Posts

የፖለቲካ ፓርቲዎች የሕዝብ ትዝብት ውስጥ እንዳይወድቁ

Image
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጽሕፈት ቤት በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደውን አምስተኛ ዙር አገር አቀፍ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል፡፡ ቦርዱ የፊታችን ግንቦት የሚካሄደውን አገር አቀፍ ምርጫ ለማካናወን የሚያስፈልጉ ቅድመ ዝግጅቶች በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ በዚህ መሠረት የፖለቲካ ፓርቲዎች ቅስቀሳ የሚያደርጉበት፣ መራጮች የሚመዘገቡበት፣ ምርጫው የሚካሄድበትና ውጤቱ ይፋ የሚደረግበት የጊዜ ሰሌዳ ታውቋል፡፡  ምርጫው ሊካሄድ ሰባት ወራት የቀሩት ሲሆን፣ በአገሪቱ ያሉት የፖለቲካ ፓርቲዎች በዚህ ምርጫ ለመሳተፍ፣ የቻሉትን ለማሸነፍ እንቅስቃሴ የሚያደርጉበት ወቅት ነው፡፡ በመሆኑም ፓርቲዎች ዕጩዎቻቸውን የሚያዘጋጁበት፣ የምረጡኝ ቅስቀሳ ለመጀመር የቤት ሥራቸውን የሚያጠናቅቁበትና ሌሎች አስፈላጊ ነገሮችን የሚያሟሉበት ጊዜ ነው፡፡ ወቅቱ የምርጫ በመሆኑ የአገሪቱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሕዝብ ትዝብት ውስጥ እንዳይወድቁ ሊጠነቀቁ ይገባል፡፡  እስካሁን አራት አገር አቀፍ ምርጫዎች በአገሪቱ የተካሄዱ ቢሆንም፣ ምርጫ 97 በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ጥሎት ያለፈው ትዝታ ግን የሚረሳ አይደለም፡፡ በአገሪቱ ያለው የዴሞክራሲ ሥርዓት ታዳጊ የሚባል ቢሆንም፣ በምርጫ 97 ታይቶ የነበረው የተስፋ ጭላንጭል የዴሞክራሲ ሥርዓቱን ዕድገት ያፋጥነዋል ተብሎ ይታመን ነበር፡፡ ያለመታደል ሆኖ በወቅቱ የነበረው የሕዝብ እንቅስቃሴ በቀጣዩ የ2002 ዓ.ም. ምርጫ ሳይታይ ቀረ፡፡ ሳይሟሟቅና ግለቱ ሳይሰማን አለፈ፡፡ ለዚህ ደግሞ በአገሪቱ ውስጥ የነበሩት ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ተጠያቂዎች ናቸው፡፡  በቅርቡ እንደሰማነው ዘጠኝ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር መሥርተዋል፡፡ ትብብሩን የመሠረቱት የተቃዋሚ ፓርቲዎች የትብብሩ ዓላማ ነፃ፣ ፍትኃዊና ተዓማኒ ምርጫ ለማ

የዋሊያዎቹ ዕጣ ፈንታ ዛሬ በአልጀሪያ ይወስናል

Image
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወሳኙን የማጣሪያ ጨዋታውን ከአልጀሪያ ጋር ለማድረግ 20 ተጨዋቾችን በመያዝ ወደ ስፍራው አቅንቷል፡፡ ዋሊያዎቹ በጨዋታው ሙሉ ሶስት ነጥብ ይዘው መመለስ ካልቻሉ አስተናጋጁ ሀገር ያልታወቀውን የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ ዕድሉ አይኖራቸውም፡፡ ዋሊያዎቹ አልጀሪያን ማሸነፍ ከቻሉና ማላዊ ማሊን ነጥብ ማሳጣል ከቻለች ለዋሊያዎቹ  መልካም ዜና ይሆናል፡፡ አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ በአልጀርስ ድል ካልቀናቸው ግን የዋሊያዎቹ የ2015 የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ ከማጣሪያ ጨዋታ ያልዘለለ ይሆናል፡፡ ከምድቡ 12 ነጥብ በመሰብሰብ አስቀድማ ማለፏን ያረጋገጠችው አልጀሪያ ጨዋታውን ለመርሃ ግብር ስትል ታደርጋለች፡፡ አልጀሪያ ባለፈው መስከረም አዲስ አበባ ላይ ዋሊያዎቹን 2ለ1 ማሸነፏ ይታወሳል፡፡ ዋሊያዎቹ ባለፈው አልጀሪያን ከገጠመው ቡድን የ8 ተጨዋቾች ለውጥ አድርገዋል፡፡ ከእነዚህ መካከል የፊት መስመር አጥቂዎቹ ሳልሃዲን ሰኢድ በጉዳት እንዲሁም  ጌታነህ ከበደ በቅጣት እና በአሰልጣኙ ዕይታ ብቁ ያልሆነው አማካኙ አዳነ ግርማ ይገኙበታል፡፡ አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ባለፈው ሳምንት በኡጋንዳ 3ለ0 ከተሸነፉ በኋላ 5 ተጨዋቾችን ቀንሰዋል፡፡ ዴቪድ በሻህ፣ ሄኖክ ካሳሁን፣ ፉዋድ ኢብራሂም፣ ምንተስኖት አዳነ፣ ኤፍሬም አሻሞ እና እንዳለ ከበደ     የተቀነሱ ተጨዋቾች ናቸው፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊሱ ፋሲካ አስፋው ዋሊያዎቹን የተቀላቀለ አዲስ አባል ሆኗል፡፡ በጨዋታው ኡመድ ኡክሪ በጉዳትና በቅጣት የሳሳውን የፊት መስመር በበላይነት እንደሚመራው ይጠበቃል፡፡ ጨዋታው ዛሬ ምሽት በሱፐር ስፖርት 3 በቀጥታ ይተላለፋል፡፡ ምንጭ፦ ኢብኮ

"Hawassa or Awassa, but it's R & R" Carolerich's photos around Hawassa, ...

Image

Hawassa, Ethiopia – Travel and Attractions

Image

Stability of infant and child feeding index over time and its association with nutritional status of HIV exposed infants in Sidama Zone, Southern Ethiopia: A longitudinal study

Image
It is said that the study has an objective or aim to investigate the stability of infant and child feeding index over time that is developed based on the current recommendations and its association with nutritional status of HIV exposed infants in Sidama Zone. The index is stable overtime at individual level even though one third of the index components were not stable. The L–CFI was associated with LAZ and WAZ but not with WLZ. However there was no significant difference in change of HAZ and WAZ over time between L–ICFI tertiles for both female and male HIV exposed infants. Read more at:  http://www.mdlinx.com/pediatrics/news-article.cfm/5699314/?xml