ዛሬ ኣለታ ወንዶ ወረዳ ጩኮ ከተማ ላይ በሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣ ፋንታ ላይ እና የሲዳማ የክልል ጥያቄ ባነሱ ተማሪዎች እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረው ግጭት ኣራት ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ሁለት ደግሞ መሞታቸው እየተነገረ ነው
New
ዛሬ ኣለታ ወንዶ ወረዳ ጩኮ ከተማ ላይ በሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣ ፋንታ ላይ እና የሲዳማ የክልል ጥያቄ ባነሱ ተማሪዎች እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረው ግጭት ኣራት ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ሁለት ደግሞ መሞታቸው እየተነገረ መሆኑን ከታማኝ ምንጮች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል::
ልጆቻቸው ላጡት እና ልጆቻቸው ለተጎዱባቸው ቤተሰቦች የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እንገልጻለን:: በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መረጃ እንዳገኘን እናሳውቃለን::
ዛሬ ኣለታ ወንዶ ወረዳ ጩኮ ከተማ ላይ በሃዋሳ ከተማ የወደፊት እጣ ፋንታ ላይ እና የሲዳማ የክልል ጥያቄ ባነሱ ተማሪዎች እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረው ግጭት ኣራት ተማሪዎች መቁሰላቸውን እና ሁለት ደግሞ መሞታቸው እየተነገረ መሆኑን ከታማኝ ምንጮች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል::
ልጆቻቸው ላጡት እና ልጆቻቸው ለተጎዱባቸው ቤተሰቦች የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እንገልጻለን:: በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መረጃ እንዳገኘን እናሳውቃለን::
Comments
Post a Comment