምንዛሪ እንዲገዙት የሚቀርብ ነው፡፡ ኢትዮጵያ እስከ ዛሬ ከውጭ የምታገኛቸው ብድሮች በረዥም ጊዜ የሚከፈሉና በአገሮች የሁለትዮሽ ስምምነት መሠረት ቀላል ወለድና ረዥም የዕፎይታ ጊዜን የሚሰጡ ናቸው፡፡ ‹‹ሶቨሪን ቦንድ›› ግን በንግድ ወለድ መሠረት የሚገዛ ሲሆን፣ ገዢዎች ወደዚሁ ውሳኔ ከመግባታቸው በፊት የአገሪቱን ወይም የቦንዱ ባለቤት አገርን ብድር የመሸከምና አጠቃላይ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያው ሁኔታዎችን ከግምት ያስገባሉ፡፡ የአንድ አገርን ወይም ድንበር ዘለል ኩባንያን ዕዳ የመ

Search Results for "Waste Management In Hawassa"

Image
Photo: elmartyhawassa.blogspot.com Inadequate management of healthcare waste is a serious concern in many developing countries due to the risks posed to human health and the environment. This study aimed to evaluate healthcare waste management in Hawassa city, Ethiopia. The study was conducted in nine healthcare facilities (HCFs) including hospitals (four), health centres (two) and higher clinics (three) in two phases, first to assess the waste management aspect and second to determine daily waste generation rate. The result showed that the ...  Read more HERE

HIGHER GROUNDS TRADING COMPANY // ETHIOPIA SIDAMA SCFCU

Image
Today’s coffee was grown and harvested by smallholder farmers who belong to the Abela Galuko Cooperative, which falls under the Sidama Coffee Farmers Cooperative Union (SCFCU). Located in the Sidama region of southern Ethiopia, SCFCU began representing small-scale farmers in 2001 and has since grown to become the second largest coffee producing cooperative union in Ethiopia. The majority of its member coops are organic and Fair Trade certified and nearly all their coffee is grown in the shade of diverse, indigenous trees. Approximately 5,000 tons of sidamo coffee is produced per year, 95% of which is washed. Harvest time occurs between September to December depending on the coffee’s altitude and rainfall. After the families harvest the cherries, they sell them to the primary cooperatives for wet processing. There are approximately 220 wet processing centers, 92 of which are owned by members of the coops. The dried parchment is sthen stored in a warehouse until delivery to the c

Large Industrial Zone to Be Built in Hawassa

A large industry zone is going to be constructed in the capital of Southern Nations Nationalities and Peoples State, Hawassa City. The industrial zone is going to be set up as a contribution to make Ethiopia, within the coming ten years, a leading light manufacturing country from the entire African continent. Ethiopia is working to make urban areas centers of industries and to this effect it has active projects in Dire Dawa, Kombolcha, Addis Ababa and Hawassa. Lemi Industrialized Zone, found in the nation’s capital city, is almost complete and space is being allocated for foreign investors. According to the State Minister of Industry, Mebrhatu Meles, preliminary study to set up an industrial zone in Hawassa has been finalized. Establishing an industrial zone in Hawassa is expected to facilitate the export of value added agricultural products in the locality. In addition to this it is said the industrial zone will enhance Hawassa’s service and tourism sector. Source: www.2

African Human Rights Need More Commitment

AFRICA has to make stronger commitments to human rights issues if the continent is to make economic and democratic advances and benefit from its positive spin-offs, says the President of the African Court for Human and Peoples' Rights (AfCHPR), Justice Augustino Ramadhani. In his opening remarks at the national sensitisation seminar on the promotion of the African Court of Human and Peoples' Rights in Addis Ababa, Ethiopia on Saturday, AfCHPR President added that the success of Africa's Agenda 2063 would depend largely on the importance given to the promotion, protection and enjoyment of human and peoples' rights on the continent. "History teaches us that respect for human rights, the promotion of human development and the consolidation of peace, coupled with good political and economic governance are conditions sine qua non for any meaningful development," he told over 100 delegates drawn from various governments, Ambassadors, non-government organizatio

ሙስናን በክልሎች ለመከላከል መንግሥት የፖለቲካ ውሳኔ መስጠት አለበት ተባለ

Image
‹‹በፌዴራል ሥርዓት ውስጥ ጣልቃ መግባት ሕገ መንግሥቱን መጣስ ነው›› አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴ በክልሎች፣ ብልሹ አሠራርና ሙስናን ለመከላከል፣ የክልል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽኖች በአመራሮች ተፅዕኖ በአግባቡ መሥራት ባለመቻላቸው የፌዴራል መንግሥት ፖለቲካዊ ውሳኔ እንደሚያስፈልግ የፌዴራል የሥነ ምግባር የፀረ ሙስና ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ ኮሚሽኑ የአገር አቀፍ የፀረ ሙስና ጥምረት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አሥረኛ መደበኛ ስብሰባውን ኅዳር 11 ቀን 2007 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ ለግማሽ ቀን ባካሄደት ወቅት እንደገለጸው፣ በየክልሉ ያሉ የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ተቋማት በነፃነት እንዳይሠሩ የክልሎቹ አመራሮች ተፅዕኖ እያደረሱባቸው መሆኑን አስታውቋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕግና አስተዳደር ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ በአቶ አስመላሽ ወልደሥላሴ ሰብሳቢነት በተካሄደው አሥረኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የተወሰኑ ባለድርሻ አካላት ብቻ ተገኝተዋል፡፡ የአገር አቀፍ የፀረ ሙስና ጥምረትና የፌዴራልና የክልል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽኖች የ2006 በጀት ዓመት ሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ካቀረቡ በኋላ፣ በተገኙት ጥቂት ባለድርሻ አካላት የተለያዩ ጥያቄዎች ተነስተዋል፡፡ በተለይ በአፋር፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝና በሶማሌ ክልሎች የፀረ ሙስና ተቋማት በነፃነት እየሠሩ እንዳልሆነና ያላቸውን ከፍተኛ ሀብት እንደ አገር መጠቀም አለመቻሉን ተሳታፊዎቹ ተናግረዋል፡፡ በክልል የሚገኙ አመራሮች እነሱ እንዲከሰስ የፈለጉትን የኮሚሽኑ ኃላፊዎች ካልከሰሱ ወይም መከሰስ የሌለባቸውን ከሰው ከተገኙ፣ ከኃላፊነታቸው እንደሚያነሷቸውና በፈለጉት ቦታ እንደሚመድቧቸው ጠቁመዋል፡፡ በአሁኑ ጊዜ የአፋር ክልል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙና ኮሚሽን ኃላፊ እንደሌለው የጠቆሙት የስብ

በኢትዮጵያ የዲፕሎማሲያዊ አገልግሎት ምደባ ወደ ፖለቲከኞች እያዘነበለ ነውን?

Image
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለትችት ከዳረጓቸው ጉዳዮች መካከል የአሜሪካ የውጭ ዲፕሎማሲ ሥራ ላይ የሚመድቧቸው ሰዎች ማንነት አንዱ ነው፡፡ ፕሬዚዳንት ኦባማ እ.ኤ.አ. በ2012 ለድጋሚ ፕሬዚዳንትነት በተወዳደሩበት ወቅት ለቅስቀሳ ከፍተኛ ገንዘብ ሲያሰባስቡ የነበሩ ግለሰቦች ፕሬዚዳንት ኦባማ በድጋሚ ወንበራቸውን ካገኙ በኋላ የተወሰኑት በተለያዩ አገሮች በአምባሳደርነትና በዲፕሎማትነት ተመድበዋል፡፡  ለምሳሌ በቅርቡ በአምባሳደርነት የተመደበው ማቲው ባርዙን ለፕሬዚዳንቱ የምርጫ ቅስቀሳ ወጪ ከተሰበሰበው 700 ሚሊዮን ዶላር ውስጥ 2.3 ሚሊዮን ዶላር የሚሆነውን በግሉ አሰባስቧል፡፡  በተመሳሳይ ጆን ፊሊፕስ ለኦባማ የምርጫ ዘመቻ 500 ሺሕ ዶላር ከሰበሰበ በኋላ በጣሊያን ሮም የአሜሪካ ዲፕሎማት ሆኖ ተመድቧል፡፡ ጆን ኤመርሰን 1.5 ሚሊዮን ዶላር ያሰባሰበ ሲሆን፣ የተመደበው ጀርመን በሚገኘው ኤምባሲ ነው፡፡ ጄን ስቴትሰን 2.4 ሚሊዮን ዶላር አሰባስቦ፣ የተመደበው በፈረንሳይ ፓሪስ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡  የአሜሪካ ፕሮፌሽናል ዲፕሎማቶች ማኅበርና ጡረታ የወጡ የአገሪቱ አምባሳደሮች የፕሬዚዳንት ኦባማን ድርጊት ከመውቀስ አልፈው ‹‹የመንግሥት ቢሮን የመሸጥ ያህል ነው›› በማለት ድርጊቱን ተችተዋል፡፡ ይህ ዓይነቱ የፈጠጠ የጥቅም ግንኙነት ያለበት የውጭ ዲፕሎማቶች አመዳደብ በኢትዮጵያ ባይስተዋልም የግለሰቦችን ነፃነት የሚጋፋ አካሄድና በሕግ የማይመራ አመዳደብ ለበርካታ ዓመታት ሥር ሰዶ የከረመ እንደነበር የተወሰኑ ዲፕሎማቶች ይናገራሉ፡፡  በተለይ በ1997 ዓ.ም. በተካሄደው አገር አቀፍ ምርጫ ፈተና ውስጥ ገብቶ የነበረ መሆኑን የተገነዘበው ገዥው ፓርቲ ከገባበት አጣብቂኝ ከወጣ በኋላ የአባላቱን ቁጥር ለማ

በ6ኛው የከተሞች ፎረም ውድድር የሲዳማዋ መዲና ሃዋሳ ከተማ አሸናፊ ሆነች

Image
በ6ኛው የከተሞች ፎረም ውድድር የሲዳማዋ መዲና ሃዋሳ ከተማ አሸናፊ ሆነች። ዝርዝር ወሬውን ከታች ያንቡ፦ ባለፉት አመታት በከተማ ልማት ዘርፍ የተሸለ ስራ መስራቱን የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚንስቴር ገለፀ፡፡ “ከተሞቻችን የኢንተርፕራይዞች ልማት ማዕከላት በመሆን የኢትዮጵያን ህዳሴ ያሳካሉ” በሚል መሪቃል በድሬዳዋ ሲካሄድ የሰነበተው የከተሞች ፎረም ተጠናቋል፡፡ በመዝጊያው ላይ ንግግር ያደረጉት የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚንስትሩ አቶ መኩሪያ ሃይሌ እንዳሉት፥ ባላፉት አመታት በከተማ ልማት ዘርፍ የማስፈጸም አቅም በመጠናከሩ የተሸለ ስራ መስራት ተችሏል፡፡ በጥቃቅንና አነስተኛ ለ3 ሚሊዮን ሰዎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ታስቦ እየተሰራ መሆኑን የገለፁት ሚኒስትሩ ለማምረቻ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ትኩረት እንደተሰጠ ገልጸዋል፡፡ በጠቅላይ ሚንስትር ማዕረግ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የመገናኛ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚንስትር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል በበኩላቸው ከተሞች የሀገሪቱ የዕድገት አውታር መሆናቸውን ጠቁመው፥ ከተሞች በተፋጠነ መልኩ እድገታቸው እንዲቀጥል የከተማ አጀንዳዎችን ከኪራይ ሰብሳቢነት የማጽዳት ስራ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አሰድ ዚያድ በበኩላቸው፥ ከዝግጅቱ መልካም ልምዶችን እናዳገኙ ተናግረዋል፡፡ ልምዱን ተጠቅመውም የከተማቸወን ዕድገት እንደሚያፋጥኑ ገልፀዋል፡፡ 189 ከተሞችንና ባለድርሻ አካላት በተሳተፉበት መድረክ ለሞዴል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተፕራይዞች፣ ለሴት ኢንተርፕረነሮች እንዲሁም ወደ ታዳጊና መካከለኛ ለተሸጋገሩ ኢንተርፕራይዞች እውቅና ተስጥቷል፡፡ ከተሞች በፎረሙ ላይ ራሳቸውን ለማስተዋወቅ ባደረጉት ውድድር በምድብ አንድ የ

በጀርመኗ ኮሎን ከተማ በተከፈተው ኣለም ኣቀፍ የፋይን ኣርት ኤግዚብዥን የሲዳማ ባህላዊ ''Barikko'' ባርኮ ለእይታ ቀረበ

Image
የኮሎን ከተማ ለኣለም የጥበብ ሪዕዬ ትይዕንት ሰሞኑን በሯን ክፍት ኣድርጋ ከተለያዩ የኣለም ክፍሎች የምጎርፉትን ጥንታዊ እና ባህላዊ የጥበብ ስራዎች በመቀበል ላይ ትገኛለች። በሪዕዬ ትይእንቱ ላይ ዘመን ጠገብ ቁሳቁሶች ለእይታ የቀረቡ ሲሆን፤ ከቀረቡ ቁሳቁሶች መካከል በ 19 ኛው እና በ 20 ኛው ክፍለ ዘመን የተፈበረኩ እና በህዝብ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉ መኪኖች እና የስዕል ስራዎች ይገኙበታል። ለኣብነት ያህል ከቀረቡት የስዕል ስራዎች መካከል በጀመናዊው የኤክፕሬሽን ሰዓል ኣርቲስት ማክስ ፔሄስታይን የተሳሉት ሁለት ስዕሎች በሽያጭ የቀረቡ ሲሆን ዋጋቸውም 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዬሮ መሆኑ ታውቋል። የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ዘጋብ የዩሮ ኒውስን ጠቅሶ እንደዘገባው፤ በኣማካይ 100 የምሆኑ ጋሌሪዎች እና ደላሎች ከኣውሮፓ እና ከተቀረው ኣለም ሃሰባሰቧቸው ማስተርፒስ ስራዎች በተጨማሪ ከኢትዮጵያን እና ኬኒያ የተሰባሰቡ ባህላዊ ቁሳቁሶች ለእይታ የቀረቡ ሲሆን የሲዳማው ባርኮ ከእነዚሁ መካከል ኣንዱ ነው።

Sidama's rural women are about to change their traditional way of butter processing

Image
 The first test of  new butter churn, with a large opening, capable of churning cream as well as milk  took place in Arbagona District in the Sidama Zone Helping Ethiopia’s rural women with butter processing Women all over Ethiopia process milk into butter in rural households, perhaps with the exception of areas where consumption of milk in coffee or tea is common. The LIVES project’s baseline surveys results also indicate that most households sell small quantities in local markets and this constitutes one of the income sources for women. Butter processing is based on age old traditions with local churns made of pottery or other local materials. Women process soured milk which is accumulated over a 2 to 5 day period. Because most households produce only small quantities of milk each day, women in some locations form groups to collectively process the soured milk from the group members in one churn. This reduces the individual labour time spent on churning by each wom

Cervical cancer prevention program activities in Wonsho District of Sidama Zone

Image
Photo@ www.groundsforhealth.org The first cervical cancer prevention program activities in rural health centers of Ethiopia’s coffee-growing regions. The team led a two-day community health promoter training to begin the process of engagement and recruitment of women for screening. This was followed by a two-day classroom training with local doctors and nurses and a four-day clinical training through a screen and treat campaign. The passion and expertise of in-country coordinator Ashenafi Argata and community coordinator Abiy Semunigus, together with the support of Grounds for Health Clinical Consultant Susan Hollinger and Amy Borgman, physician assistant and clinical volunteer, were indispensible in making the trip a success. Read more@  http://www.groundsforhealth.org/2014/11/trip-report-ethiopia/

WHY MUST WE WORRY ABOUT GROWING INEQUALITY IN ETHIOPIA?

Image
By Solomon G/S In 2012, I wrote an essay titled “The Growing Inequality in Ethiopia” that was posted on a few Ethiopian Diaspora websites such as Abugida and Abay Media. In that essay, while trying to explain the manifestations of growing inequality,   I did not justify or even explain why we should worry about the injustice of growing inequality. I will try to do that here because it is important for a number of reasons. The 1960’s generation of Ethiopian youth was impressed and influenced by the egalitarian philosophy of Marxism. For the then Ethiopian society where class cleavages were apparent based on land holdings and other properties, the influence of an egalitarian philosophy could not be underestimated. Today’s generation has no overarching philosophy to anchor a belief in arresting the growing inequality in Ethiopia. While the time-tested religious influence plays an aspirational role for seeking equality, religion alone has been shown not to be sufficient. On to