Posts

ኣስራ ኣንድ ኣመታት በፊት በኢትዮጵያ መንግስት የጸጥታ ኃይሎች በሎቄ ሃዋሳ የተገደሉትን የሲዳማን ሰማዕታት ለመዘከር በታላቋ ብሪታኒያ እና በኣውሮፓ ነዋሪ የሆኑ የሲዳማ ዳይስፖራ እና ተወላጆች በነገው እለት በሎንዶን ከተማ የሚያድጉት ስነ ስርኣት ሙሉ ፕሮግራም እንደምከተለው ቀርበዋል።

Sidama Community UK is Honouring its Fallen Heroes! Commemorating the 11th anniversary of Sidama Victims of Atrocity on May 25, 2013 London at ‘GHARWEG’ Training Centre, 5 Westminster Bridge Road London, SE1 7XW Programme of the Meeting Time Speaker/Moderator                    Theme 10:00-10:15am Organisers  Registration, Socialising, Coffee/Tea 10:15-10:20am Denboba Natie Introduction and Welcoming 10:20-10:40 Betana Hoxesso The Theme of the day: - Why is it important to commemorate Sidama Victims of Atrocity? 10:40:11:00 Mulugeta Daye The History of  Sidama Nation’s Struggle for Self Determination since the Conquest! 11:00-11:20 Denboba Natie The Current Struggle of the Sidama Nation for self determination:  Challenges and Opportunities 11:20-11:40  DKN and organisers Break and Sidama Music by DKN 11:40-11:50 Oromo Representative  Sharing the Experiences of brother nations- Oromo 11:50-12:00 Ogaden representative  Sharing the Experiences of brother nation of Ogadenia 12:00-12:10 Ke

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያን በተመለከተ የ2013 ሪፖርት ይፋ አደረገ::

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያን በተመለከተ የ2013 ሪፖርት ይፋ አደረገ:: Background In August, the authorities announced the death of Prime Minister Zenawi, who had ruled Ethiopia for 21 years. Hailemariam Desalegn was appointed as his successor, and three deputy prime ministers were appointed to include representation of all ethnic-based parties in the ruling coalition. The government continued to offer large tracts of land for lease to foreign investors. Often this coincided with the “villagization” programme of resettling hundreds of thousands of people. Both actions were frequently accompanied by numerous allegations of large-scale forced evictions. Skirmishes continued to take place between the Ethiopian army and armed rebel groups in several parts of the country – including the Somali, Oromia and Afar regions. Ethiopian forces continued to conduct military operations in Somalia. There were reports of extrajudicial executions, arbitrary detention, and torture and other ill-treatment carried ou

BIRDS IN THE STREETS

Image
Amora Gedel or roughly ‘Eagle’s Valley’ in Hawassa of the Southern Region is home toLakeHawassa, the chosen playground and home of Marabou Storks (locally known as Aba Koda). Fishermen and some tourists that work at and visit the lake have gotten these large birds hooked on the fish they throw to them. These days, you are more likely to find the humungous birds roaming the asphalt of the parking lots than at the edge of the lake, on their usual stomping grounds. http://addisfortune.net/articles/birds-in-the-streets/

ECX Exclusive Cooperative Auction Falls Short of Expectations

Image
Exclusive auction for farmer cooperative seats only rejects one offer and accepts the rest The Ethiopian Commodity Exchange’s (ECX) exclusive auction for farmers’ cooperatives seats attracted few and vastly differing offers, all but one of which were declared winners for the seats they sought. The Exchange has a total of 329 seats, 15 of which are held by farmers’ cooperatives. These cooperatives are even less significant in their trading participation, accounting for just 2.2pc of the 601,000tns traded in 2012. The reason for their low presence, according to both cooperatives and the ECX, is that they are permitted to bypass the Exchange in exporting their products. Additionally, most of them happen to have a limited financial capacity to compete with businesses for auctioned seats. ECX’s seats, which were auctioned at a starting price of 50,000 Br when the Exchange was launched in 2008, reached an average of 1.35 million Br in 2012, with the highest offer being 3.5 mil

ተቃዋሚዎች የሙስና እርምጃው ፖለቲካዊ እንዳይሆን ሰግተዋል

ኢህአዴግም እንደ ድርጅት ሙሰኛ ነው - ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ ገቢዎች ከመንግስትም በላይ ስልጣን የተሰጠው አካል ነው - አቶ ሙሼ ሰሙ ማጥመጃው ትላልቅ ዓሳዎችን ካጠመደ እንተባበራለን - ዶ/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም የእርምጃውን አቅጣጫ ለማወቅ ቀጣዩን ማየት ያስፈልጋል - ዶ/ር መረራ ጉዲና በፌዴራል የፀረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጉዳይ ከፖለቲካ ጋር የተያያዘ እንዳይሆን ስጋት አለን የሚሉ ተቃዋሚዎች፤ እውነቱን የምናውቀው በእርምጃው ቀጣይነት ነው ብለዋል፡፡ መንግስት አላማው ሙስናን ማጥፋት ከሆነ ግን የሚደነቅና የሚበረታታ ተግባር ነው ሲሉ አወድሰዋል፡፡ አሁን የተወሠደው እርምጃ ግዙፉን የሙስና ችግር ዝም ብሎ መነካካት ነው ያሉት የመድረክ አመራር አባል ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ፤ አሁን ባለው ሁኔታ ኢህአዴግ እርምጃ መውሰድ ጀምሯል ማለት አይቻልም፤ አሁንም ትልልቅ አሳዎች አልተነኩም ብለዋል፡፡ በመላ ሃገሪቱ ሙስና መስፋፋቱን የሚናገሩት ፕ/ር በየነ፤ ራሱ ገዢው ፓርቲ የሚያንቀሣቅሣቸው የንግድ ድርጅቶች ከሙስና የፀዱ አይደሉም በማለት ተችተዋል፡፡ የኢዴፓ ሊቀመንበር አቶ ሙሼ ሠሙ በሙስና የተጠረጠሩ ባለስልጣኖችና ባለሃብቶች ለህግ እንዲቀርቡ መደረጉን ቢደግፉም ዋነኛ የችግሩ ምንጭ ግለሰቦች ሳይሆኑ ስርአቱ ነው ይላሉ፡፡ ስርአቱ ለእነዚህ ባለስልጣናት የመደራደርያ በር ስለከፈተላቸው የፈለጉትን ነጋዴ በፈለጉት ጊዜ ጠርተው እያሸማቀቁና ስሙን እያጠፉ በጠላትነት የሚያዩበት ሁኔታ ካልተቀየረ ሙስናን ማጥፋት አይቻልም ብለዋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹን ማሰር ሙስናን የመዋጋት አካል መሆኑን ጠቁመው፤ ዋናው ግን የአስተሳሰብ ለውጥ ነው ባይ ናቸው - አቶ ሙሼ፡፡ የቀድሞው የቅንጅት አመራር አባልና አለማቀፍ የህግ ምሁሩ ዶ/ር ያዕቆብ ሃ/ማርያም

በሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ ተማሪዎችና ወላጆችን በማሳተፍ ተግባራዊ የሆነዉ የማስተማር ዘዴ ዉጤት እያስገኘ ነዉ

Image
አዋሳ ግንቦት 13/2005 በደቡብ ክልል ሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ በትምህርት ስራው ላይ ተማሪዎችና ወላጆችን በማሳተፍ የተከናወነዉ ተግባር በተማሪዎች ውጤት ላይ ለውጥ ማምጣት መቻሉን የወረዳው ትምህርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ አዝመራ አመኑ በወረዳው በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል በትምህርት ቤቶች ምምህራንና ተማሪዎች ዕቅድ በማውጣትና ተግባራዊ በማድረግ ለውጥ ማምጣት ተችሏል ። በወረዳው በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጆችን መሰረት በማድረግ ትምህርት ቤቶች ለትምህርት ስራው ምቹ እንዲሆኑ የተደረገዉ ጥረትም ለዉጤቱ መገኘት አስተዋጽኦ ማድረጉንም ገልጠዋል ። ለአራተኛና ስምንተኛ ክፍል የቲቶሪያል ማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት እንዲሁም ከአስረኛ ክፍል ጀምሮ ላሉት ተማሪዎች ከመደበኛው የትምህርት ሰዓት በተጨማሪ ቅዳሜን ጨምሮ ዘወትር ማታ ማታ የማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት ለውጥ ማምጣት ተችሏል ብለዋል። በወረዳው የሴት ተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎና ውጤት ለማሻሻል ሴት ተማሪዎች ተለይተው ድጋፍ እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን በወረዳው የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን በቡድን በማደራጀት እርስ በእርስ ውድድር እንዲያደርጉና ተማሪዎች የልምድ ልውውጥ እንዲያገኙም እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። ለአራተኛና ስምንተኛ ክፍል ወረዳ አቀፍ ፈተና አዘጋጅቶ በመፈተን ያሉ ክፍተቶችን ለይቶ የማካካሻ ትምህርት በመስጠት ለክልላዊ ፈተና ዝግጁ እንዲሆኑ የማድረግስራ እየተሰራ መሆኑንም አቶ አዝመራ ገልጸዋል። የሸበዲኖ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታረቀኝ ጋቤራ በበኩላቸው በወረዳው በሚገኙ 35 ቀበሌዎች የወላጅ መምህራን ህብረትን በማጠናከርና በየደረጃው በተዋቀሩ የልማት ቡድኖችና አንድ ለአምስት ትስስሮች አማካኝነት በት

ልቅሶ የተካው የእልልታ ቀን

Image
‹‹የጨቅላ ሕፃናትን ሞት ቅነሳ በተመለከተ እ.ኤ.አ በ2015 እናሳካዋለን ያልነውን የሚሌኒየሙን ግብ አሁን በያዝነው አሠራር የምንቀጥል ከሆነ ግቡ ጋር ለመድረስ ተጨማሪ 150 ዓመት ያስፈልገናል፡፡›› ይህንን የተናገሩት የሕፃናት አድን ድርጅት (ሴቭ ዘ ችልድረን) የኦፕሬሽን ክፍል ምክትል ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ኃይሉ ተስፋዬ ናቸው፡፡ ሁለት ዓመት ከሰባት ወር ገደማ ከቀረው ከሚሌኒየሙ እቅዶች መካከል አንዱ የሕፃናትና የእናቶች ሞት ቅነሳ ነው፡፡ ዶክተር ኃይሉም ግቡን ለማሳካት አሠራሮች ይቀየሩ የሚለውን ሐሳባቸውን ያንፀባረቁት፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜና እሑድ በሐዋሳ ከተማ በተደረገው የ‹‹ሁሉም›› የእናቶችና ሕፃናት ሞት ቅነሳ ዘመቻ ላይ ነው፡፡  እ.ኤ.አ በ2015 ይሳካል የተባለለት ትልቁ ዕቅድ ጨቅላ ሕፃናት በተወለዱ በ24 ሰዓታትና በተወለዱ በመጀመርያዎቹ ሰባት ቀናት ውስጥ ተገቢው ክትትል ካልተደረገላቸው መሞታቸው ቀጥሎ ግቡም አይሳካም፡፡ በዚህ አሠራር ከተቀጠለ ግን ግቡን ለማሳካት እ.ኤ.አ 2165 ድረስ መቆየት ግድ እንደሚል ዶክተሩ አስረድተዋል፡፡  የእናቶችን ሞት መቀነስን በተመለከተ ደግሞ የቤተሰብ ምጣኔ፣ የእርግዝና ክትትል፣ የወሊድና ከወሊድ በኋላ የሚደረግ ክትትልና እንክብካቤ ከመቼውም በላይ የሚሠራባቸው ከሆነ የሚሌኒየሙን ግብ ማሳካት እንደሚቻል እምነታቸውን ገልጸዋል፡፡  የ‹‹ሁሉም›› ዘመቻ የእናቶችና ሕፃናት ሞት ቅነሳን ለማሳካት በዘመቻ መልኩ በሕፃናት አድን ድርጅት ሥር ከተመሠረተ አራት ዓመት ሆኖታል፡፡ በ36 አገሮች በየዓመቱ እየተከናወነ የሚገኘው ይህ ዘመቻ፣ የእናቶችና ሕፃናት ሞት የሚበዛባቸው አካባቢዎች ላይ ማኅበረሰቡን በዘመቻው አነሳስቶ የሞቱን ቅነሳ ለማድረግ ጥረት የሚደረግበት ፕሮግራም ነው፡፡   የሕፃናት

Visit Ethiopia : Hawassa በቅርቡ ኣየር ላይ የዋለ እና የሲዳማን ዋና ከተማ ሃዋሳን ለቱሪዝም የሚያስተዋውቅ ፕሮግራም

Visit Ethiopia : Hawassa

የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች ለታላቁ የህዳሴው ግድብ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገለጹ

አዋሳ ግንቦት 10/2005 የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ ለመገንባት የላቀ አስተዋጾኦ ያለውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ስራን ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች ገለጹ፡፡ የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለህዳሴው ግድብ ድጋፍ ለማሰባሰብ ላለፉት ስምንት ወራት ሲያደርግ የቆየውን ሀገራዊ የንቅናቄ ፕሮግራም አስመልክቶ ትናንት ማምሻውን የሎተሪ ማውጣት፣ የሽልማትና የኪነ ጥበብ ዝግጅቶችን አቅርቧል፡፡ የህብረቱ ፕሬዝዳንት ተማሪ ወንደወሰን እንዳለ እና የክለብ ኢኒሼቲቭ ተጠሪ ተማሪ ብሩክ በቀለ እንደገለጹት የግድቡ ግንባታ መሰረት ከተጣለበት ጊዜ አንስቶ የሀዋሳ ዩኒቨርሰቲ ሁሉም ተማሪዎች በእኔነት ስሜት በስራው ላይ የራሳቸውን አሻራ ለማሳረፍ ድጋፍ ሲያደርጉ ቆይተዋል፡፡ አስተባባሪ ኮሚቴዎችን አቋቋሙው በዋናው ግቢና በአምስቱም የዩኒቨርስቲው ካምፓሶች ለተማሪዎች ተደራሽ በመሆን ባደረጉ እንቅስቀሴ ከቀለባቸው በመቀነስና ከሎቶሪ ሽያጭ 200 ሺህ የሚጠጋ ብር አሰባስበዋል፡፡ በሀዋሳ ከተማና አካባቢው በሚገኙ ትምህርት ቤቶችና ኮሌጆች ተዘዋውረው በመቀሳቀስ ስለግድቡ አላማና ፋይዳ ያለውን ግንዛቤ የማስፋት ስራ ማከናወናቸውን ተናግረዋል፡፡ እስከ ህዳሴው ግድብ ግንባታ ቦታ ድረስ በመሄድ ባዩት ስራ ከፍተኛ ኩራት እንደተሳማቸውንና በትምህርት ላይ እያሉም ሆነ ተመርቀው ከወጡ በኋላ ከገንዘብ ባሻገር በየሰለጠኑበት መስክ ለሀገራቸው ልማትና ፈጣን እድገት የበኩላቸው ለመወጣት ትልቅ መነሳሳት እንደፈጠረላቸው አስረደተዋል፡፡ ተማሪ ታደለ ቤዛና ተማሪ ፌቨን አብረሃም በበኩላቸው አባይ ወንዝ ላይ የሚገነባው የህዳሴው ግድብ የሁሉም ዜጋ ሀገራዊ ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብ በራሳቸው በኩል የዩኒቨርስቲው

በ200 ሚ.ብር የተሰራ ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ዛሬ በሐዋሳ ይመረቃል

Image
በግል ባለሀብቷ በወ/ሮ አማረች ዘለቀ በ200 ሚሊዮን ብር የተሠራው ባለ 5 ኮከብ ሆቴል ዛሬ ይመረቃል፡፡ ዘመናዊው ሴንትራል ሐዋሳ ሆቴል ባለ መንታ ሕንፃ ሲሆን 70 የመኝታ ክፍሎች፣ ከ40 እስከ 1ሺ ሰዎች መያዝ የሚችሉ ሰባት የመሰብሰቢያ አዳራሾች አሉት፡፡ የመዋኛ ገንዳ፣ የወንዶችና የሴቶች ስፓ፣ የወንዶችና የሴቶች የውበት ሳሎን፣ ፑል ባር፣ ናይት ክለብ፣ አካባቢው እየቃኙ የሚዝናኑበት ቴራስ ባር፣ ጂምናዚየም ሬስቶራንት፣ ኮኒ ባር እንዲሁም ጊዜያዊ የእንግዶች ማረፊያ እንዳለውም ታውቋል፡፡ በምድር ቤቱ የመኪና ማቆሚያ ያለው ሆቴሉ፤ የንጽህና መስጫ ላውንደሪ፣ የባንክ አገልግሎትና የጉዞ ወኪል ቢሮዎችን በማሟላት ባለ 5 ኮከብ የሚያሰኘውን ደረጃ የያዘ መሆኑን ባለቤቷ ገልፀዋል፡፡ የሆቴሉ ግንባታ በሦስት ዓመት በመጠናቀቁ የከተማው አስተዳደር “የጊዜ ገደቡን በተገቢው መንገድ የተጠቀመ ኢንቨስትመንት” ሲል አወድሶታል፡፡ ከትንሽ ደረጃ ተነስተው የትልቅ ኢንቨስትመንት ባለቤት ለመሆን የበቁት ወ/ሮ አማረች ዘለቀ፤ ጽናት በተመላበት ብርታታቸው ለሴቶች ትልቅ አርአያ ሆነዋል ተብሏል፡፡ ሆቴሉ ለ250 ዜጐች የሥራ ዕድል መፍጠሩ ታውቋል፡፡ http://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=12320:%E1%89%A0200-%E1%88%9A%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%B0%E1%88%AB-%E1%89%A3%E1%88%88-5-%E1%8A%AE%E1%8A%A8%E1%89%A5-%E1%88%86%E1%89%B4%E1%88%8D-%E1%8B%9B%E1%88%AC-%E1%89%A0%E1%88%90%E1%8B%8B%E1%88%B3-%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%A8%E1%89%83%E1%88%

ሲዳማን ጨምሮ በደቡብ ክልል ከ3 ሺህ 600 በላይ የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የተሳተፉበት የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተካሄደ ነው፡፡

አዋሳ ግንቦት 09/2005 ህብረተሰቡን በቀበሌ ደረጃ ለሚያገለግሉ ስራ አስኪያጆች የተዘጋጀ ክልል አቀፍ የማስፈጸም አቅም ግንባታ ስልጠና በአምስት ማዕከላት እየተካሄደ መሆኑን የደቡብ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳደርና የሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ሀላፊ አስታወቁ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የቢሮው ሀላፊ አቶ ታገሰ ጫፎ ዛሬ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት የፕሮግራሙ አላማ የመንግስት የመልካም አስተዳደር፣ የልማትና የለውጥ ስራዎች ዋና ማስፈጸሚያው ህብረተሰቡ በቅርበት በሚገኝበት በቀበሌ ደረጃ በመሆኑ ይህንን እንዲመሩና እንዲያስተባበሩ የተቀጠሩ የቀበሌ ስራ አሲኪያጆች ያሉባቸውን የማስፈጸም ብቃት ክፍተቶችን በመለየት አቅማቸውን ለመገንባት ነው፡፡ ከሁሉም የክልሉ የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ለተወጣጡ ከ3 ሺህ 600 ለሚበልጡ ስራ አስኪያጆች የተዘጋጀው የማስፈጸም አቅም ግንባታ የስልጠና ፕሮግራም ከግንቦት 5 ቀን 2005 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በሀዋሳ፣ በወላይታ ሶዶ፣ በአርባ ምንጭ፣ በሆሳዕናና በሚዛን አማን ማዕከላት እየተካሄደ ነው ብለዋል፡፡ በተጠቀሱት አምስት ማዕከላት ሰልጣኞቹ በቆይታቸው በተሀድሶ መስመርና በኢትዮጵያ ህዳሴ፣ በመልካም አስተዳደር፣ በቀበሌ መረጃ አያያዝና አደረጃጀት፣ በቀበሌ ጽህፈት ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ ፣ የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ስነ ስርዓት፣ በውጤት ተኮር ስርዓትና የተቀናጀ ዕቅደ ዝግጅት ዙሪያ በባለሙያዎች ትምህርት እንደሚሰጥና የጋራ ውይይትም እንደሚካሄድ አስረድተዋል፡፡ በየቀበሌው የሚኖረው ህብረተሰብ ከመንግስት የሚፈልገውን ማንኛውንም አገልግሎት ወደ ወረዳ፣ ዞንና ክልል መሄድ ሳይስፈልገው እዚያው ባለበት ቀበሌ መጠቀም እንዲችል በክልሉ ሁሉም የገጠርና የከተማ ቀበሌዎች ስራ አስኪያጆች ተቀጥረውና ጽህፈት ቤቶች ተከፍተው ህብረተሰቡን እንዲያገለግ

EEPCo to Pay Compensation for Hawassa Power Surges

Image
The Hawassa branch of the Ethiopian Electric Power Corporation (EEPCo) is to pay compensation to close to 300 households and a private company, Awassa Greenwood Plc, for damages related to sudden power surges, two weeks ago. Awassa Greenwood Plc, a flower grower and exporter located on the outskirts of Hawassa town, 273Km south of Addis Abeba, has stopped work because of damages to its offices and facilities that resulted in a fire following the surge. “We have checked the damages and confirmed that the charges were filed within 24 hours of the damages,” said Zeleke Kebede, Public Communication Desk head of EEPCo’s branch office. “We only pay compensation to residents with title deeds.” “The fire spread at Greenwood because they use metal sheets for fences,” he added. Residents of rented houses in the town are also demanding compensation; however, there are fears that they may be excluded because they do not have any title deeds for the places they reside in. “We should b

የሐዋሳውን ግማሽ ማራቶን ታምራት ቶላና ጽጌረዳ ግርማ አሸነፉ

Image
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያና ሴቭ ዘችልድረን አዘጋጅነት በሐዋሳ በተደረገው ግማሽ ማራቶን ውድድር፣ ታምራት ቶላ የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸንፏል፡፡ በሴቶች በተደረገው ውድድርም ጽጌረዳ ግርማ በተመሳሳይ ክብረ ወሰኑን በማሻሻል ባለድል ሆናለች፡፡  “የሕፃናትንና እናቶችን ሞት ለመቀነስ” በሚል መሪ ቃል ባለፈው እሑድ በሐዋሳ በተደረገው ግማሽ ማራቶን ሩጫ የውድድሩ አሸናፊ ታምራት ርቀቱን ለማጠናቀቅ የወሰደበት ጊዜ 1 ሰዓት፣ 02 ደቂቃ 44 ሰከንድ መሆኑ ብቻ ሳይሆን፣ የቦታውን ክብረ ወሰን በአንድ ደቂቃ አሻሽሎ መሆኑም ታውቋል፡፡ እሱን ተከትሎ ሁለተኛ ሆኖ ያጠናቀቀው ሐብታሙ አሰፋ 1 ሰዓት 03 ደቂቃ 12 ሰከንድ ራሱ አምና ከተመዘገበው ሰዓት 26 ሰከንድ የተሻሻለ ሰዓት ስለመሆኑም ተነግሯል፡፡ ሦስተኛ የወጣው አስቻለው ንጉሤ በበኩሉ፣ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 1 ሰዓት 03 ደቂቃ 20 ሰከንድ ሲሆን፣ ይህም ለአትሌቱ ፈጣን ሰዓት ተብሎለታል፡፡  በሴቶች በተደረገው ተመሳሳይ ውድድር አሸናፊዋ ጽጌረዳ ግርማ የገባችበት ሰዓት 1 ሰዓት 13 ደቂቃ 19 ሰከንድ ከአምናው በ12 ሰከንድ ተሻሽሎ የተመዘገበ መሆኑም ተመልክቷል፡፡  ውድድሩን ሁለተኛና ሦስተኛ በመሆን ያጠናቀቁት ጫልቱ ጣፋ 1 ሰዓት 14 ደቂቃ፣ 01 ሰከንድ፣ ቀነኒ አሰፋ ደግሞ 1 ሰዓት፣ 14 ደቂቃ 04 ሰከንድ መሆኑም ታውቋል፡፡  ለታላላቅ አትሌቶች መገኛ መሆኑ የሚነገርለት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፣ በሐዋሳ ከተማ በተደረገው ውድድር አትሌቶች ያስመዘገቡት ሰዓት በዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር (አይኤኤኤፍ) ዕውቅና ካላቸው የውድድር ቦታዎች አንዱ ስለመሆኑ ጭምር ዝግጅት ክፍሉ አስታውቋል፡፡ http://www.ethiopianreporter.com/index.php/sport/item/183

Development challenges in the age of climate change: the case of Sidama

Image
By Seyoum Yunkura Hameso† Abstract Today, developing countries face distinctive challenges of development such as to poverty reduction, growth and economic development. The growing concern with climate  change presents additional challenges and opportunities to these countries. The paper  explores development possibilities/challenges in the age of climate change on the basis of  selected review of the literature on mainstreaming climate change to development. The  themes under discussion relate to on-going empirical research on vulnerability and  adaptionsto climate change in Ethiopia, the case of smallholder farmers in Sidama. * Read more: http://roar.uel.ac.uk/1936/1/Seyoum%20-%20climate%20change%20Sidama.pdf

Development challenges in the age of climate change: the case of Sidama

Hameso, Seyoum  ‘Development challenges in the age of climate change: the case of Sidama’,  Workshop on the Economy of Southern Ethiopia . Hawassa University, Department of Economics, 1 March 2012. Hawassa, Ethiopia: Ethiopian Economics Association. Abstract Today, developing countries face distinctive challenges of development such as to poverty reduction, growth and economic development. The growing concern with climate change presents additional challenges and opportunities to these countries. The paper explores development possibilities/challenges in the age of climate change on the basis of selected review of the literature on mainstreaming climate change to development. The themes under discussion relate to on-going empirical research on vulnerability and adaptions to climate change in Ethiopia, the case of smallholder farmers in Sidama. Read more:  http://roar.uel.ac.uk/1936/

Sidama Community UK is to Honour its Fallen Heroes!

  Commemorating the 11th anniversary of Sidama Victims of Atrocity on May 25, 2013 in London at ‘GHARWEG’ Training Centre, 5 Westminster Bridge Road, London, SE1 7XW The Sidama Community ‘UK’ will Honour about 115 Courageous, Determined and Law-abiding Sidama Men, Women and Children who have been Cold Bloodedly massacred by the current ruthless  TPLF/EPRDF’s regime in Loqqe village at the outskirt of Sidama capital -Hawassa on May 24, 2002 whilst peacefully demonstrating demanding their Constitutional rights to regional self determination- the quest which the Sidama nation is unlawfully and blatantly denied to this date. Our community invites Friends of Sidama nation, others Ethiopians whose peoples are subjected to similar inhuman and tragic treatments by the said barbaric regime to join the Sidama Community in paying their respect to our fallen martyrs’. As we commemorate the 11th anniversary of Sidama victims of atrocity on May 25, 2013 in London at aforementioned loca

Sidama’s Loqee Massacre Commemoration in London – May 25, 2013

Image
The Sidama Community in the UK (S.C.UK) commemorates the 11th anniversary of the 115 courageous Sidama men, women and children who were massacred by the TPLF/EPRDF regime in May 2002. They invited the Oromo community to attend and pay tribute to those fallen martyrs. Please attend this memorial ceremony to show our solidarity with Sidama people and to remember those who sacrificed their lives for freedom and democracy. Date:  Saturday, 25 May 2013, 10:00am- 01:00pm Venue:  GHARWEG, Training Centre 5 Westminster Bridge Road, London, SE1 7XW London  Qeerroo  Activists http://gadaa.com/oduu/19949/2013/05/13/sidamas-loqee-massacre-commemoration-in-london-may-25-2013/

Lesson From A Famine: Markets Matter-Sidama Elto Farmers' Cooperative Union

Image
Ten years after the Ethiopian famine of 2003, when international food aid rushed in to feed 14 million people, another World Food Program (WFP) tent has been erected on an open field. But this isn't a scene of food distribution. It is a scene of food purchase. The action happens on the grounds of the Sidama Elto Farmers' Cooperative Union in Awassa, Ethiopia. Sidama Elto is one of 16 cooperative unions in Ethiopia that have signed forward contracts with the WFP for the purchase of more than 28,000 metric tons of maize grown by their smallholder farmer members. The maize, which is part of 112,000 tons of food the WFP purchased in Ethiopia last year, will be used for WFP relief distributions in the country. Ten years ago, many of those farmers and their families were receiving food aid from the WFP. One of the major lessons in agricultural development over the past decade is this: Markets Matter. The 2003 famine tragically, and incomprehensibly, followed two years of bu

ሰሞኑን በሸቤዲኖ ወረዳ በላኮ ከተማ በተነሳው እሳት ግምቱ ሁለት ሚሊዮን የሚገመት ንብረት መውደሙ ተነግሯል

Image
ከምሽቱ ኣምስት ሰዓት ኣካባቢ ከኣንድ መኖሪያ ቤት ተነሳ የተባለው እሳት በኣካባቢው የነበሩት ወደ 12 የሚሆኑ የንግድ ቤቶችን ያቃጠለ ሲሆን ከተቃጠሉት የንግድ ቤቶች መካከል የምግብ ቤቶች፤ የሸቀጣሸቀጥ መደብሮች፤ የመድሃኒት ቤት፤ የህንጻ መሳሪያ መሸጫን የመሳሰሉት ይገኙበታል። ቃጠሎው ያወደማቸውን ቤቶች ተዘዋውረው የጎበኙት የዞኑ ካፍተኛ ባለስልጣናት ንብረታቸውን በእሳት ላጡ ለከተማዋ ነዋሪዎች መንግስት ድጋፍ እንደሚያደርግ መናገራቸው ተሰምቷል።

በሲዳማ ዞን ዘንደሮ ከ17 ሺህ 600 ቶን በላይ የታጠበ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ቀረበ

Image
አዋሳ ግንቦት 05/2005 በሲዳማ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ17 ሺህ 600 ቶን በላይ የታጠበ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የዞኑ ግብይትና ህብረት ስራ መምሪያ አስታወቀ፡፡ በመምሪያው የግብርና ግብይት የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ገነነ ገቢባ ባለፈው ቅዳሜ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት በዞኑ ቡና አምራች ከሆኑ 13 ወረዳዎች የቀረበው ይሄው ቡና በዘጠኝ ወሩ ተሰብስቦ ከተዘጋጀው 22 ሺህ 851 ቶን የታጠበ ቡና ውስጥ ነው፡፡ ቀሪው 5 ሺህ 245 ቶን የታጠበ ቡና በየወረዳዎቹ በመጋዘን በክምችት እንደሚገኝና በቅርቡ በተመሳሳይ ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ መዘጋጀቱን አስረድተዋል፡፡ በዞኑ ለማዕከላዊ ገበያ የሚቀርበው ከ95 በመቶ በላይ የታጠቡ ቡና መሆኑን አስተባባሪው አመልክተው ያለፉት ዘጠኝ ወራት አቅርቦት ከዕቅዱ ቢያንስም ካለፈው አመት ተመሳሳይ ጊዜ ጋር ሲነጻጻር በ2 ሺህ 154 ቶን ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል፡፡ ከዕቅዱ አንጻር አቅርቦቱ የቀነሰው የአለም ገበያ ዋጋ መውረድ ጋር ተያይዞ ይጨምራል በሚል የመጠበቅና በክምችት የመያዝ ሁኔታ ቢስተዋልም አሁን የገበያው ሁኔታ እየተሻሻለ በመምጣቱ በቀጠዩ ጊዜያት አቅርቦቱም ከፍ እንደሚል ይጠበቃል ብለዋል፡፡ ቡናው ተዘጋጅቶ ለማዕከላዊ ገበያ የተላከው በ51 የህብረት ስራ ማህበራትና በ244 የግል ባለሀብቶች አማካኝነት ነው፡፡ በቡና ማጠብና ዝግጅቱ ላይ 336 ኢንዱስትሪዎች መሳተፋቸውን ገልጸዋል፡፡ በዞኑ ቡና አምራች በሆኑት ወረዳዎች በእሻት ቡና ዝግጅትና አሰባሰብ ላይ በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ51 ሺህ ለሚበልጡ ሰዎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ እድል ተጠቃሚ መሆናቸውን አስተባባሪው አስታውቀዋል፡፡ በእሸት ቡና ግዥ ላይ የተሳተፉ አርሶ አደሮችም ዘንድሮ ከ923 ሚሊዮን ብር በ

Awassa of Ethiopia

Image
Awassa is a university city with 25 000 students. As it is quite big city and there are enormous differences in living standard one sees a lot of iron fences and gates with barbed wire or broken glass on top of them, and all the well off people have watch dogs or guards – or both. One day I climbed Mount Tabor, a beautiful small mountain almost next to my house, with my hosts Tariku and Demelash and seeing the beauty and tranquility there planned to make the climb part of my morning routines with some qigong at the top, but the boys adviced me not to do that since it is not safe for a farangi to go there alone, they said. Actually Demelash got robbed there once, at the base of the mountain with a knife pointing his way – luckily his Ikkyo was swift, but it didn’t prevent the other thugs coming from behind snatching his mobile from his pocket. In spite of all this I felt safe the whole time I was in Awassa – if you know the rules of where you can go and when and stick to t

Returning to Heartland

Image
Heartland Girls Rural Life Training Center: Sister Donna Frances has an orphanage and school on the shore of Lake Awassa in Ethiopia. In this remote area, every time kids take a drink from the local stream or lake, they are playing biological Russian Roulette. In response to such dire conditions Waves For Water was asked to intervene. Jack Rose and Jamie Grumet designed a solution, and after successful fundraising efforts, Jack flew from California to Ethiopia with 80 water filters - enough to bring safe drinking water to over 8,000 people. Everyone agrees safe drinking water is a basic human right – that children around the world shouldn’t have to suffer when they quench their thirst from the local stream, pond, lake or river. Enter brilliant technology, in the form of a point-of-use, hollow-fiber water filter, which allows these common water sources to be 100% safe to drink. Village by village, in every far cor

ሠራተኛው ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን ጠንክሮ መሥራት አለበት

Image
አዋሳ ግንቦት 05/2005 ሠራተኛው የስራ ባህሉን በማሻሻል በታታሪነት በመስራት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን ጠንክሮ መሥራት እንዳለበት ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማብራት ኮንፌዴሬሽን 50 ዓመት የወርቅ ኢዩቤል ክብረ በዓሉን ትላንት በሀዋሳ ከተማ በፓናል ውይይት አክብሯል፡፡ የርዕሰ መስተዳድሩ ስተዳድሩ ተወካይ አቶ ታመነ ተሰማ ትናንት በፓናል ውይይቱ መክፈቻ ላይ እንደገለጹት ሠራተኛው የስራ ባህሉን በማሻሻል በታታሪነትና በዓላማ ፅናት በመስራት በአለም ገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን ጉልበትና ዕውቀቱን አቀናጅቶ ጠንክሮ መሥራት አለበት፡፡ ኢሠማኮ የግል ተቀጣሪ ሰራተኞች የማህበራዊ ዋስትና እንዲያገኙና ሀገሪቱ ከግብር መር ወደ እንዱስትሪ መር እንደድትሸጋገር በማድረግ በኩል ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ከሳሁን ፎሎ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት የኢትዮጵያ ሰራተኞች ያበረከቱአቸውን ሀገራዊ አስተዋጽኦ የመዘከር፣ አሰሪና ሰራተኛ ተግባብተው በአንድ መንፈስ እንዲንቀሳቀሱ የማነሳሳትና ሁሉም ወገን ተጠቃሚ የሚሆንበት ምቹ ሁኔታን የመፍጠር አላማ ያነገበ ነው ብለዋል፡፡ ሠራተኛው ጉልበትና ዕውቀቱን ሳይቆጥብ የህዳሴውን ግድብ ከግብ ለማድረስ እያደረገ ያለው ያላሰለሰ ጥረት የሚያኮራ መሆኑን አመልክተዋል፡፡ በበዓሉ ላይ በሀዋሳና አካባቢዋ የሚገኙ ሰራተኞች አሰሪዎች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡ Sources: Ena

አስደንጋጮቹ የሙስና ምልክቶች

በአማን ንጋቱ በሁሉም መሥሪያ ቤቶች ግድግዳ፣ በር፣ የማስታወቂያ ሰሌዳ አንዳንዴም በውስጥ ክፍሎች የተደረቱ ጽሑፎች ይታያሉ፡፡ ቢነበብም ባይነበቡም አንዱ በሌላው ላይ እየተደራረቡ ጽሑፎች ይለጠፋሉ፡፡ አሥራ ሦስት ገደማ ፍሬ ነገሮችን የያዘው “የሥነ ምግባር ደንብ መርሆዎች” የሚለው ርዕስ በየቦታው ጎልቶ ይታያል፡፡ እንደ ቅንነት፣ ታማኝነት፣ ግልጽነት፣ ሐቀኝነት ያሉት የአብዛኛዎቹ መርሆዎች ማጠንጠኛቸው፣ “ሙስና፣ ጉቦና መድልኦን መፀየፍ” እንደሆነ ከጽሑፎቹ መገንዘብ ይቻላል፡፡ ይሁንና መርሆዎቹ ከወረቀት ጌጥነት ባለፈ ያመጡት ለውጥ ምንድን ነው? የሚል ጥያቄ መነሳት አለበት፡፡ የለውጥ ሥራዎች ተግባራዊነት፣ የድርጅት ግምገማ መጠናከር (ከብዛቱ አንፃር ትግል ደክሟል የሚሉ የኢሕአዴግ ሰዎች አሉ) የሕጉ መሻሻልና የማስቀጣት አቅም መጨመር ዕውን ሙስናን ቀንሶታል ወይስ ተባብሷል በማለት የሚጠይቁ በዝተዋል፡፡  አቶ ጀማል ያሲን የሥነ ዜጋና ሥነ ምግባር መምህር ናቸው፡፡ በትምህርት ሥርዓቱ የሥነ ዜጋና ሥነ ምግባር ትምህርት ቢቀረፅም ሳይሠሩ የመክበር ዝንባሌው ሥር የሰደደ በመሆኑ በቀላሉ የሚነቀል ነቀርሳ አይደለም ይላሉ፡፡ “ሲሾም ያልበላ…” ከሚለው ተረት “የኮንትሮባንድ ፈታሽ” ወይም “የመርካቶ ትራፊክ ያድርግህ” እስከሚለው ምርቃት ድረስ ሳይሠሩ የመክበር አስተሳሰብ የተንሰራፋ እንደሆነ ያስረዳሉ፡፡ ቀስ በቀስ እየገነነ የመጣው ከመንግሥታዊ መዋቅር ባለፈ በሃይማኖት ተቋማትና በሲቪክ ማኅበራት ሳይቀር የሚታይ ጉቦ የመጠየቅ ፍላጎት ምንጩም ይኼው ነው፡፡  ዛሬ በትምህርትና በሕክምና ተቋማት ብቻ ሳይሆን በቀብር ሥፍራ ሳይቀር ሕግ ከሚያውቀው ክፍያ ውጪ “መወሸቅ” ተለምዷል የሚሉ አስተያየት ሰጪዎች ደግሞ፣ የነፃ ገበያና ኮሚሽን (ኤጀንት) ከሥራ መስክነት