በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ውስጥ ይሰሩ የነበሩ እና በሙስና ተጠርጥረው ታስረው የተፈቱት ግለሰቦች ተመልሰው ለፍርድ ልቀርቡ መሆኑ ተሰማ
በሙስና
ተጠርጥረው ለሰባት እና ስምንት ወራት ከታስሩ
በኃላ ባለፈው ወር ውስጥ የተመሰረተባቸው
ክስ ውድቅ ተደርገው የተፈቱ ግለሰቦች በክልሉ
ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለፍርድ ልቀርቡ ነው።
ጉዳያቸው
ያይ የነበረው የከተማዋ ፍርድ ቤት በነጻ
የለቀቃቸውን እነዚሁ የሙስና ተጠርጣሪዎችን በተመለከተ
ኣቃቤ ህግ ለክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ
በማስገባቱ የተነሳ መዝጋባቸው ለሁለተኛ ጊዜ
ይከፈታል ተብሏል።
Comments
Post a Comment