Posts

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከነገ በስቲያ አስቸኳይ ስብሰባ ያካሂዳል

Image
አዲስ አበባ መስከረም 09/2005 ኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከነገ በስቲያ አስቸኳይ ስብሰባ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጸው ፓርላማው የሚያካሂደው አስቸኳይ ስብሰባ ለሕዝቡና ለዓለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ በመገናኛ ብዙሃን በቀጥታ ይሰራጫል፡፡

የተተኪው ጠቅላይ ሚኒስትር ፈተናዎች

ሽግግር - ፓርቲዎች ወደሚፎካከሩበት እውነተኛ ምርጫ እመርታ - የዜጎችን ኑሮ ወደ ሚያሻሽል የነፃ ገበያ ኢኮኖሚ የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብና ማስነገር ብቻውን በቂ አይደለም። በተጨባጭ የዜጎችን ኑሮ የሚሻሽል የነፃ ገበያ ስርዓት ማስፋፋት ያስፈልጋል - ዘመኑ የቢዝነስ ዘመን ነውና። አመት እየቆጠሩ የፖለቲካ ምርጫ ማካሄድ ብቻውን በቂ አይደለም። የአገራችን የፖለቲካ ምርጫዎች፣ ዜጎች በነፃነት የሚሳተፉበትና ፓርቲዎች የሚፎካከሩበት መሆን አለበት - ዘመኑ የ”ዲሞክራሲ” ዘመን ነውና። አንድ ሁለት የቲቪ ቻናሎችን መጨመርና የኤፍኤም ጣቢያዎችን ማበራከት ብቻውን በቂ አይደለም። የግል ነፃ ሚዲያ እንዲስፋፋ መፍቀድ ይገባል - ዘመኑ የመረጃ ዘመን ነውና። ዜጎች ህግ አክባሪ እንዲሆኑ መጠበቅ ብቻውን በቂ አይደለም። ከሁሉም በፊት መንግስት ራሱ የህግ ተገዢ በመሆን የህግ የበላይነትን ማስፋፋት ይኖርበታል - ዘመኑ የመንግስት ገናናነትን ሳይሆን የመንግስት ቅነሳን የሚጠይቅ ነውና። ከጓዳ እስከ አደባባይ የዜጎችን ህይወት ለመቆጣጠር ከታች እስከ ላይ “1ለ5” በቡድንና በተዋረድ ከማደራጀት ይልቅ፤ እያንዳንዱ ሰው እንደዝንባሌው እንዲሰራና እንደፈቀደው እንዲተባበር የሚያነቃቃ የነፃነት መንፈስን ማስፈን ያስፈልጋል - ዘመኑ የፈጠራ ዘመን ነውና። በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በፕሬስ ነፃነት፣ በህግ የበላይነትና በነፃነት መንፈስ ዙሪያ የተጠቀሱት አምስት ፈታኝ ስራዎች  በሙሉ፤ ስልጣኔን የመገንባት የረዥም ጊዜ ፈተናዎች ናቸው ማለት ይቻላል። ቅድሚያ ለእርጋታ - ሹመት ያዳብር በእርግጥ ከዋና ዋናዎቹ ፈታኝ ስራዎች በፊት መቅደም ያለበት ሌላ ስራ አለ - የተረጋጋ  ሁኔታን መፍጠር። “ኖርማላይዜሽን” ልንለው እንችላለን። ለምሳሌ፣ በፖለቲካው መስክ፣ መሪዎችን በጊዜ መሰየም ወ

ለመጪው መንግሥት አንኳር ምልከታ

በምሕረት ሞገስ ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈት በኋላ መጪው የኢትዮጵያ መንግሥት ማድረግ ከሚገባቸው ጉዳዮች ጥቂቶቹን የሚገልጹት በዓድዋ ሃሃይለ በሚባል አካባቢ የተወለዱትና ረዥሙን ዘመን በአሜሪካ አሳልፈው በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ በልማቱ ዘርፍ የተሰማሩት አቶ ኃይለሚካኤል ገብረአናንያ ናቸው፡፡ አቶ ኃይለሚካኤል እንደሚሉት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ያረፉት ወሳኝ ወቅት ላይ ነው፡፡ ወሳኝ ወቅት ያሉበት ምክንያትም ከዚህ በፊት ያልታየ የልማት ብርሃን በኢሕአዴግ ዘመን በመታየቱ ነው፡፡ ከዚህ በፊት አፄ ቴዎድሮስ ሕይወታቸው ያለፈበት ምክንያት ኢትዮጵያን ለማሻሻል ያደረጉ በነበረው ተጋድሎ ነው፡፡ አፄ ምኒልክም ኢትዮጵያን ለማሻሻል ጀምረው፣ በቀዳማዊ ኃይለሥላሴም ቀጥሎ ነበር፡፡ ተጨባጭ የሆኑና የሕዝብን ሕይወት የሚቀይሩ ልማቶች በተግባር የታዩት ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዘመን ነው፡፡ አዲስ የጀመሯቸው ሥራዎች ደግሞ ከዚህ በፊት ከሠሯቸው በበለጠ የኢትዮጵያውያንን ሕይወት የሚቀይሩ ናቸው፡፡ የተጀመሩት አጀንዳዎች ተግባራዊ ሆነው ሳይጨርሷቸው መሞታቸው በወሳኝ ጊዜ ሞቱ ያስብላል፡፡ የሕዳሴው ግድብ ዋናው ነው፡፡ በእርግጥ በዓባይ ወንዝ ላይ ግድብ ለመሥራት በማቀድ በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያ አይደሉም፡፡  በ21ኛው ክፍለ ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ ሰዎችን ስሜታዊ በሚያደርገው የዓባይ ግድብ ሥራን በመተግበር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ የባቡር መስመር ዝርጋታው፣ የስኳር ፕሮጀክቱ፤ በመሠረተ ልማቱም በሕክምናው፣ በግብርናው፣ በንግዱም፣ የመሳሰሉትም ለውጦች እየታዩ ነው፡፡ ጥራቱ አልተሻሻለም እንጂ ትምህርትም እየተስፋፋ ነው፡፡ ጥራቱን ማሻሻል ግን ግድ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲዎችና ትምህርት ቤቶች በየቦታው ስለተገነቡና መሠረተ ልማቱ ስለተ

Implications of the Election of the new PM from Southern Ethiopia on the Sidama Regional Question- A Brief Analysis

By Hawassa Teessonke 17 September 2012 A sudden ascendancy into the helm of the Ethiopian politics dominated by the Amhara and Tigray ruling elites for the past 120 years, by a national of a minority Wolayita ethnic group from Southern Ethiopia symbolizes a “radical” shift in Ethiopia’s political tradition. Haile Mariam Desalegn, 47, and a former University Professor at Arba Minch Water Technology, who was elected as the country’s new PM over the weekend,  is the first leader of Ethiopia from the South in the history of the country. Despite talks of continued behind the scene rule by the Tigray ruling elite; I assume that it is not entirely feasible to have two puppet leaders in one country- the President and the PM- at the same time. I therefore am inclined to believe that the PM will have a reasonable political leverage to exercise.     Although South Ethiopia and Oromia together account for 58% of the country’s population,   they have never had assumed any political leade

ሃዋሳ የከተማ አውቶብስ ትራንስፖርት አገልግሎት ጀመረ

Image
ከመስከረም ኣንድ ጀምሮ  የሃዋሳ ከተማ የከተማ ኣውቶቡስ ተጠቃሚ ሆናለች። በቅርቡም አራት አውቶብሶች ገብተው ስራ የጀመሩ ሲሆን በቅርቡ ሌሎች ኣራት ተጨማሪ ኣውቶቡሶች ወደ ስምሪት እንደምገቡ ተነግሯል።   አውቶብሶቹ ከከተማዋ ውጭ ለሚገኙ አዋሳኝ ከተሞችም የትራንስፖርት አገልግሎት የምስጡ ሲሆን ቱላ፤ ወንዶ ገነት እና ዶሬ ኣገልግሎቱን በማግኘት ላይ ካሉት ከተሞች ውስጥ ይጠቀሳሉ ። የከተማዋ አስተዳደር እንደሚለው ለነዋሪዎች የትራንስፖርት አማራጭ ከመስጠትም ባለፈ በከተማዋ ቀስ በቀስ ደረጃቸውን በጠበቁ የትራንስፖርት አገልግሎት ለማቅረብ ያስችላል ። አውቶብሶቹን  24 የማቆሚያ ፌርማታዎች ስራ ጀምረዋል። በአሁኑ ወቅት በከተማዋ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ከ3 ሺህ በላይ የሚበልጡ ተሽከርካሪዎች ሲኖሩ ፥ ከእነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ ባጃጆች ናቸው። የአስተዳደሩ የትራንስፖርት ፅህፈት ቤት እንደሚለው የአውቶብሶቹ ወደ ከተማዋ መግባት ነዋሪው አማራጭ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኝ ያስችላል። Ethiopia: Hawassa Develop Public Transportation System Tagged:  Business ,  East Africa ,  Ethiopia ,  Transport BY ABENET ASEFFA, 12 JULY 2011 Comment (1) The city administration of Hawassa has introduced Bishoftu buses to provide public transportation service for its residents. The commencement of the service marked the first public city bus transportation system in the So

Beauties in South Ethiopia, Sidama Zone

Image
This week I have been to Bensa Daye Woreda in Sidama Zone and I took some pictures (Even though I am not a professional photographer,I tried my best to do it). Bensa Daye is some 135 km far away from Awassa. Naturally Bensa Daye is the source of Ethiopian coffee and other beautiful fruits like banana etc. Tabour Terara ( Mount Tabour) just 5 km away from Awassa Large Cattle field near Aleta Wondo, about 50 km away from Awassa Sidama Cultural Hats. According to the experts these hats have 50 up to 100 years life span. Surprising!!! Inset (False Banana) is the main edible plant in the whole parts of Southern region. It is evergreen plant. If a family has no any of it in its garden, that family is said to be  extremely poor in our culture. In my experience, I know many families who have no any  “Inset”  in their garden, that mean there are many poor families in the region. I am not talking about the poorness relative to the world but about the poorness of the people am

Tesfaye's story

Image
His Story Sidama, Soccer, and Chickens (watercolor crayon) Over the Summer, Tesfaye has been sharing his story. We've heard snippets since he's come home, but over the course of two months, we took the time to be intentional about officially documenting his memories. Some memories have sadly already been forgotten.  It is important to preserve as much as we can about his early years and his first home.  A year ago, he would have remembered more, but he lacked the language to communicate and he wasn't emotionally ready to share.  He is sadly realizing he is starting to forget.  He is mature enough to recognize the importance of capturing his memories in a book.  He desperately wants to remember. This Summer he has been pouring out his heart, and very proudly telling his tale.  His story is told in snippets, captured in his voice - a sweet broken English - him talking while I frantically type, wanting to capture each tale in his own voice.  The more

አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ

Image
New አዲስአበባ፣መስከረም5 2005 (ኤፍቢሲ) የኢህአዴግ ምክር ቤት አርብና  ቅዳሜ  ባደረገው መደበኛ  ሰብሰባው የግንባሩን ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር መረጠ ። ምክር ቤቱ   አቶ  ሀይለማሪያም ደሳለኝን  የግንባሩ ሊቀመንበር አድርጎ  የመረጠ  ሲሆን ፥  አቶ  ደመቀ መኮንንን  ደግሞ በምክትል ሊቀመንበርነት መርጧል ። የምክር ቤቱ መደበኛ ሰብሰባ ውሳኔዎችን በተመለከተ ፓርቲው  ማምሻውን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ  ቅዳሜ ከሰዓት  በኋላ  በተደረገው  የአመራር  ምርጫ  አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ ከቀረቡት ሶሰት እጩዎች  መካከል ሙሉ  ድምፅ  በማግኘት ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል ። በመግለጫው ላይ እንደተመለከተውም የአመራር  ምርጫው ከመካሄዱ በፊት  የኢህአዴግ ምክር ቤት አባላት ቀደም ሲል ፓርቲው ባስቀመጠው የመተካካት እቅድ መሰረት ምርጫው እንዲካሄድ  ተስማምተዋል ። በቀደመው አመራር የተጀመረው  ትግል የሚቀጥለው የተለያዩ  ትውልዶች ተቀበብለውት እንደሆነ በማስመርም  የህዳሴው አመራር ሙሉ  በሙሉ  ከአዲሱ  ትውልድ  እንዲሆን  በመወሰን እጩዎች እንዲቀርቡ መደረጉን ነው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና  የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ በረከት ስምዖን ያስረዱት  ። አቶ በረከት በኢህአዴግ አሰራርም  አሁን በሊቀመንበርነትና በምክትል ሊቀመንበርነት የተመረጡት አመራሮች የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና ምክትል  ጠቅላይ ሚኒስትር  እንደሚሆኑም አመልክተዋል ። አዲሱ ጠቅላይ  ሚኒስትርም በአገሪቱ  ህገ በመንግሰት መሰረት  ካቢኒያቸውን ማዋቀር እንደሚችሉ የገለፁት አቶ በረከት ፥  አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝም ከፓርቲያቸው ጋር በመመካከር ካቢኒያቸውን መልሰው ሊያዋቅሩም ሆነ ሊያስቀጥሉ እንደሚችሉ ነ

ኢህአዴግ “የፓርቲውን ሊ/መንበር በምስጢር መያዝ ባህሌ ነው!” እንዳይለን

“የስዊድን ጋዜጠኞችስ ተፈቱ! የእኛስ?” (የነፃው ፕሬስ ጋዜጠኛ) “ጠ/ሚኒስትር ለመሾም ምህላ እንጂ ስብሰባ ምን ይሰራል?” (ሽማግሌ ጐረቤቴ) አዲስ ዓመት እንዴት ነበር? (ከዋጋ ንረቱ ውጭ ማለቴ ነው) እኔ የምለው … ለአውዳመቱ  በግ ስንት እንደገባ ሰማችሁ አይደል? … በግ ነጋዴውን ጠጋ ብላችሁ ስትጠይቁት ምን ይላችኋል መሰላችሁ? “24 ውሰደው!” ግራ ይገባችሁና “ምንድነው የምትለው?” ስትሉት “ሰምተሃል!” ብሎ ሊያሾፍባችሁ ይሞክራል፡፡ (“ሼፉ” ፊልም ላይ እንዳለችው ገፀባህርይ) “አትሸጥም እንዴ?” ትሉታላችሁ ኮስተር ብላችሁ! “በቃ ከ23 ውሰደው!” ይላችኋል - ፍርጥም ብሎ፡፡ ምን ማለት መሰላችሁ? 2300 ብር ማለቱ ነው፡፡ ይታያችሁ … አንድ በግ በ2300 ብር! ለነገሩ በጉ እንኳን ሊቀር ይችላል፡፡ የማይቀረው ምን መሰላችሁ? የጤፉ ነገር ነው፡፡ ጤፉ ሊቀር ይችላል የሚባል አይደለም (አበሻ ምን ሊበላ?) በአሁኑ አካሄድ ግን ለእነ ጤፍ ምትክ ካልፈጠርንላቸው የምንከርም አልመሰለኝም! ከእነሩዝ ጋር ዝምድና ብንፈጥር ነው የሚሻለን፡፡ (የቻይና ደጀ-ጠኚ አደረግኸን ካላላችሁኝ በቀር) መቼም ጤፍ ተወደደ ብለን የረሃብ አድማ አናደርግም! ሳንነጋገር እየራበን? የምን አድማ! ይሄን ፅሁፍ እያጠናቀርኩኝ ሳለ በኢቴቪ “ሥነፆታ” በተባለ ፕሮግራም በዓሉን አስመልክቶ ተሞክሮአቸውን የሚያጋሩ ዘመናዊ ባልና ሚስት ቀርበው ነበር፡፡ ሚስት ሲናገሩ፤ ዳቦውንም ጠላውንም ራሳችን ካላዘጋጀነው ልንል አይገባንም፤ ሲሉ በሰጡት ምክራዊ አስተያየት “እኛ ለምሳሌ ዳቦ አንጋግርም… outsource ነው የምናደርገው… ለሌላው ሰው የሥራ እድል መፍጠር አለብን” ብለዋል፡፡ (ውጭ አስጋግረን ነው የምናመጣው ማለታቸው መሰለኝ) ያለው ማማሩ አሉ! ዕድሜ ለNGO! ያልፈጠረልን ቃል

የመንግስት መስሪያ ቤቶች ተቀዛቅዝዋል

ከጠ/ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ ዜና ዕረፍት ወዲህ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች በሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ውስጥ ስራ  እንደተቀዛቀዘ ባለጉዳዮች የተናገሩ ሲሆን፤ከፍተኛ ባለስልጣኖች ለስብሰባ አዲስ አበባ መምጣታቸው እና የተተኪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሹመት ሳይካሄድ መቆየቱ ተጨማሪ ምክንያቶች ሊሆኑ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡ በየመስሪያ ቤቱ የመንግስት ስራ መቀዛቀዙን የሚገልፁ ባለጉዳዮች፤ በተለይ የከፍተኛ ባለስልጣናትንና የቢሮ ሃላፊዎችን ውሳኔ የሚጠይቁ ጉዳዮች በቀጠሮ እንደተጓተቱባቸው ተናግረዋል፡፡ የጠ/ሚኒስቴር መለስ ዜና እረፍት ከተሰማበት ወቅት አንስቶ እስከ እለተ ቀብር ድረስ በአገሪቱ የነበረው የሀዘን ስሜትና ድባብ ከፍተኛ ቢሆንም፤ የመንግስት ሥራ ሳይቋረጥና ቢሮዎች ሳይዘጉ ቀጥለዋል፤ ሆኖም ስራዎች መቀዛቀዛቸው አልቀረም ይላሉ ባለጉዳዮች፡፡ በቀብር ስነስርዓቱ ማግስት ጊዜያዊ ጠ/ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ በሰጡት መግለጫ፤ ሁሉም ሰው በቁጭትና በተጨማሪ ብርታት ወደ ስራ እንዲመለስ ማሳሰባቸው የሚታወስ ሲሆን፤ በበርካታ ቦታዎች መደበኛ ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ይሁንና በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ የመንግስት ቢሮዎች፤ ቀጠሮ ተይዞላቸው የነበሩ ጉዳዮች ውሳኔ ሳያገኙ በቀጠሮ እንደተራዘሙባቸው የሚገልፁ ባለጉዳዮች፤ በርካታ ከፍተኛ ባለስልጣናት በቢሮዋቸው እንደማይገኙ ተናግረዋል፡፡ በርካታዎቹ ባለሥልጣናት ሰሞኑን የኢህአዴግ ምክር ቤት ለሚያካሂደው ስብሰባ አዲስ አበባ መግባታቸው የሚታወቅ ሲሆን፤ በዚህ ምክንያት ብዙ ባለስልጣናት በቢሯቸው እንዳይገኙ አንድ ምክንያት ሊሆን ይችላል ተብሏል፡፡ 180 አባላትን የያዘው የኢህአዴግ ምክር ቤት የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅዱን በ

ምክር ቤቱ የሕዳሴ ጉዞን በሚያስቀጥሉ አቅጣጫዎችና ስልቶች ላይ ከስምምነት ደረሰ

Image
አዲስ አበባ፡- የኢህአዴግ ምክር ቤት ሕዝቡን በማሳተፍ የተጀመረውን ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ የሕዳሴ ጉዞ ለማስጠቀል በሚያስችሉ አቅጣጫዎችና ስልቶች ላይ ከስምምነት ላይ ደረሰ። የኢህአዴግ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ለዝግጅት ክፍላችን እንዳስታወቀው፤ የሕዳሴውን ጉዞ መላው የግንባሩ አባላትና የትግሉ ደጋፊዎች እንዲሁም የለውጡ ባለቤቶችና ተጠቃሚዎች የሆኑት መላው ኢትዮጵያውያንን በማሣተፍ ማስቀጠል እንደሚገባ ምክር ቤቱ ስምምነት ላይ ደርሷል። ትናንት የተጀመረው የኢህአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ ለታላቁ የድርጅቱ ሊቀመንበር ለክቡር አቶ መለስ ዜናዊ የሕሊና ፀሎት በማድረግ ተከፍቷል። ከአራቱ ብሔራዊ ድርጅቶች በእኩል ድምፅ የሚወከሉት የምክር ቤቱ አባላት ምልዓተ ጉባኤ መሟላት መሠረት በማድረግ ከሕሊና ፀሎቱ በኋላ ለምክር ቤቱ በመወያያነት በቀረቡት አጀንዳዎች ዙሪያ ተወያይቶ በማፅደቅ ሥራውን ጀምሯል። በዚሁ መሠረት በሁለቱ ቀናት ምክር ቤቱ ለመወያየት ከያዛቸው አጀንዳዎች መካከል በቅድሚያ፡-የሚመክረው የልማታዊ ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ ተግባራዊ ልዕልናን በማረጋገጥ የመለስ/ኢህአዴግን ራዕይ ለማሳካት እንረባረብ በሚል ርዕስ የተዘጋጀና በታላቁ መሪና በድርጅቱ አመራር የተገኙትን ስኬቶች ማስቀጠል በሚቻልባቸውና ቀጣይ ፈተናዎችን ለመቋቋም በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ነው። ከዚህ በማስቀጠልም ታላቁ መሪ በሕይወት በነበሩበት ጊዜ ተዘጋጅቶ በሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውይይት ተደርጎበት የነበረው የአመራር ግንባታና የሕዳሴው ጉዞ በሚል ርዕስ ኪራይ ሰብሳቢነትን ከምንጩ ለማድረቅና የሕዝቡን ዘላቂ ጥቅምና ተጠቃሚነት በሕዝቡ የተደራጀና ቀጣይነት ያለው ንቅናቄና ተሣትፎ ማረጋገጥ ይቻል ዘንድ እና ከዚሁ ሂደት ጠንካራ የድርጅትና መንግሥት አመራር መፍጠር በሚቻልባቸው የአሠራር የአደረጃ

የኢህአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳች ላይ እየመከረ ነው

አዲስአበባ፣መስከረም4 2005 (ኤፍቢሲ) ምክር ቤቱ  በመጀመሪያ  ቀኑ  የጉባኤው ውሎ ከጠቅላይ  ሚኒስትር  መለስ ዜናዊ ህልፈት በኋላ በአገራችንና  በአከባቢው እንዲሁም በሌሎች የዓለም ክፍሎች የተፈጠረውን ሁኔታ  ገምግሟል ። ከዚህ በመነሳትም በአገራችን መካሄድና ይበልጥ መጠናከር ያለበትን የልማታዊ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት  ግንባታን አጠናክሮ ማስቀጠል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ መክሯል ። መላውን የድርጅቱን አባላትና የትግሉን ደጋፊዎች እንዲሁም የለውጡ ባለቤቶች እና ተጠቃሚዎች የሆኑትን መላውን የኢትዮጵያ ህዝቦችን በማሳተፍ የተጀመረውን ልማታዊና ዲሞክራሲያዊ የህዳሴ ጉዞ ለማስቀጠል በሚያስችሉ አቅጣጫዎችና ስልቶች  ዙሪያም በመወያየት ከስምምነት ደርሷል ። የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ ምክር ቤት እስከ ነገ  በሚቆየው ስብሰባ የድርጅቱን ሊቀመንበር ይሰይማል። በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈፃፀም ዙሪያ ያካሄደውን አጭር ግምገማና የ2005 ዓ.ም የትኩረት አቅጣጫዎች የሚመለከት ሰነድ በመመርመር ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ታውቋል። ምክር ቤቱ በአቶ መለስ ዜናዊ አመራርና በድርጅቱ የተጀመረውን የኢትዮጵያ ህዳሴ አጠናክሮ ለማስቀጠል የድርጅቱን የአመራር ግንባታ በተመለከተ የተዘጋጀውን ሰነድ በመመርመር መሰረታዊ አቅጣጫዎችን እንደሚያመላክትም የምክር ቤቱ ፅህፈት ቤት  ለፋና ብሮድካሲትንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ላይ ጠቅሷል ። የኢሕአዴግ ምክር ቤት ከአራቱ አባል ድርጅቶች በእኩል የተሰየሙ 180 አባላት ያሉት ሲሆን በሁለት ጉባዔዎች መካከል የግንባሩ ከፍተኛ የሥልጣን አካል ሆኖ ያገለግላል ።

The Political Economy of the Sidama Regional Question-Overview

Image
By Hawassa Teessonke September 13, 2012 Today, the Sidama people are at a crossroads. Structural economic weaknesses and lack of economic transformation amid massive over population has left the majority of the population in abject poverty. Unemployment, particularly among the youth, and rural underemployment remain rampant. The continued economic marginalization amid relative improvements in political space since 1991 has been worsened by lack of capacity and good governance, corruption, and above all disempowering administrative arrangement that denied political voice to the majority of the population. The country has adopted bicameral administrative system since 1993. While the majority of the country is organized in a federal system in line with ethno-linguistic affiliations and delineations; over 45-50 ethnic groups in the South are forcefully lumped together under the Southern Ethiopia Peoples’ Region. Accordingly to the July 1,  2012 population estimate by t