በኢትዮጽያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ መለስ ዋንጫ አዳማ ከነማናሲዳማ ቡና አንድ አቻ ተለያዩ
በአዳማ ከተማ እየተካየደ ያለው የኢትዮጽያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ መለስ ዋንጫ ውድድር ዛሬ ሚያዝያ 2/2005ዓ.ም አዳማ ከነማናሲዳማ ቡና ተጫውተው አንድ አቻ ተለያዩ።
ዛሬ በ10 ሰአት ኢትዮጽያ ንግድ ባንክ ከመከላከያ ነገ ማያዝያ 3/2005ዓ/ም ደግሞ ድሬዳዋ ከነማ ከደደቢት፤ ሃዋሳ ከነማከኢትዮጽያ መድህን ይጫወታሉ።
Comments
Post a Comment