Posts

የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት በጨፌ ኮቲጀቤሳ ለሚገኙ እማወራ ገበሬዎች የምርጥ ዶሮ ዝርያዎች አከፋፈለ

Image
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በጨፌ ኮቲጀቤሳ ለሚገኙ ባለሙያዎችና እማወራ ገበሬዎች ለሁለት ቀናት (ከ11/2/ዐ9-12/2/ዐ9) በዘመናዊ ዶሮ እርባታና አያያዝ ዙሪያ ስልጠና በመስጠት ምርጥ የዶሮ ዝርያዎችን አከፋፈለ፡፡   ዶ/ር ተስፋዬ አበበ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ቴ/ሽግግር ም/ፕሬዝዳንት በወቅቱ እንደተናገሩት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በስሩ በርካታ ስራዎችን እየሰራ ያለ ሲሆን የዛሬውም ይህ ስልጠና እና የምርጥ ዘርዶሮዎች ማከፋፈል ከነዚሁ አንዱ መሆኑን ገልጸው ይህንን Ýሮግራም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከኤስ.ኦ.ኤስ የህፃናት መንደር ጋር በጋራ የሚሰሩት መሆኑን አክለው ገልፀዋል፡፡   ይህ ፕሮጀክት ከዚህ በፊት ለ5ዐ7 ተማሪዎች ድጋፍ በማድረግ ትምህርታቸውን እንዲማሩ ያስቻለ ሲሆን ልጆቹ በአግባቡ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ወላጆቻቸውን መደገፍ አስፈላጊ መሆኑ ስለታመነበት ለሃያ አምስት እማወራዎች አስር ምርጥ የዶሮ ዝርያዎችን ከሃምሳ ኪሎ ግራም መኖ ጋር መከፋፈላቸውን አቶ ዮሐንስ ዮና የዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ገልፀዋል፡፡   እኝህ እማወራዎች የተመረጡት በመነሻ ጥናትና የቤተሰቡ የዕድገት ዕቅድ ጥናት ታይቶ ሲሆን ምርጥ የዶሮ ዝርያዎቹም በአካባቢው አርሶ አደሮች ተሞክረው ውጤታማ የሆኑና ተቀባይነት ያገኙ መሆናቸውን አቶ ካሳው አስማረ የኤስ.ኦ.ኤስ የህፃናት መንደር Ýሮግራም ዳይሬክተር አስታውቀዋል፡፡ Source:http://www.hu.edu.et/hu/index.php/news/470-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%88%9D%E1%88%AD.html

Sidama Bunna wins South Castle Cup

Image
Sidama Bunna Sidama Bunna  (Sidama Coffee) defeated  Arba Minch Kenema  3-1 to win the  South Castle Cup thanks to hat-trick by  Addis Gedey . Meanwhile,  Dire Dawa Kenema beat  Ethiopian Bunna  (Ethiopia Coffee) 2-1 to finish third. The match started well for Arba Minch as Wondemeneh Zerihun scored just 6th minute into the match but their joy was short lived as Addis Gedey leveled the score just right after. It took only a minute after the start of the second half for Addis Gedey to put Sidama in the lead and he scored his third goal of the match in injury time. Star Player:  Addis Gedey (Sidama Bunna) Top scorer:  Addis Gedey (Sidama Bunna ) – 4 goals Top Coach: Alemayehu Abayneh (Sidama Bunna) Top Goalie : Yohannes Bezabeh (Ethiopian Coffee) http://www.ethiosports.com/

The Hawassa Industrial Park a Pretext for Land Grab in Sidama!

Image
Press Statement By Sidama National Liberation Front, 14 September 2016 Photo from ENA The Industrial Parks Development Corporation (IPDC) of Ethiopia has been building parks in various parts of the country. Hawassa is one of the pilot corridors for this ambitious project which is headed by Arkebe Equbay. Nonetheless, the practices of the IPDC in the Sidama region remains anti developmental for several reasons: First, the plot for the park in Hawassa, the capital city of Sidama, is taken from the land legally owned by the Sidama Development Corporation (SDC) without consultation and any compensation. The land was used by the SDC for agribusiness developments.  Expropriation of land without compensation is not only illegal but also anti-developmental. The Sidama people will view the Hawassa Industrial park not as a development corridor but as a weapon to economically marginalise them. Secondly, many Sidama farmers are displaced to provide additional space for industrial par

The Sidama Nation Had Enough of Silence!

Image
By Denboba Natie, September 09, 2016   The current TPLF’s Ethiopian regime has denied the Sidama nation its constitutionally guaranteed rights time and again to relegate the nation to a second citizenship on its own soil. Although the Sidama nation has heroically resisted TPLF’s regime on several occasions, the current silence of the nation in the faces of unfolding tragedies is inconsistent with its deep seated values and determination. The nation remained the subject of deceits and manipulation during the entire tenure of TPLF’s quarter of a century. By this regime, the Sidama nation has been belittled, berated and ridiculed. In particular, the TPLF’s mastermind, late dictator PM Meles Zenawi has repeatedly travelled to Sidama-land (between 2004 and 2011) to deceive the nation stressing that ‘the nation can be an independent nation (the quest which isn’t in the nation’s priority list during the time), let alone regionally self-administrative’. His false promises however remaine

የበቆሎ ሾርባ ኣሰራሪን በተመለከተ በሲዳማ ኣፎ የቀረበ ቪድዮ

Image
የበቆሎ ሾርባ ኣሰራርን በሲዳማ ኣፎ በቪዲዮ ያቀረበው CIMMYT መቀመጫውን በመክስኮ ሲቲ በማድረግ፤ በዘመነ ግብርና ድህነትን እና ረሃብን በታዳጊ ኣገራት መከላከል ኣላማ ኣድርጎ የተቋቋመ ድርጅት ሲሆን በኣለም ላይ በብዛት በምግብነት ከሚቀርቡ የሰብል ኣይነቶች መካከል ስንዴ እና በቆሎን በኣግባቡ ማምረት እና  ለመመገብ የሚያስችል ምክር በተለያዩ ዘዴዎች ይሰጣል። 

በደቡብ ክልል በዳዬ ከተማ በ650 ሚሊዮን ብር የዩኒቨርሲቲ ግንባታ ተጀመረ

Image
በደቡብ ክልል በዳዬ ከተማ በ650 ሚሊዮን ብር የዩኒቨርሲቲ ግንባታ ተጀመረ በደቡብ ክልላዊ መንግሥት ከሐዋሳ ከተማ በ125 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዳዬ ከተማ በ200 ሔክታር ቦታ ላይ፣ በ650 ሚሊዮን ብር ወጪ የዩኒቨርሲቲ ግንባታ ሐምሌ 23 ቀን 2008 ዓ.ም. ተጀመረ፡፡ ዩኒቨርሲቲውን ኃላፊነት ወስዶ የሚያስገነባው የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ መሆኑንና አዲስ የሚገነባው ዩኒቨርሲቲ ስያሜ ‹‹ዳዬ ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ›› እንደሚባል፣ ግንባታውን ያስጀመሩት የዳዬ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬ ገልጸዋል፡፡ ከዓመት በፊት በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የመሠረት ድንጋይ የተቀመጠ ቢሆንም፣ በተለያዩ ምክንያቶች ማለትም አካባቢውን ማፅዳትና ለነዋሪ አርሶ አደሮች ካሳ በመክፈልና ምትክ ቦታ በመስጠት ቢዘገይም በዚህ ወቅት መጀመሩ እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል፡፡ በ200 ሔክታር ቦታ ላይ የሚነሱት 488 አርሶ አደሮች ሲሆኑ፣ ለ114 ተነሺዎች ሙሉ በሙሉ የካሳ ክፍያ መፈጸሙንና ለቀሪዎቹ በመክፈል ጎን ለጎን የግንባታ ሥራ እንደሚከናወንም ተናግረዋል፡፡ የሥራ ዕድል ከመፍጠሩም በተጨማሪ፣ ለከተማዋ ዕድገት ወሳኝ በመሆኑ የአካባቢው ማኅበረሰብ ከልማቱ ጎን እንዲቆምም ከንቲባው አሳስበዋል፡፡ ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ650 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክት በመፈራረም ወደ ተግባር ግንባታ የገባው ከተክለብርሃን አምባዬ ኮርፖሬት ግሩፕ ጋር ነው፡፡ ግንባታውን በኃላፊነት ከሚያስፈጽመው ከሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ዮሴፍ ማሞ ጋር በመሆን ያስጀመሩት፣ የኮርፖሬት ግሩፑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፉ አምባዬ ናቸው፡፡ በተጠናቀቀው ዓመት የይርጋለም ካምፓስን አጠናቀው ማስረከባቸውን የገለጹት ሥራ አስፈጻሚው፣ የጀመሩት የዳዬ ዩኒቨርሲቲንም ለ2010 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ለማድረስ ጠንክረው እ

ኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የሞጆ ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል ለሆነው የዝዋይ - አርሲ ነገሌ መንገድ ግንባታ ኮንትራክተሮች እንዲወዳደሩ ጨረታ አወጣ

Image
የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የሞጆ ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል ለሆነው የዝዋይ - አርሲ ነገሌ መንገድ ግንባታ ኮንትራክተሮች እንዲወዳደሩ ጨረታ አወጣ፡፡ ባለሥልጣኑ ጨረታውን ያወጣው ሐምሌ 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ሲሆን፣ በፕሮጀክቱ ላይ ፍላጎት ያላቸው ኩባንያዎች እ.ኤ.አ. እስከ ኦክቶበር 25 ቀን 2016 ድረስ ለፕሮጀክቱ ግንባታ የሚያቀርቡትን የገንዘብ ፍላጎት ሰነድ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡ ለመወዳደር የሚፈልጉ ኩባንያዎች የገንዘብ ፍላጎት ሰነዳቸውን በሚያስገቡበት ጊዜ፣ 500 ሺሕ ዶላር የጨረታ ማስረከቢያ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 202 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የሞጆ - ሐዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል ሲሆን፣ ከዝዋይ (ባቱ) አርሲ ነገሌ ያለው መንገድ ርዝመት 57.1 ኪሎ ሜትር እንደሆነ ፕሮጀክቱን በገንዘብ ከሚደግፈው የዓለም ባንክ ድረ ገጽ ለመረዳት ተችሏል፡፡ በአጠቃላይ ከሞጆ - ሐዋሳ የሚዘረጋው የፍጥነት መንገድ ከሐዋሳ - ሞያሌ በመቀጠልም ከሞያሌ - ናይሮቢ ሞምባሳ ወደብ የሚዘልቅና ኢትዮጵያን በኬንያ በኩል ከወደብ የሚያገናኝ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ የዚህ ፕሮጀክት የመጀመርያ ምዕራፍ ከሞጆ - መቂ የሚገነባው 56.8 ኪሎ ሜትር መንገድ ሲሆን፣ የቻይናው ቻይና ሬልዌይ ሰቭንዝ ግሩፕ ውል ተፈራርሟል፡፡ ኩባንያው ፕሮጀክቱን በ3.66 ቢሊዮን ብር እንደሚገነባና በ42 ወራት እንደሚያስረክብ ይጠበቃል፡፡ ሁለተኛው ምዕራፍ ከመቂ - ባቱ የሚገነባው 37 ኪሎ ሜትር መንገድ ሲሆን፣ የኮሪያ መንግሥት ባቀረበው 82 ሚሊዮን ዶላር ብድር የሚገነባ ነው፡፡ ለግንባታውም የተመረጠው ዳዎ ኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ኩባንያ ነው፡፡ የሦስተኛው ምዕራፍ ከባቱ - አርሲ ነገሌ ለሚገነባውና በአሁኑ ወቅት ጨረታው ለወጣው መንገድ ግንባታ የዓለም ባንክ 370 ሚሊዮን ዶላር

Hawassa International Stadium to host Ethiopia’s last AFCON Qualifier

Image
Residents of  Hawassa City  have a reason to smile as they will host  Ethiopia’s Walia Ibex  last  AFCON 2017  qualifier against  Seychelles  in September. The match initially scheduled for the Capital’s  Addis Ababa Stadium , will now be staged at the  Hawassa International Stadium. The newly built stadium was given a clean bill of health by  CAF  inspectors who toured the facility a month a go paving way for it’s first international event. Hawassa hosted eight group A and B matches of the  2015 CECAFA Senior Challenge Cup  that saw the 60,000 capacity masterpiece fill to the rafters. It adds to three the number of approved stadiums in the country after Addis and  Bahir Dar Stadiums . Bahir Dar hosted Walia’s 2-1 win over Lesotho in March; a tie watched by a record 100,000 plus fans. The Group “J” action headed to Addis Stadium for Algeria fixture in the same month that ended in a 3-3 draw. Addis Stadium playing surface has lately become unplayable due to heavy rains, an

ሲዳማን ጨምሮ በአንዳንድ የአገሪቱ አካባቢዎች በመጪዎቹ አስር ቀናት ከባድ ዝናብ ሊያጋጥም እንደሚችል ተጠቆመ

Image
በመጭዎቹ አስርት ቀናት በአንዳንድ የአገርቱ አካባቢዎች ከባድ ዝናብ ሊያጋጥም እንደሚችል የብሔራዊ ሜቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። ዝናቡ በገደላማ ቦታዎች ላይ የመሬት መንሸራተትና ጎርፍ ሊያስከትል ስለሚችል ጥንቃቄ እንዲደረግም አሳስቧል። አርሶ አደሮች ውሃ ማሳ ላይ እንዳይተኛ ቦይ ከማውጣትና ከማንጠፈፍ በተጨማሪ የተዘራና ለዘር የተዘጋጀ ማሳ በጎርፍ እንዳይሸረሸር የጎርፍ መከላከል ስራ መስራት እንደሚገባ ኤጀንሲው ገልጿል። ፎቶ ከ ኮሊኢሜጂስ በተለያዩ የአገርቱ ክፍሎች ዝናቡ ቀጣይነት ስለሚኖረው የመኸር አብቃይ አካባቢዎች የመካከለኛ ጊዜ ሰብሎችን ለመዝራት፣በቡቃያ ደረጃ ለሚገኙና የቋሚ ሰብሎችን የውሃ ፍላጎት ለመሟላት አመቺ  ነው ተብሏል። በአፋርና ሰሜን ሶማሌ ለሚገኙ አርሶና ከፊል አርብቶ አደሮች ለመጠጥ ውሃና ለግጦሽ ሳር አቅርቦት የጎላ ጠቀሜታ እንዳለውና አርሶ አደሮች  ግብአቶችን በወቅቱ በመጠቀም  ሰብሎችን በፍጥነት መዝራት ይኖርባቸዋልም ብሏል። እንደ ኤጀንሲው መረጃ ከኦሮሚያ ክልል ምሥራቅና ምዕራብ ወለጋ ፣ጅማ ፣ኢሉ አባቦራ፣ምዕራብና ሰሜን ሸዋ ፣አዲስ አበባ መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ  ያገኛሉ። የጋምቤላ ክልል ዞን 1፣2 እና 4 እንዲሁም ከአማራ ክልል ምዕራብ እና ምሥራቅ ጎጃም፣ሰሜን ሸዋ ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ ባህርዳር ዙሪያ ፣አገው ፣አዊ፣ የሰሜንና የደቡብ ጎንደር ዞኖች መደበኛና ከመደበኛ  በላይ ዝናብ የሚያገኙ ናቸው። ቤንሻንጉል ጉሙዝ ፣ ሁሉም የትግራይ ዞኖች ፣የአፋር ክልል ዞን 3፣4 እና 5 እንዲሁም ከደቡብ ክልል የሃዲያና ጉራጌ ዞኖች ፣የወላይታና የሲዳማ ዞኖች መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ የሚያገኙ ስፍራዎች መሆናቸው ተገልጿል። ምዕራብና ምሥራቅ ሐረርጌ ፣የአርሲና ባሌ ዞኖች ፣ከፋና ቤንች ማጂ ፣ከሶ

ከጢልቴ ዱሜ ግርጌ

Image
በእንዳለ ደበላ ሀዋሳ ኢዜአ “ተረግዞ ለመወለድ ያለ ተጨማሪ ቀናት ዘጠኝ ድፍን ወራት ብቻ የፈጀበት በርካቶችን ያስደመመ ልጅ  በሀዋሳ ተወልዷል”  አሉኝ አንድ በእድሜ የገፉ አዛውንት፡፡ እንዴ ታዲያ እርግዝና እኮ ዘጠኝ ወር ነው የሚፈጀው በዘጠኝ ወር መወለድ ያስደመመበት ምክንያት አልገባኝም አልኳቸው፡፡ “አይ ልጄ አሉኝ በቅዱስ መጽሀፉ የሰፈረውን እንኳን ብናይ ማርያም እየሱስ ክርስቶስን የወለደችው ከዘጠኝ ወር ከዘጠኝ ቀናት እርግዝና በኋላ ነው” አሉኝ፡፡ “እናቶችን ብትጠይቅ ልጆቻቸውን ለመውለድ ከዘጠኝ ድፍን ወራት ተጨማሪ ቢያንስ ዘጠኝ ቀናት ይኖራል ፡፡ ይህ ልጅ ግን ዘጠኝ ድፍን ወር ብቻ የተረገዘ ነው ፡፡ ያለ ተጨማሪ ቀናት ተወለደ ”፡፡  በቅርቡ ወንድ ልጅ ያስታቀፈችኝ ውዷ ባለቤቴ ልጁን የተገላገለችው አስር ወር ከሰባት ቀን መሆኑን ትውስ አለኝና የአዛውንቱን ወግ ማድመጥ ቀጠልኩ፡፡ አቶ ታደሰ ባላ ከሀዋሳ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኝ የሸበዲኖ ወረዳ ማዕከል በሆነችው ለኩ እንደተወለዱና በተለምዶ እርሻ ጣቢያ እየተባለ በሚጠራው የመንግስት እርሻ ድርጅት ተቀጥረው ሲሰሩ ቆይተው ጡረታ ከወጡ 12 ዓመት እንደሆናቸው አወጉኝ፡፡ “ዛሬ በዘጠኝ ወሩ የተወለደውን ልጅ ለማየት መጣሁ እናም በእድሜዬ እንደዛሬው ተደምሜ አላውቅም” ባይ ናቸው ፡፡ “እንዲህ ፈጥኖ ይሆናል ብዬ በፍጹም አልጠበቅሁም ነበር ፡፡ ግን ሆኖ ሳየው አስደመመኝ ፡፡ በዚች ከተማ ባልወለድባትም የስራን ሀሁ የጀመርኩባት ናት”፡፡ “ከ40 አመት በላይ የኖርኩባት በመሆኑ በዚህ መልክ በአጭር ጊዜ የሆነ ታምር ገጥሞኝ አያውቅም” ብለው ከታሪክ ያወቁትን የሀዋሳን አመሰራረት አጫወቱኝ፡፡ እሳቸው ያወጉኝን በከተማዋ ታሪክ ዙሪያ በዘለቀ ከበደና ሰርካለም አለማየ

U17 ፕሪሚየር ሊግ ፡ ሲዳማ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ተሸጋግረዋል

Image
ፎቶ ከ ሶከር ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጠናቀቁ ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅለዋል፡፡ 10:00 ላይ በወንጂ ሜዳ ጨዋታቸውን ያደረጉት ሐረር ሲቲ እና ሲዳማ ቡና 1-1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ ብሩክ ሰሙ ለሐረር ሲቲ ሲያስቆጥር አንለይ የሲዳማ ቡናን ግብ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ሲዳማ ቡና ነጥቡን 8 በማድረስ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ በመቀመጥ ወደ ግማሸ ፍጻሜው ተቀላቅሏል፡፡ በተመሳሳይ 10:00 አዳማ አበበ ቢቂላ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ አዲስ አበባ ከተማን ወንድወሰን ቢራራ ባስቆጠረው ግብ 1-0 ቢያሸንፍም ወደ ግማሽ ፍጻሜው ለማለፍ በቂ አልሆነለትም፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሀዋሳ ከተማ ጋር እኩል 7 ነጥብ ቢይዝም በግብ ልዩነት ተበልጦ ከምድቡ ተሰናብቷል፡፡ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች በመጪው ሀሙስ አዳማ አበበ ቢቂላ ላይ ሲደረጉ 07:00 ላይ ሲዳማ ቡና ከ መከላከያ ፤ 09:00 ላይ አዳማ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ይጫወታሉ፡፡ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች 4 ዮሐንስ ደረጄ (መከላከያ) 3 የኋላሸት ፍቃዱ ( አዳማ ከተማ) 3 እንደልቡ ደሴ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) 2 ታዲዮስ አዱኛ (ሐረር ሲቲ) 2 ወንድማገኝ ታደሰ (ሀዋሳ ከተማ) 2 ምንተስኖት ማቲዮስ (ሀዋሳ ከተማ) 2 ይገዙ ቦጋለ (ሲዳማ ቡና) 2 ኢሳ ንጉሴ (አዳማ ከተማ) 2 ዳንኤል ጌድዮን (ደደቢት) ምንጭ

በዘጠኝ ወራት ተገንብቶ የተጠናቀቀው የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የውጭ ኩባንያዎች ሊያስተዳድሩት ነው

Image
ፎቶ ከሪፖርተር ጋዜጣ በታሰበለት ጊዜ መጠናቀቁ ዶ/ር አርከበ ዕቁባይን አስወድሷቸዋል ዘጠኝ ወራት የግንባታ ጊዜ ወስዶ ባለፈው ሳምንት የተመረቀው የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለማስተዳደርና እንቅስቃሴውን በአግባቡ ለማስቀጠል፣ ለህንድና ለቻይና ኩባንያዎች ኮንትራት መሰጠቱ ተገለጸ፡፡ ግንባታውን በታሰበለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በማስቻልና በጥራት እንዲከናወን በማድረግ፣ በበላይነት በመምራትና በማስተካከል ባደረጉት አስተዋጽኦ ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ ከመንግሥትና ከባለሀብቶች ውዳሴ ጎርፎላቸዋል፡፡ በ250 ሚሊዮን ዶላር በቻይናው ተቋራጭ (ሲሲኢሲሲ) ኩባንያ የተገነባው የኢንዱስትሪ መንደር ዓለም አቀፍ መሥፈርቶች ያሟላና ከብክለት ነፃ የሚያደርግ ቴክኖሎጂ የተገጠመለት ሲሆን፣ በዓመት አንድ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ እንደሚያስገኝም ተገልጿል፡፡ የፓርኩ አሠራር ውስብስብና ከፍተኛ የማስተዳደር ክህሎት የሚጠይቅና በአገር ውስጥ ባለሙያዎች ለማስተዳደር የሚያስቸግር በመሆኑ፣ በውጭ ኩባንያዎች ለሦስት ዓመታት እንዲተዳደር በመንግሥት መወሰኑን ዶ/ር አርከበ በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ወቅት አስታውቀዋል፡፡ የፓርኩን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴን ጨምሮ አጠቃላይ አስተዳደራዊ ሥራና የጥገና አገልግሎቶችን እንዲያስተዳድር ተቋራጩ ሲሲኢሲሲና የኢንዱስትሪ ፓርኮችን በማስተዳደር ዝና አለው የተባለው ኩን ሻን ኩባንያ በጋራ ኃላፊነቱን ወስደዋል፡፡ እንዲሁም ፓርኩ ከብክለት ነፃ እንዲሆን ፍሳሽ አልባ ቴክኖሎጂ (Zero Liquid Discharge) የተከለው የህንዱ አርቪን ኩባንያ ይህንን ኃላፊነት መውሰዱን ዶ/ር አርከበ ገልጸዋል፡፡ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑት ሚኒስትር አቶ ሲሳይ ገመቹ፣ ሦስቱ ኩባንያዎች ፓርኩን ለሦስት ዓመት እንደሚያስተዳድ

Bureau Steps Up Hawassa IP Recruitment

Image
A total budget of 60 million Br has been set aside for the recruitment and training of HIP staff Though he arrived late Sisay Gemechu's (IPDC CEO) (sitting left to right) mandate was out of the ordinary. Genet Mekuria, Bureau head of Trade & Industry (SNNPR), Sileshi Lema Director General - ETIDI, Taddesse Haile state minister of MoI, Nebil Kalow Managing Director of EP, Ranjanshi Dutta Tenants’ Association representative. The Southern Nations, Nationalities and Peoples’ Trade and Industry Bureau has sourced close to 25,000 workers to be trained and recruited for the Hawassa Industrial Park (HIP), which is expected to become operational in October 2016. A total budget of close to 60 million Br is set aside for the Hawassa Industrial Park Sourcing and Training Employees in the Region (HIPSTER) to source, recruit and train 30,000 workers in two years. This represents half of the ultimate absorption capacity of the Park when it is fully occupied and operational