Posts

የሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ከ190 በላይ የምርምር ስራዎችን በማካሄድ ላይ ይገኛል

Image
አዋሳ ሃምሌ 10/2004 የሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ምርትና ምርታማነትን ለማሻሻል የሚያስችሉ ከ190 በላይ የተለያዩ የምርምር ሰራዎችን በማካሄድ ላይ እንደሚገኝ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት አስታወቁ ። ከነዚህም ውስጥ 90 በመቶ ያህሉ በዩኒቨርስቲው አካባቢ በሚገኙ የቴክኖሎጂ ማመንጫና ማስፋፊያ ወረዳዎች ላይ መሆኑም ተገልጧል ። የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሴፍ ማሞ እንደገለጹት ዩኒቨርስቲው በነደፈዉ የአምስት ዓመት የምርምርና የልማት ስትራቴጂ ለአርሶ አደሩ ከፍተኛ ጠቀሜታ በሚያስገኙና ችግር ፈቺ ለሆኑ ምርምሮች ቅድሚያ ትኩረት ሰጥቷል ። ዩኒቨርሲቲዉ በተለይ በምግብና በቢራ ገብስ ቴክኖሎጂ፣ በጤፍ አመራረት፣ በድንች ፣ በደጋና በወይና ደጋ የቅባት እህሎች፣ በምርጥ የቡና ዝርያ ብዜት፣ እንዲሁም በእንሰት አዘገጃጀት ቴክኖሎጂ ላይ በስፋት እየሰራ መሆኑን አስታዉቀዋል ። በእንስሳት እርባታና በተፈጥሮ ሃብት ልማት ዘርፍ ከክልሉ ግብርና ቢሮ ጋር በመተባበር ምርታማ የሆኑ የእንስሳት መኖ ዝርያዎችን በምርምር ጣቢያዎች በማባዛት የማስተዋወቅ፣ የተሻሻሉ የበግና የፍየል ዝርያዎችን የማዳቀል፣ ዘመናዊ የንብ ማነብ ቴክኖሎጂዎችን የማስተዋወቅ ስራ እያካሄደ መሆኑን ገልጠዋል ። ዉጤታማነታቸዉ በምርምር የተረጋገጡ የሳርና የዛፍ ዝርያዎችን የተፋሰስ ስራዎች በተካሄዱባቸዉ አካባቢዎች እንዲተከሉ ለአርሶ አደሮች በማከፋፈል አበረታች ተግባር እያከናወነ መሆኑን ዶክተር ዮሴፍ አስታዉቀዋል ። በተጨማሪ ዩኒቨርሰቲው የአምስት ዓመቱን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ስኬታማ ለማድረግ ስድስት የቴክኖሎጂ መንደሮችን በመለየት ከክልሉ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮና ከሌሎች የባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በማምረት፣ በማስተዋወቅና በማስፋፋት ላይ እንደ

በሀዋሳ ከተማ ከ40ሺህ በላይ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ፕሮግራም ተጀመረ፡፡

Image
ሃዋሳ ሃምሌ 9/2004 በሀዋሳ ከተማ ከ40ሺህ በላይ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ፕሮግራም ዛሬ ተጀመረ፡፡ የወጣቶችን የስራ ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት እንዲጠናከር ሁሉም ባለድርሻ አካላት የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የከተማው አስተዳደር ከንቲባ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የፕሮግራሙ መጀመር ምክንያት በማድረግ በሀዋሳ መስቀል አደባባይ ዛሬ በተዘጋጀው የትውውቅ ስብሰባና የቸግኝ ተከላ ስነ ስርዓት ላይ የከተማው ወጣቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ወጣት መልካሙ ጋጋዶ እንደገለጸው የከተማው ወጣቶች ባለፉት ሶስት ዓመታት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተደራጀ መንገድ ተሳታፊና ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶቹ ጉልበታቸውን፣ እውቀታቸውንና ገንዘባቸውን ለአካባቢው ልማትና ደህንነት በነፃ ያበረከቱበት በሂደትም ሌሎችን በመርዳት ከማህበረሰቡ የተለያየ እውቀት የቀስሙበት የተግባር መሳሪያ ነው ብሏል፡፡ በዘንድሮም ክረምት ከከተማው የተለያዩ ባለድርሻ አካላትና ከወጣት አደረጃጀቶች ጋር በመተባበር እራሳቸውንና ህብረተሰቡን ጠቅመው የከተማውን ልማት በሚያፋጥኑ የበጎ አድራጎት ተግባራት ለመሰማራት እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ወጣት መልካሙ አብራርቷል ። የከተማው አስተዳደር ህፃናት፣ ሴቶችና ወጣቶች ፣ መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ ስምረት ግርማ በበኩላቸው የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ በከተማው ከተጀመረ ወዲህ የወጣቶች ተነሳሽነትና ፍላጎት እየጨመረ መጥቷል ብለዋል፡፡ በ2002 የክረምት ወራት በስድስት ዓይነት የበጎ ፈቃድ አገልገሎት መስኮች 9ሺህ 463 ወጣቶች ተሳታፊ የነበሩበት ሲሆን በቀጣይ አመት የስራ መስኮቹ ወደ ስምንት የተሳታፊ ወጣቶች ቁጥር ደግሞ ከ36 ሺህ በላይ በማሳደግ በርካታ ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸውን አስረድተዋል፡፡ በ

ጡማኖና ፋቂሳ ስለተባሉ የሲዳማ ነገድ ኣባቶች እና መካነ መቃብሮቻቸው ምን ያህል ያውቃሉ?

Image
  ቴላሞ የጡማኖ  መታሰቢያ የጡማኖ መካነ መቃብር እና የሃገር ሽማግሌው አቶ ሲዳሞ ቢረጋ ከለኩ ከተማ በስምንት ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት ላይ የሚገኘው ቴላሞ ነው፤ ቴላሞ የሲዳማ አድባር ነው ሲሉ የሃገር ሽማግሌዎቹ ይገልጻሉ፡፡ አረንጓዴ ምድር ምን ማለት እንደሆነ በቴላሞ ቅጥር ግቢ ያሉት ሃገር በቀል ግዙፍ የዛፍ ዝርያዎች ለትውልድ የቆሙ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ መልከአ-ምድራዊ ውበቱ ይማርካል፤ ከደኑ መሃል በአጥር የተከበበ አንድ ቅጥር አለ፤ በዚህ ቅጥር ውስጥ የሲዳማ ነገድ አባት የሆነው የጡማኖ መቃብር ይገኛል፡፡ በስፍራው በየእጽዋቱ ስር የአረብኛ ጽሁፍ ያለባቸው ድንጋዮች ይገኛሉ፤ እንደ አካባቢው ሽማግሌዎች ገለጻ እነዚህ የአረብኛ ጽሁፍ ያለባቸው ድንጋዮች መቃብሮች ናቸው፡፡ ሲዳሞ ቢራጋ የሃገር ሽማግሌ ናቸው፤ በየግዜው ለተለያየ ጉዳይ ወደ ቴላሞ ይመጣሉ፤ ይህንን ስናጠናቅር በስፍራው ያገኘናቸውም ለተመሳሳይ ዓላማ በቴላሞ ውብ ቅጥር ግቢ ለውይይት አረፍ እንዳሉ ነው፡፡ የሲዳማ የሃገር ሽማግሌዎች የሚለብሱትን ባህላዊ አለባበስ የለበሱት አቶ ሲዳሞ ቢራጋ ስፍራውን በሚመለከት አንዳንድ ጥያቄዎችን ስናቀርብላቸው በማራኪ አተራረክ ለዛ መልሰውልናል…መነሻችን ደግሞ ቴላሞ ምንድን ነው የሚል ነበር አቶ ሲዳሞ በተረጋጋ ሁኔታ ረጃጅም የቅጥሩ ዛፎች ላይ አይናቸውን ተክለው አብራሩልን….   ይሄ ቦታ ቴላሞ ይባላል፤ ጡማኖ የሲዳማ አባት ነው፤ እዚህ ነው የተቀበረው፤ ቦታው ብዙ ዓመቱ ነው….ማን ይቆጥረዋል ብዙ ነው፤ እዚህ የወለደ ሰው አሁን አስራ ስድስት ትውልድ ሆኗል፡፡ የቅጥሩን ዙሪያ ገባ በዓይናቸው ቃኘት አድርገው መልሰው ወደ ሽማግሌዎቹ በመመልከት የቴላሞን አካባቢ ሁለንተናዊ እሴት በወፍ በረር መተረኩን ቀጥለዋል….. በዓመት በዓመት ኮርማ ይገባል…

AGRICULTURAL COOPERATIVES AND RURAL LIVELIHOODS: EVIDENCE FROM ETHIOPIA(SIDAMA)

ABSTRACT:  Agricultural cooperatives are important rural organizations supporting livelihood development and poverty reduction. In recognition of such roles of cooperatives, Ethiopia showed a renewed interest in recent years in promoting cooperative sector development. However, there is lack of a wider and systematic analysis to produce sufficient empirical evidence on the livelihood development and poverty reduction impacts of cooperatives in the country. Using a matching technique on rural household income, saving, agricultural input expenditure and asset accumulation as indicator variables, this paper evaluates the livelihood impact of agricultural cooperatives in Sidama zone, Ethiopia. The finding shows that cooperatives improved the livelihoods of service user farmers through impacting better income, more savings and reduced input costs. In view of such evidence, further promotion, deepening and supporting of agricultural cooperatives is recommended. Source:http://onlineli

The program shows the tensions boiled over at an east Melbourne hotel as Oromian, Ogadenian, Sidama and Ethiopian nationals protested against the presence of the TPLF’s delegates in Australia.

Image
The program shows the tensions boiled over at an east Melbourne hotel as Oromian, Ogadenian, Sidama and Ethiopian nationals protested against the presence of the TPLF’s delegates in Australia. http://gadaa.com/oduu/14799/2012/07/15/abo-dhimmaa-guddaa/

የተባበሩት የሲዳማ ፓርቲዎች ለነጻነትና ለፍትህ ዋና ጸሀፊ የሆኑት አቶ ደንቦባ ናቲ በሲዳማ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ከኢሳት ጋር ያደረጉት የስልክ ቃለ ምልልስ

Image
 ከካላ ደንቦባ ናቲ ጋር የተደረገውን ውይይት ከ6:17 ደቂቃ ጀምረው መከታተል ይችላሉ። ኢሳት ዜና:-በቅርቡ ከሲዳማ ዞን እጣ ፈንታ እንዲሁም አጠቃላይ የፍትህ ጥያቄ ጋር በተያያዘ በአካባቢው የተነሳው ውጥረት መቀጠሉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ አመለከተ ባለፈው ሳምንት የግንቦት7 አባላት ናቸው ተብለው የተረጠረጠሩ በርካታ ወጣቶች መያዛቸውን የደቡብ ክልል ዘጋቢያችን የገለጠ ሲሆን፣ የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት የሆኑት አቶ በረከትንና አቶ አባይ ጸሀየን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ፓርቲዎች በችግሩ ዙሪያ በአዋሳ ከተማ ውይይት እያደረጉ ነው። የተባበሩት የሲዳማ ፓርቲዎች ለነጻነትና ለፍትህ ዋና ጸሀፊ የሆኑት አቶ ደንቦባ ናቲ ለኢሳት እንደተናገሩት የሲዳማ ሽማግሌዎችና የአካባቢው ሰዎች በጉዳዩ ዙሪያ ውይይት እያደረጉ ሲሆን ተቃውሞው እንደሚቀጥልም አስታውቀዋል:: አቶ ደንቦባ እንዳሉት የሲዳማ የኢህአዴግ አባላት በብዛት አባልነታቸውን እየሰረዙ ነው::
Eulogy to Gujo No’ora The giant of the Sidama elders and one of the vanguards of the Sidama demand for regional self-administration, Gujo No’ora passed on.  We are deeply saddened by the news of the death of one of the bravest and wisest Sidama elders.  Gujo No’ora, from Hula, Sidama is a prolific speaker, an oral historian, and a civil rights activist.   In one of the meetings held in Sidama Cultural Hall in Hawassa some 15 years ago, Gujo No’ora stood up and narrated the history of the origin of the Sidama people more succinctly than an educated scholar could ever do.   I remember some of his words like today: He said in Sidaamuafo: “Xa yanna manni Sidaamu hiikkini dayinoro buuxe diaffino. Sidaamu Gibixete  gobaani dayino. Hatenne gobarra bi’re birqiqiti Sidaamu dhage borreesante worantino yinani.”  This is amazing oral evidence regarding the origin of the Sidama people passed from generations. Very few of our elders today are able to narrate the historical origin of the

ለሲዳማ ልማት ድርጅቶች መንኮታኮት ደኢህዴን ተጠያቂ ነው

ደኢህዴን ለሲዳማ ህዝብ ካለው ስር የሰደደ ጥላቻ የተነሳ የሲዳማ ልማት ድርጅቶችን በሰው ሃይልም ሆነ በገንዘብ ኣቅም እንዲዳከሙ ካደረጋቸው ወዲህ ታማኝ ካድሬዎች እየተፈራረቁ የግል ህይወታቸውን የሚገነቡበት አንጡራ ሃብታቸው ከመሆን ባሻገር፤ጠያቂ የሌለባቸው ነፃ የግል ኑሮ መገንቢያ የኢኮኖሚ ቀጠናዎች እና የተለያዩ ወንጀሎችን ሰርተው ነገር ግን ለስርዓቱ/ለደኢህዴን አስፈላጊ የሆኑ ግለሰቦች ጊዜያዊ ማገገሚያ፣ መደበቂያና መሸሸጊያም ጭምር ሆነዋል፡፡ የደኢህዴን መሰሪ አመራር የድርጅታቸው ዋናው ዓላማና ግብ የሲዳማን ህዝብ መብት መግፈፍና ማዋረድ እስከሚመስል ድረስ ህዝባችንን የበደሉ፣ ያዋረዱ፣ ወደ ኋልዮሽ እንድያድግ ያደረጉና ለዚህም አሁንም ድረስ እየተጉ ያሉ ስለሆነና ያደረሱብን በደል እንዲህ በቀላሉ ተገልጾ የማያልቅ ቢሆንም ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ አኳር አንኳሩን እንደሚከተለው ገልጸናል፡፡ ሲህዴድ ስልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለደኢህዴን ባስረከበበት ማግስት የደኢህዴን አመራር የመጀመሪያውን ጸረ ሲዳማ እርምጃ የነበረው የአይሪሽ መንግስት በሲዳማ መስተዳድር የሚያደርገውን የልማት ድጋፍ እንዲያቋርጥ ማድረግ ነበር እና የአይሪሽን መንግስት እርዳታ በተለያየ መንገድ በማዋከብ እርዳታ ፕሮግራሙ ምንም ዓይነት የልማት ስራዎቹን የማቆሚያ ዕቅድ /Phase out Strategy/ ለማዘጋጀት ዕድልና ጊዜ እንኳን ሳይሰጡት በፍጥነት እርዳታው እንዲቋረጥ ማድረግ ነበር፡፡ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ባሉበት ቆሙ፡፡ የልማት ድጋፍ በማስቆም ላይ ብቻ ያልተወሰኑት ደኢህዴኖ ች፤በመቀጠልም የልማት ቀናዕ የሆኑ የብሔሩ የልማት ቀያሾችና መሪ ተዋናዮች የሆኑትን በተለያዩ ሰንካላ ምክንያቶች የስም ማጥፋት ፕሮፖጋንዳ በመንዛት ከሃገር እንዲሰደዱ ማድረግ ነበር። እናም ይህንን መሰሪ ተንኮል በ

ለመሆኑ ደኢህዴን የምር ኪራይ ሰብሳቢነትን መዋጋትና የማድረቅ ፍላጎት አለው ወይስ በሙስና ስም የሲዳማ ብሔር ተወላጆችን ለይቶ መምታት ነው ኣላማው ? ለመሆኑ የኪራይ ሰብሳቢዎችስ ማዕከል የት ነው? እስከ አሁን በኪራይ ሰብሳቢዎች ላይ የተወሰዱ ተጨባጭ እርምጃዎች ምንድናቸው?

Image
ሳይገባን ቀርቶ አይደለም የህዝብን ደም የመጠጠ ባለስልጣን ሆኖ ሀዋሳ ከተማን ከሲዳማ እጅ ፈልቅቆ ለማውጣት ሲዳማን የሚያፈንቅልላቸቸው ከሆነ ከሙስና የፀዳ የስርአቱ አርበኛ ተደርጎ መቆጠሩ አይደንቅም፡፡ በአጠቃላይ ለደኢህዴን ሙስናን መዋጋት ማለት በወረዳ ህዝብን የበዘበዘ የህዝብ ጩሄት ሲበዛ በዞን ላይ መሾም፤ የዞኑን በክልል፤ የክልሉን ወደ ፈዴራል አዛውሮ መሾም መሆኑ ከማንም ኢትዮጵያዊ የተሰወረ አይደለም፡፡ በዚህ አይነት ከደቡብ ዞኖች ወደ ክልልና  ወደ ፈዴራል ተሸጋሽገው  ለስልጣን ሽልማት የበቁት ባለስልጣናትና ለሹመት ሽልማት ያበቃቸውን ስራ ለግንዘቤ እንዲረዳ ከብዙ በጥቂቱ እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡ 1 የደኢህዴን መጨረሻ ስልጣን ደረጃ ላይ የተቀመጡ በአሁኑ ጊዜ በፌዴራል የተሾሙ ባለስልጣናት በልዩ ትዕዛዝ ከሊዝ ደንብና መመሪያ ውጪ ለራሳቸው 425 ካ/ሜ በተጨማሪ ማስፋፊያ ሳይጠይቁ 250 ካ/ሜ ጨምረው በህገ ወጥ መንገድ የያዙት መሬት ከሙስና የጸዳ ይባል ይሆን? 2 እኚው ባለስልጣን ለጓደኞቹና ለብሔሩ ተወላጆች በተመሳሳይ ትዕዛዝና መንገድ ለኢንቨስትመንት የተሸነሸነውን መሬት ወደ መኖሪያ ቦታነት አስቀይረው ለእያንዳንዳቸው 500 ካ/ሜ ያሰጡበትና የመሬት አገልግሎት አጠቃቀም እንዲዛባ ማድረጉ ምን ያስጠይቃል ጃል? ያሸልማል እንጂ፡፡ 3 ለደቡብ ፖሊስ ባንድ መሣሪያ ግዥ ምክንያት 5000,000 ብር የተመዘበረና በተጨባጭ ተደርሶበት ክስ ተጀምሮ ሳለ በልዩ ትዕዛዝ የታፈነ፤ ይባስ ብሎ ይህን ምዝበራ የፈፀመውን ኮሚሽነር መልሶ በመሾም ይህን አድራጎት የታገሉ የፖሊስ አባላት ብላቴ ተወስደው በእኚ ባለስልጣን በበቀል እንዲባረሩ መደረጉ ሽልማት ቢያሰጥ ለምን ይገርማል፡፡ 24 ይህ ኮሚሽነር በዳቶ ኦዳሄ ቀበሌ አርሶ አደሮችን በማፈናቀል 1000 ካ/ሜ
Image
Sidama Hut Construction by tsegayedonna bekele Bamboo tree ( the strong hollow stems of a tropical plant. Use: building, furniture, canes, fishing rods. or a plant with long woody, often hollow, stems that grows in dense clumps and produces bamboo. Native to: tropical and semitropical areas.) It's roof, wall, door, window, celling and so on are all from Bamboo tree. The beauty  of the house from outside and inside reflect the skill and talent of the local Sidama engineers.    The traditional house have two internal arrangements or partitions. The partitions are known as Aldio and Holgie. Aldio is again arranged into two partitions knows as Bosalo and Hadiro. Bosalo services as reception room where there are place to sit, to make fire and sometimes place to sleep.( for gust and Children) The other section which mean Holgie also made to be Ma'na ( bed room) and working place and store. Sidama traditional house foundation and inauguration are accompanied with the festiv

በሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ የሚገኙ ግንባር ቀደም አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች ተሸለሙ

በሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ የሚገኙ  ግንባር ቀደም አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች ተሸለሙ::አርሶ አደሮቹ ለሽልማት የበቁት በተጠናቀቀው የበጅ ዓመት በቡና ተክል፤ ሰብል ምርት እንዲሁም በእንስሳት እርባታና በባህላዊና ዘመናዊ መስኖ አጠቃቀም ረገድ የላቀ ውጤት በማስመዝገባቸውና መነሻ ካፒታላቸውም ከ5 መቶ ሺህ እሰክ 4 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ማፍራት በመቻላቸው ነው:: የወረዳው የግብርና ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሌጣ ለገሰ ሽልማቱ ምርትና ምርታማነትን ከፍ ከማድረግ በተጨማሪ የማስፋት ስትራቴጂን አጠናክሮ በማስቀጠል የውድድር መንፈስን ማዳበር እነንዲያስችል  አስረድተዋል:: የሸበዲኖ ወረዳ ደኢህዴን ንዑስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አበበ ታፈሰ በበኩላቸው የተዘጋጀውን ሽልማት ካበረከቱ በኋላ  እንዳሉት ያገኙትን ውጤት በማስጠበቅ በሚቀጥሉት ጊዜያትም የበለጠ ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው አሳስበዋል:: የወረዳው ግብርና ልማት ጽ/ቤት ከአስተዳደሩ  ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የሽልማት ስነ ስርዓት 99 ግንባር ቀደም አርሶ አደሮችና 38 የግብርና ባለሙያዎች እንደተሸለሙ ከወረዳው የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ያደረሰን መረጃ ያመለክታል:: http://www.smm.gov.et/_Text/04HamTextN604.html

ኣዲሱ የሲዳማ ካርታ ሃዋሳ እና ከቅርብ ኣመታት ወዲህ በሃዋሳ ከተማ ስር የተካተቱትን ኣዳዲስ ክፍለ ከተሞችን ኣያካትትም

Image
ኣዲሱ የሲዳማ  ካርታ ያልተካተቱት የሲዳማ ኣካባቢዎች መካከል ሃዋሳ፤ ከቅርብ ኣመታት ወዲህ በሃዋሳ ከተማ ስር የተካተተውን ኣዲሱን ክፍለ ከተማ ኣቤላ ቱላን ጨምሮ ከከተማ ዙሪያ ያሉትን ዳቶ ኦዳሄ እና ሎቄን የመሳሰሉ ቀበሌዎችን ናቸው። የተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑድርጅቶች ለተለያዩ ጉዳዮች ሲዳማን በተመለከተ እየተጠቀሙ ያሉት ኣዲሱ ካርታ ኣዳዲስ ወረዳዎችን ጨምሮ ከላይ የተጠቀሱትን  የሲዳማ ዞን ኣካባቢዎችን በስተቀር ሁሉንም ወረዳዎችን  ያካተተ ሲሆን የሃዋሳን ከተማና  የኣካባቢውን ቀበሌዎች ኣለማከተቱ በቅርቡ በዞኑ ውስጥ ተነስቶ ለነበረው ህዝባዊ ንቅናቄ መንስኤ ከሆነው የማወያያ ጽሁፍ ጋር መያያዝ ኣለመያያዙ ኣልታወቀም።

የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ ኣመራር ካላ ቤታና ሆጤሳ ሕዝቦች ነጻ የሆነችና የበለጸገች በዘር ያልተከፋፈለች ኢትዮጵያን ለመፍጠር መተባበር አለባቸው ኣሉ፤ ሲኣን በተለያዩ ጉባኤዎች ላይ የሲዳማን ህዝብ በመወከል ላይ ነው

Image
በእንግሊዝ በተካሄደው ለኣዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ጉባኤ የተገኙት ካላ ቤታና ለተሰብሳቢዎች እንደተናገሩት፤ እኛ ኢትዮጵያውያን በየትኛውም መንገድ ቢሆን ለመተባበር መንገድ ማግኘት አለብን። መለስ ባሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያን ለማጥፋት ኢትዮጵያውያንን እየተጠቀመ እንደሆነ ሁሉ እኛ ደግሞ ለመተባበር እርስበርስ መደጋገፍና መተጋገዝ አለብን ያሉት ካላ ቤታና፤   ሕዝቦች ነጻ የሆነችና የበለጸገች በዘር ያልተከፋፈለች ኢትዮጵያን ለመፍጠር መተባበር አለባቸው” ብለዋል።  የጉባኤን ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦  ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ በእንግሊዝ “የንቅናቄያችን የእንግሊዝ አገር ስብሰባ ስኬታማ ውጤቶች” ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ባለፈው ሳምንት መጠናቀቂያ አካባቢ በእንግሊዝ አገር ሪዲንግ ከተማ በአገራችን ስላለው ”የሰብዓዊ መብት ጥሰት፣ የመሬት ነጠቃ እና የፖለቲካ መብቶች ረገጣ” የንቅናቄያችን የእንግሊዝ ንዑስ (chapter) የሁለት ቀን ስብሰባ አካሂዶ ነበር። በተለይ በስብሰባው መጠናቀቂያ ላይ ከዚህ በፊት ጎራ ለይተው እርስበርስ በዘር፣ በዓላማ፣ በአካሄድ፣ በፕሮግራም ወዘተ የነበሩ የኅብረተሰብ ክፍሎችና ቡድኖች - የትግራይ፣ የአማራ፣ የኦሮሞ፣ የሲዳማ ተወላጆች እንዲሁም ሌሎች የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች፣ ክርስቲያኖች፣ እስላሞች፣ የአንድነት ደጋፊዎች፣ የነጻ አውጪ ግንባሮች፣ የትጥቅ ትግል ደጋፊዎች፣ የሰላማዊ ትግል አራማጆች፣ ወዘተ - በአንድ ቦታ ተገናኝተው ከተወያዩ በኋላ በስብሰባው መጠናቀቂያ ወቅት ሲተቃቀፉ፣ እርስ በርስ በፈገግታ ሲነጋገሩ እንዲሁም የግል መረጃዎቻቸውን ሲለዋወጡ መመልከቱ ብቻ የስብሰባውን ስኬት በግልጽ የሚያሳይ ነበር። ከላይ እንደተገለጸው ንቅናቄያችን ይህንን ስብሰባ ያካሄደበት ዋንኛ ዓላማ

Update on Crisis Caused by the Regime; Shiferaw continues muddling in the internal Affairs of the Sidama ignoring the duty of his regional Presidency!

July 11, 2012 Kukkissa, Our Reporter from Hawassa, Sidama The Sidama people continued their peaceful and nonviolent quest for regional  self administration heroically defying intimidation, harassment, psychological  and physical torture, killings and all kinds and shapes of government  sponsored terrorism targeting low abiding Sidama people who are claiming  nothing other than their Constitutional rights. The Sidama popular resistance  was flared up about seven weeks ago on June 4, 2012 when the regime’s  regional Cadre brought out their illegal and unconstitutional Manifesto on  federalizing Sidama capital Hawassa town that consequently angered Sidama  peoples of all walks of lives from corner to corner; apart from pariah cadres  such as regional president Shiferaw Shuguxe who is currently acting like rabies  infected dogs. Further Reading click here:  Update on Crisis Caused by the Regime

የወንዶ ገነት የደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ሶስት አዳዲስ ፕሮግራሞችን ሊከፍት ነው

Image
ሃዋሳ ሀምሌ 3/2004 በአየር ንብረትና አካባቢ ጥበቃ ላይ በድህረ ምረቃ መርሀ ግብር ሶስት አዳዲስ የትምህርት ፕሮግራሞች በቅርቡ እንደሚከፍት የወንዶ ገነት የደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ገለጸ፡፡ የኮሌጁ ሃላፊ ዶክተር ጸጋዬ በቀለ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት በሁለተኛና በዶክትሬት የትምህርት ደረጃ የሚከፍታቸው ሶስቱ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ዘላቂ የደን አያያዝና አስተዳደር፣ የላንድ ስኬፕ ማኔጅመንት፣ ክላይሜት ቼንጅ ኤንድ ባዮ ኢነርጂ ዴቬሎፕመንት መርሀ ግብር ናቸው፡፡ በሁለተኛ ድግሪ 30 ተማሪዎችን በዶክትሬት ደረጃ ደግሞ 10 ያህል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር በአሁኑ ወቅት የስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች የማስፋፋት ስራ ፣ የመምህራን ምደባና ሌሎች ለመማር ማስተማሩ ስራ የሚያስፈልጉ ሌሎችም ቅድመ ዝግጅቶችን እያደረገ በመሆኑ ፕሮግራሞቹ በቅርቡ እንደሚጀምሩ አስታውቀዋል፡፡ የፕሮግራሞቹ መከፈት የአየር ንብረት፣ የአካካባቢና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና ልማትን በማጎልበትና በማዳበር ሀገራችንን ከድህነት ለማዋጣት የሚደረገውን ጥረት የሚጠናክር በመሆኑ የመንግስት ከፍተኛ ትኩረትና ድጋፍ አንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ ኮሌጁ ነባርና አዳዲስ ፕሮግራሞችን የሚካሄደው በተቀናጀ የምርምርና ጥናት ላይ በመመስረት ህብረተሰቡን በማሳተፍና ችግር ፈቺ መሆናቸውን በማረጋገጥ መሆኑን ገልጸው በተለይ በህብረተሰብ አገልግሎት ዘርፍ ለሴቶች ልዩ ትኩረት እንደሚሰጥ አስታውቀዋል። የደን ልማት የአፈርና ውሃ ጥበቃ፣ የፍራፍሬና አትክልት ልማት ፣ የጥቃቅንና አነስተኛ ስራዎች ላይ በትንሽ ገንዘብ ብዙ ሃብት ማፍራት በሚቻልበትና የግጭት አፈታት ዘዴዎችን ጨምሮ በርካታ ስራዎችን አጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል፡፡ በደንና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅነት ለሀገሪ

Participation of Women in rural saving and credit cooperatives: “A case of Shebedino District, Sidama zone, southern Ethiopia”

ABSTRACT I have done this research using qualitative survey method conducted to identify the participation of women in saving and credit cooperatives. This was done in Shebedino district, Sidama zone, South, Nations, Nationalities and people’s regional state, Ethiopia. The data was collected both from primary and secondary sources. Primary data was gathered from the administration of semi structured questionnaires. The questionnaires were focused on collecting the information about participation of women in saving and credit services. A sample size for this research consisted equal proportion of 30 female and male respondents from 3 saving and credit cooperatives. The study also used focus group discussion, interviews, and observation as primary data collection methods. 2 FGD participants (board of directors and non cooperative member women. Questionnaire was filled by key informants from regional, zonal and district level cooperative promoters. Observa

The religious conversion process among the Sidama of North-east Africa

Image
by John H. Hamer ABSTRACT This article analyses the conversion process and the experiences of the Sidama, in being proselytised by Protestant missionaries in an attempt to integrate them into the modernising Ethiopian state. The conversion process is considered in terms of reasons for accepting or rejecting the new religion. A minority of Sidama are shown to have changed from old beliefs and practices, partly because of the ease of moral reinterpretation and secular incentives, but primarily because of dissatisfaction with reciprocal exchange relations with indigenous spirits and a desire to transcend the finality of death. In advancing this proposition it rejects the possibility of Sidama beliefs as constituting a closed system of cosmology. Though Islam is also present in the region, for political and economic reasons it has been less attractive to prospective converts than Christianity. In the 1960s and 1970s it was possible to observe the beginnings of religious cha

ከሲዳማ ኣባት እና ከቼክ እናት የተወለደው የቼክ ሪፑብሊክ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን የተከላካይ መስመር ተጫዋች ቴውድሮስ ሃይለስላሴ ዩኩሬን እና ፖላንድ በኣንድነት ባዘጋጁትበ2012ቱ የኣውሮፓ ኣገራት የእግር ኳስ ውድድር ላይ ባሳየው ብቃት ከትላልቅ የኣውሮፓ እግር ኳስ ቡድኖች ኣይን ውስጥ መግባቱ ተነገረ

Image
በሙሉ ስሙ ቴውድሮስ ሃይለስላሴ ጫሞላ ተብሎ የሚጠራው የቼክ ሪፑብልክ ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን ተጫዋች የሲዳማና የቼክ ዴም ያለው ሲሆን፤ በኣሁኑ ጊዜ በቡንዱስ ሊጋ ለሚወዳደረው ዌርደር በሬሜን ቡድን በመጫወት ላይ ይገኛል። የ25 ኣመቱ  ወጣት ወደ ኣገሪቱ ብሄራዊ ብድን በመቀላቀል ብሄራዊ ቡድኑ ለኣውሮፓ ዋንጫ ሽሚያ የሚያደርገውን ግስጋሴ ኣጋግሎት ለውጤት ማብቃቱ ይነጋራል። በኣውሮፓ ሻምፕዮ 2012 ላይም ቢሆን ቴውድሮስ ኣገሩ ከግርክ ጋር ባደረገው ግጥም ላይ ከሃላ ወደፊት በረጅሙ  እየሰነጠቀ በምሰጣቸው እና ለእጥቂዎቹ ኣመቻችቶ በሚያቀብላቸው ኳሶች ኣድናቆት ማትረፉ ይታዎሳል። ቴውድሮስ ቼክሪፑብሊክ በማጣሪያ ጫዋታዎች ስፔን ከመሳሰሉ ጠንከራ ብሄራዊ ቡድን ካላቸው  ኣገራት ጋር ባደረገችው ጫዋታዎች ላይ ያሳየው ብቃት በኣውሮፓ ትላልቅ የእግር ኳስ ቡድኖች ኣይን ውስጥ ለመግባት እንደቻለ ተነግሯል። የቴውድሮስ ኣባት ዶክተር ገብሬ ስላሴ ጫሞላ ኢትዮጵያ በኮሚኒስት ስርኣት በምትተዳደርበት ጊዜ በተመሳሳይ መልኩ በኮሚኒስት ስርኣት ትተዳደር ወደነበረችው ወደ የቀድሞዋ ቼኮሶሎቫኪያ ከዛሬ 25 በፊት መግባታቸው እና ትዳር መስርተው ኑሮኣቸውን በዛው ማድረጋቸው የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል። ከዶክተር ገብሬ ስላሴ ጫሞላ ቤተሰብ ስፖርተኛ ቤተሰብ ሲሆን፤ ኣና የምትባለው የቴውድሮስ እህት ለኣገሪቱ ለቼክሪፑብሊክ የእጅ ኳስ ቡድን እንደምትጫዎት ታውቋል።

ፍትህ የተሰኘው ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ነው፡፡ “ሲዳማ 2፣ ዳግም የሲዳማ እናቶች እንዳያነቡ /Sidaamu Amuwi Lanyikimeesho Wila’anok Gede” (በላቲን ፊደል የተፃፈው ሲዳምኛ ነው) በሚል ርዕስ በሰኔ 15፣ 2004 ዓ.ም ዕትሙ ከላይ የተጠቀሰውን ለውይይት ቀረበ የተባለ ሰነድ መነሻ አድርጎ ያስነበበው ፅሁፍን በተመለከተ የኢህኣዴግ ደጋፊ የሆነው ኣይጋ ፎረም ተብሎ ከሚታወቀው ወይብ ሳይት የሰጠው ምላሽ።

ሰሞነኛው ውዥንብር ኢብሳ ነመራ የደቡብ ብሔር ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ርዕሰ ከተማ የሆነችው ሀዋሳ፣ ሰሞኑን የኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ የሚያተኩሩ የውጭና የአገር ውስጥ ሚዲያዎች ትኩረት ማረፊያ ሆና ሰንብታለች፡፡ የመገናኛ ብዙሃኑ የሃዋሳ ከተማን አስታከው የሲዳማን ብሄር የሚመለከቱ ጉዳዮችንም አንስተዋል፡፡ የመገናኛ ብዙሃኑ መነሻ፣ ግንቦት 2004 ዓ.ም ማገባደጃ ላይ “ሜትሮ ፖሊታን ከተማችንን እንዴት እንምራት” በሚል በክልሉ መንግስት የቀረበ ጥናታዊ ሰነድ ላይ የተደረገ ውይይት መሆኑንም ነግረውናል፡፡ ጉዳዩን አስቀድሞ ያነሳው ፍትህ የተሰኘው ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ነው፡፡ “ሲዳማ 2፣ ዳግም የሲዳማ እናቶች እንዳያነቡ /Sidaamu Amuwi Lanyikimeesho Wila’anok Gede” (በላቲን ፊደል የተፃፈው ሲዳምኛ ነው) በሚል ርዕስ በሰኔ 15፣ 2004 ዓ.ም ዕትሙ ከላይ የተጠቀሰውን ለውይይት ቀረበ የተባለ ሰነድ መነሻ አድርጎ አንድ ፅሁፍ አስነብቦናል፡፡ ፍትህ ከዚህ ቀደም የጋዜጣው አቋም መሆኑን እስኪያሳብቅ ድረስ በብሄር ላይ የተመሰረተውን የኢትዮጰያ የፌደራል አወቃቀር ክፋትና ስጋት ሲሰብከን መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ከላይ በተጠቀሰው ርዕስ በጋዜጣው አምደኛ ሙሉነህ አያሌው በቀረበው ፅሁፍ ግን ለብሔር ተከል የአስተዳደር ስርዓት ሕልውና ያለውን ተቆርቋሪነት ሊያሳይ ሞክሯል፡፡ የጋዜጣው አዘጋጆች የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ከሁለት አስርት አመታት በፊት ከቀበርነው የአንድ ብሄር የበላይነት ሲንፀባረቅበት ከነበረው አሃዳዊ የመንግስት ስርዓት ኑፋቄ ደዌ መፈወሳቸው ደግ በሚስልም፤ የአቋም ለውጡ ዱብዳ ስለሆነ “እንኳን ተፈወሳችሁ” ብዬ ከማጨብጨብ ይልቅ፣ መገለባበጡ ውስጥ የተሰነቀረ አንዳች ጤናማ ያል

ከሲዳማ ምሁራን ኣንዱ የሆኑት ካላ ኣንባዬ ኣናቶ ኦጋቶ በጀርመኑ ማርቲን ሉቴር ኪንግ ዩኒቨርሲት ኣሌ ኢተሪንቤርግ "Dynamic Synergy of Descent, History and Tradition in the Process of Ethnic Identification Sidama in Southern Ethiopia." በሚል ርእስ ሌክቼር ልስጡ ነው

Identification through men: a moment of empowerment? በሚል የሲዳማን ሴቶች ማህበራዊ ህይወት የምተነትነው ጽሁፋቸው የሚታወቁት የሲዳማ የኣንትሮ ፖሎጂ ምሁር ካላ ኣንባዬ በጀርመኑ ማርቲ ሉቴር ዩኒቨርሲቲ የምስጡትን  ሌክቸር ለመከታተል የምትፈልጉ  በጀርመን እና በኣካባቢዋ ነዋሪ የሆናችሁ  የሲዳማ ዳይስፖራ ሌክቸር የሚስጥበት ኣዳራሽ እና ሰኣትን  በተመለከተ ተጨማሪ መረጃ ከታች ካለው የዩኒቨሪሲቲው ኣድራሻ ማግኘት ትችላላችሁ። 17th  July 2012 - Mr. Anata Ambaye Ogato 13.00 clock, guest of the Max Planck Institute for Social Anthropology Halle, Reichardtstr.  12 Topic: "Dynamic Synergy of Descent, History and Tradition in the Process of Ethnic Identification Sidama in Southern Ethiopia." ለበለጠ መረጃ ይህንን ሊንክ ይጫኑ:  http://dekanat.philfak1.uni-halle.de/veranstaltungen/ ከኣንባዬ ጽሁፎች መካከል የኣንዱን ኣብስትራክት ከታች ማየት ይችላሉ፦ Identification through men:a moment of empowerment? Author : Ambaye Ogato Anata (Max Planck Institute for Social Anthropology)   email Mail All Authors Long Abstract This article tries to give a brief ethnographic description of the social life of sidama women of Ethiopia in a society

Despite these all harks and barks, tits-tats and bluffs, huffs and puffs, the Sidama people are determined to peacefully and non-violently continue their Constitutional quest for regional self administration

Image
Update on a Deliberately Orchestrated Crisis in Sidama Region. Our reporter from Hawassa (Sidama), July 07, 2012 On the 6th of July 2012, Shiferaw Called for another meeting in Hawassa town. Various Hawassa towns’ sub-regional appointed councilors were called by the aforementioned cadre who is increasingly obsessed with implementing illegal and unconstitutional acts of re-installing a previously dropped Manifesto of federalizing Hawassa town; the attempt that outrightly angered Sidama people from corner to corner. The said meeting was mainly dominated by the usual intimidation of the Sidama councilors by Shiferaw Shuguxe who repeatedly threatened them with intimidation and harassment.   Mr Shuguxe told all participants that the plan of the regime must go ahead whether Sidama people like it or not; therefore, he reiterates that the participants must implement the Manifesto regardless. Besides, his lecture went into deaf ears. The Sidama participants asked Shifera