ከሲዳማ የፖለቲካ እስረኞች መካከል ሶስቱ በዛሬው እለት መፈታታቸው ተሰማ


ከሲዳማ የክልል ጥያቄ ጋር በተያያዘ  ህዝብን በመንግስት ላይ በማነሳሳት ወንጀል ተከሰው ላለፈው ኣንድ ወር እስር ላይ ካሉት ግለሰቦች መካከል በዛሬው እለት ካላ ዱካሌ ላሚሶ፤ ኣባተ ኪሞ እና ኡጋሞ ኣንጋና በዋስ ከእስር መለቀቃቸውን ከወደ ሲዳማላንድ ተሰምቷል።

Comments

Popular posts from this blog

ፓርቲው ምርጫ ቦርድ ከተፅዕኖ ነፃ ሳይሆን የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱን ተቃወመ

የሐዋሳ ሐይቅ ትሩፋት

በሲዳማ ክልል የትግራይ ተወላጆች ምክክር