የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከሰማንያ የሚበልጡ የምርምርና ስርፀት ተግባራትን እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 2 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከሰማንያ የሚበልጡ የምርምርና
ስርፀት ተግባራትን እያካሄደ ነው።
ዩኒቨርሲቲው እያካሄዳቸው ያሉ የምርምርና ስርፀት ስራዎች የአካባቢውን ህብረተሰብ
ችግሮች ሊፈቱ የሚችሉ ናቸው።
ግብርና፣ ትምህርትና ጤና በምርምርና ስርፀቱ ትኩረት ተሰጥቷቸው
እየተሰሩ ያሉ መሆናቸውን የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ስርፀት ልማት ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክተር ዶክተር ተስፋዬ አበበ ተናግረዋል።
ዳይሬክተር ዶክተር ተስፋዬ አበበ ተናግረዋል።
Comments
Post a Comment