የፌደራሉ መንግስትና የሲዳማ ዞን በአዋሳ እጣ ፈንታ ላይ ውጥረት የበዛበት ውይይት እያካሄዱ ነው
New
ሰኔ ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-የፌደራል መንግስቱ አዋሳን በስሩ ለማድረግ እቅድ እንዳለው ሲታወቅ፣ የሲዳማ ዞን በበኩሉ ድርጊቱን ይቃመዋል። በቅርቡ በተደረገው ውይይት ላይ አለመግባባት ተፈጥሮ እንደነበር፣ የሲዳማ ዞን ባለስልጣናትም የፌደራል መንግስቱ ባለስልጣናት የሚመሩትን ስብሰባ ረግጠው መውጣታቸውንና ጉዳዩን ከፌደራል መንግስት ባለስልጣናት እውቅና ውጭ እያካሄዱት ነው።
አዲሱ ውዝግብ የአዋሳን ህዝብ ትኩረት መያዙም ታውቋል። በ1994 ኣም በፌደራል መንግስትና በዞኑ መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ከ40 እስከ 100 የሚደርሱ የሲዳማ ተወላጆች መገደላቸው ይታወሳል።
የመለስ መንግስት ከፍተኛ የህዝብ እልቂት ያስከተለውን የቆየ ችግር መልሶ በማምጣት ሌላ ችግር ለመፍጠር ለምን እንደተነሳሳ ግልጽ የሆነ ነገር የለም ይላሉ የአካባቢው ነዋሪዎች።
http://www.ethsat.com/2012/06/09/%E1%8B%A8%E1%8D%8C%E1%8B%B0%E1%88%AB%E1%88%89-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%88%B2%E1%8B%B3%E1%88%9B-%E1%8B%9E%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8B%8B%E1%88%B3/
ሰኔ ፪ (ሁለት) ቀን ፳፻፬ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-የፌደራል መንግስቱ አዋሳን በስሩ ለማድረግ እቅድ እንዳለው ሲታወቅ፣ የሲዳማ ዞን በበኩሉ ድርጊቱን ይቃመዋል። በቅርቡ በተደረገው ውይይት ላይ አለመግባባት ተፈጥሮ እንደነበር፣ የሲዳማ ዞን ባለስልጣናትም የፌደራል መንግስቱ ባለስልጣናት የሚመሩትን ስብሰባ ረግጠው መውጣታቸውንና ጉዳዩን ከፌደራል መንግስት ባለስልጣናት እውቅና ውጭ እያካሄዱት ነው።
አዲሱ ውዝግብ የአዋሳን ህዝብ ትኩረት መያዙም ታውቋል። በ1994 ኣም በፌደራል መንግስትና በዞኑ መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ከ40 እስከ 100 የሚደርሱ የሲዳማ ተወላጆች መገደላቸው ይታወሳል።
የመለስ መንግስት ከፍተኛ የህዝብ እልቂት ያስከተለውን የቆየ ችግር መልሶ በማምጣት ሌላ ችግር ለመፍጠር ለምን እንደተነሳሳ ግልጽ የሆነ ነገር የለም ይላሉ የአካባቢው ነዋሪዎች።
http://www.ethsat.com/2012/06/09/%E1%8B%A8%E1%8D%8C%E1%8B%B0%E1%88%AB%E1%88%89-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%88%B2%E1%8B%B3%E1%88%9B-%E1%8B%9E%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8B%8B%E1%88%B3/
Comments
Post a Comment