Posts

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሃዋሳ ከነማ ክለብን ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱ ተሰማ

Image
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሃዋሳ ከነማ ክለብን ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱ ተሰማ። የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና፣ አዳማ ከነማ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ደደቢት ክለቦች አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለሱዳኑ አል አህሊ ሸንዲ ዋና አሰልጣኝ ሆኖ ሰርቷል። አሰልጣኙ ቀደም ሲል ለስድስት ወራት እንዲያሰለጥን ጥያቄ ቀርቦለት የነበር ቢሆንም ባለመስማማቱ፥ ክለቡ በአዲስ መልክ የአንድ ዓመት ከስድስት ወራት ኮንትራት አቅርቦለት ከስምምነት ላይ መድረሱ ነው የተነገረው። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ውጤት እየራቀው የሚገኘውን ሀዋሳ ከነማ ወደ ውጤት ለመመለስ የአሰልጣኙ ወደክለቡ መምጣት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለውም ተጠቁሟል። አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዲስ መልክ ከተዋቀረ በኋላ ኢትዮጵያ ቡና ብቸኛውን የሊጉን  ዋንጫ እንዲያጣጥም በማገዝ ታሪካዊ ስራ መስራቱም አይዘነጋም። ኤፍ.ቢ.ሲ

በጃፓኑ ፈጣን ባቡር ከአሥር ሺሕ በላይ ተጓዦች የኢትዮጵያን የጫካ ቡና ይጠጣሉ

Image
ከይርጋጨፌ፣ ከሐረርና ከሲዳማ ቡናዎች በመቀጠል በዓለም የተመዘገ የኢትዮጵያ የጫካ ቡና የመሆን ዕድል እንዳለው ይነገርለታል፡፡ ይህ የተፈጥሮ የጫካ ቡና በአሁኑ ወቅት ተፈጊነቱ እየጨመረ ሲሆን በተለይ በጃፓን ቡና ጠጭዎች ዘንድ ከምንጊዜው በላይ እየተወደደ መምጣቱን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በጅማ ዞን አስተዳደር ውስጥ ከሚገኙ አካባቢዎች ውስጥ በተለይ በለጠና ጌራ የተባሉት በቻካ ቡና ሀብታቸው ይታወቃሉ፡፡ የሰው ንክኪ የሌለው የጫካ ቡና እየለቀሙ የሚተዳደሩ በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ቡናቸው በጃፓን ገበያ ተፈላጊነቱ እንዲጨምር ካቻሉት መካከል ሬንፎረስት አሊያንስ የተባለው አሜሪካ ኩባንያ የጫካውን ቡና ተፈጥሯዊ ይዞታ እያረጋገጠ የምሥክር ወረቀት መስጠት መጀመሩን ተከትሎ ነበር፡፡ ከሰባት ዓመታት በፊት የተጀመረው ማረጋገጫ የመስጠት ተግባር ከወደጃፓን ስመ ወፍራም የሆኑ ኩባንያዎችን ለመሳብ አብቅቷል፡፡ የበለጠ-ጌራ የጫካ ቡናን በመግዛት ላይ የሚገኘው ዩሺማ ኮፊ ኮርፖሬሽን (ዩሲሲ) ሲሆን፣ ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ቡናውን እንዲገዛ መንገዱን ያመቻቸው፣ የጃፓን ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) ነው፡፡ በጃይካ በኩል የተመሠረተው የዩሲሲና የበለጠ-ጌራ ቡና አምራቾች ግንኙነት እየዳበረ መጥቶ በአሁኑ ወቅት ቡናቸው የልዩ ጣዕም ቡናነቱ ተመስክሮለት፣ በጃፓኑ ፈጣን ባቡር ለሚሳፈሩ ተጓዦች እየተሸጠ ይገኛል፡፡ በዓለም ላይ ፈጣን ከሚባሉት አንዱ የሆነውና ‹‹ቡሌት ትሬን›› የሚባል መጠሪያን ያተረፈው የባቡር ትራንስፖርት ላይ በየቀኑ ከአሥር ሺሕ በላይ የቡና ስኒዎች እየተሸጡ ሲሆን፣ ዩሲሲ ከዚህ በፊት በዚህ መጠን ለተሳፋሪዎች ቡና  ሸጦ እንደማያውቅ፣ የኩባንያው አማካሪ የሆኑትና በቅርቡ ጅማን ጎብኝተው የተመለሱት ናዖሚ ናካሒራም ሆኑ በጃይካ የግብርና

ነገ በእኔ በል ሲዳማ!

Image
አባይ ጸሐዬ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ የዛቱበት ድምጽ ተለቀቀ – “በአ.አ. ማስተር ፕላን ላይ ዳግም ጥያቄ ካነሱ ልክ እናስገባቸዋለን” አሉ

የግል የኅትመት ሚዲያዎች በወገንተኝነት ተወቀሱ

Image
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ባለሥልጣን የግል የኅትመት ሚዲያዎች ወገንተኞች ናቸው ሲል ወቀሰ፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽንና ከብሮድካስቲንግ ባለሥልጣን ጋር በመተባበር ‹‹ምርጫና የሚዲያ ሚና›› በሚል ርዕስ የካቲት 6 ቀን 2007 ዓ.ም. ባዘጋጁት መድረክ ላይ ነው፣ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ልዑል ገብሩ ይህንን የተናገሩት፡፡ የግል የኅትመት ሚዲያዎች ዛሬም ቢሆን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን የማጥላላትና ጥላሽት የመቀባት አባዜ ያለባቸውና የብሔር ብሔረሰቦችን ማንነት የሚያንቋሽሹ ወገንተኛ ኅትመቶች ናቸው ብለዋል፡፡ ቢሆንም የተወሰኑት የግል ኅትመቶች ሥራቸውን በአግባቡ እንደሚሠሩ አለመጥቀስ ተገቢ አለመሆኑንም ተናግረዋል፡፡ ይህም ሆኖ ግን የውይይቱ ዋና ዓላማ በምርጫው ወቅት የሚዲያው ሚና ምን መሆን እንደሚገባው ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመወያየት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ ከ1997 ምርጫ እስከ 2002 ምርጫ ድረስ የሚዲያ ተቋማት ምርጫን የዘገቡበት ሁኔታ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ፋኩልቲ መምህር በሆኑት ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ተዳሷል፡፡ ጋዜጠኞች በማንኛውም ፓርቲ ላይ አደጋ ሊያመጡ የሚችሉ ዘገባዎችን በማጣራትና ትክክለኛውን ማረጋገጥ እንደሚገባቸው አስረድተዋል፡፡ በእሳቸው ዳሰሳ መሠረት የ1997 ምርጫ በሚዲያዎች ሰፊ ሽፋን በማግኘት እስካሁን ወደር የሌለው ነው፡፡ ነገር ግን ጤናማ ያልሆኑ ፍረጃዎች የበዙበት፣ ከሙያው መርሆዎች ውጪ በርካቶች ዘገባ በመሥራታቸው ሕዝቡ የተጎዳበት እንደነበር ተናግረዋል፡፡ ሌላው በኢትዮጵያ ምርጫ የሚዲያዎች ዘገባን በተመለከተ ንግግር ያደረጉት የዛሚ ፐብሊክ ኮኔክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘሪሁን ተሾመ፣ የ1997 ዓ.ም. ም

Worancha connecting people & knowledge

የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ግለሰቦችን ያለፍቃዳቸው ከቤት ንብረታቸው ባያፈናቅላቸው ምን ይለዋል?

Image
ገዥው ፓርቲ በሚከተለው የከተሞች ልማት ፖሊስ የተነሳ በኢትዮጵያ በርካታ የከተማ ኣስተዳደሮች በየከተሞች ዙሪያ የምገኙትን ገጠራማ ቀበሌዎችን በመዋጥ ላይ ናቸው። በቅርቡ የኣዲስ ኣበባ ከተማ ኣስተዳደር በኣከባቢው የሚገኙትን ገጠራማ ትናንሽ የኦሮሚያ ከተሞችን በልማት ስም ከስሩ ኣስገብቷል። በርግጥ ትናንሽ ገጠራማ ከተሞችና ቀበሌዎች በትላልቅ ከተሞች ስዋጡ ይህ ለመጀመሪያ ግዜ ኣይደለም። እንዳውም የኣዲስ ኣበባ ከተማ ኣስተዳደር ከእኛዋ ከሃዋሳ ከተማ ልምድ የወሰደ ነው የሚመስለው። ከኣመታት በፊት የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር በዙሪያው በሲዳማ ዞን ስር ይተዳደሩ የነበሩትን 14 ቀበሌያት በቱላ ክፍለ ከተማ ስር ማጠቃለሉ ይታወሳል። በጊዜው የደኢህዴን ካድሬዎች ቀበሌያቱ ከሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ሰር ከተጠቃለሉ ብዙ ጥቅሞች እንደሚያገኙ በመስበክ የየቀበሌያቱን ነዋሪዎች መቆሚያ እና መቀመጫ በማሳጣት እንዲጠቃለሉ እንዳደረጉ ይታወቃል። በርግጥ በርካታ ሰዎች በጉዳዩ ላይ ደሰተኛ ባይሆኑም ለልማት እና ለለውጥ ጉጉ ስለነበሩ ደጋፋቸውን ከመስጠት ኣልተቆጠቡም። እንዳውም የቀበሌያቱን ከሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ስር መሆንን ኣስመልክተው ከብት ኣርደው ደግሰዋል። የሆነ ሆኖ፤ በኣሁኑ ጊዜ የቀበሌያቱ ነዋሪዎች በካድሬዎቹ የተገባላቸው የልማት ስራ ኣለመሰራቱን ይናገራሉ። በርግጥ ኣንዳንድ የልማት ስራዎች እየተሰሩ ያሉ ቢሆኑም እየተሰሩ ያሉት የልማት ስራዎች በሌሎች ክፍለ ከተሞች እየተሰሩ ካሉት ጋር የሚወዳደሩ ኣይደሉም ይላሉ። እንዳውም፤ የቀበሌዎቹ ከከተማ ኣስተዳደር ስር መሆናቸውን ተከትሎ በተለይ ከመሬት ይዞታ ጋር በተያያዘ በርካታ ችግሮች ኣጋጥሞቸዋል። በየቀበሌያቱ ያለው መሬት ተጠንቶ ፕላን እስኪሰራ ድረስ ቤት መገንባት በመከልከሉ የየቀበሌያቱ ነዋሪ

ዎቶና ቡልቱማ ቡናን እናስተዋውቃችሁ

Image
As we count down to the Year of Goat, we celebrate in advance with a new coffee from Ethiopia - Wottona Bultuma. This coffee hails from the Sidama region. Sidama is known for its clean and high quality washed coffee with unique red berry flavours. Due to the different growing conditions, coffee from the Sidama zone can be quite different from each other. This new coffee is from a cooperative called Wottona Bultuma. It is sold and marketed by the Sidama Cooperative Union. They are also responsible for the dry milling, sorting and bagging before export. The coffee cherries are bought in the local surroundings which is more than 2000 metres above sea level. The coop has several collection centers. The cherries are from small family plots of both recently planted trees and improved varietals and traditional old varieties. The variety is called Sidamo type. The coffee from this coop is limited in amounts and thanks to our partners at Nordic Approach, we managed to get hold of a small quan

Japanese bullet train commuters sip Ethiopian forest coffee

Image
The most aromatic coffee, which emerges from the wild forests of Ethiopia, is making its way to Japan and this time around, bullet train passengers are sipping some 10 thousand cups per day, which is said to be the highest turn out so far.  Ueshima Coffee Co. (UCC), one the biggest Japanese coffee and tea manufacturers, together with the Japan International Cooperation Agency (JICA) have organized a promotional event in Japan where bullet train commuters would have the chance to taste Ethiopian forest coffee originating from the southwestern part of the country: namely Belete-Gera forestry in the Oromia Regional State.  According to Fumiaki Saso, head of JICA’s agricultural division, the event is getting momentum in Japan where commuters increasingly are expressing their interest to taste the coffee’s flavor which is grown in a wild forest naturally.  Next to quality and affordability, many consumers in Japan give priority for environmentally friendliness. Following suit,

African coffee producers meet in Kenya to address declining production

Africa coffee producing states kicked off a three-day meeting in Nairobi on Thursday to seek ways of reversing the declining coffee production. All the continent’s coffee producers except Ethiopia and Uganda have witnessed dramatic declines in coffee production in the past two decades or so. Africa Fine Coffee Association (AFCA) chairman Abdullah Bagersh lamented that the decline in Africa’s coffee production is happening against a backdrop of an increase in world coffee consumption which is growing at an average of two percent. “It is therefore critical for African coffee producing countries to increase their productivity and quality of their coffees to ensure that farmers realize higher incomes,” he said during the official opening of the 12th African Fine Coffees Association (AFCA) Conference and Exhibition. The latest figures indicate that the global coffee production is about 147 million bags annually with Africa’s production standing at 19.1 million bags. The cont

የቀብር ማስፈጸሚያ የመድን ሽፋን አገልግሎት ተጀመረ

Image
  የኢትዮጵያ መድን ድርጅት የቀብር ማስፈጸሚያ የመድን ሽፋን አገልግሎት ለመጀመሪያ ጊዜ ለደንበኞቹ መስጠት መጀመሩን አስታወቀ። የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ የወንድወሰን ኢተፋ እንደገለጹት፥ አገልግሎቱ የሰው ሞትን ተከትሎ የሚመጡና  የቀብር ማስፈጸሚያ ወጪዎችን በተሟላ ሁኔታ የሚሸፍን የዋስትና አይነት ነው። ሽፋኑ በእድር ላልታቀፉ ዜጎች አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጎ የተዘጋጀ ነው ያሉት ስራ አስፈጻሚው ፥ እየናረ የመጣውን የቀብር ማስፈጸሚያ ወጪን ለመሸፈን ከእድሮች ጋር በመቀናጀት የሚሰራ መሆኑንም አመልክተዋል። ድርጅቱ በመላው አገሪቱ በሚሰጠው አገልግሎት ከአንድ ትሪሊዮን ብር በላይ ለሆነ ንብረት የመድን ሽፋን መስጠቱን አመልክተዋል። በደንበኞቹ ንብረትና ህይወት ላይ ለደረሰ ጉዳትና ከሶስተኛ ወገን ለቀረበባቸው ህጋዊ ኃላፊነት 6 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የካሳ ክፍያ በመፈጸም አጋርነቱን እያረጋገጠ እንደሚገኝም ጠቁመዋል። የተዘጋጀው የመድን ሽፋን ዕድሜ፣ ጾታ፣ ሃይማኖት ሳይለይና የጤንነት ሁኔታን ሳይጠይቅ  ለሁሉም ዜጎች የሚያገለግል ሲሆን፥ በተጨማሪ በተለያዩ አገራት ለሚገኙ ሽፋኑን ለገዙ ዜጎች የመድን ዋስትና ለመስጠት የሚያስችል መሆኑን አመልክተዋል። የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ከተቋቋመ 39 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን በመላው አገሪቱ በሚገኙ 66 ቅርንጫፎቹ የተለያዩ የመድን ሽፋን አገልግሎቶች እየሰጠ ይገኛል። ምንጭ፦ ኤፍ.ቢ.ሲ

The quest for peace in Africa: transformations, democracy and public policy

Image
First presented at the seventh Organization for Social Science Research in Eastern and Southern Africa congress in 2002, these 17 essays address the ongoing conflicts in Africa and present solutions for overcoming these conflicts and sustaining peace. Topics include the sources, management, resolution, and prevention of conflict; building democracy; and public policy throughout the African continent. The discoveries made in these essays provide a useful and novel approach to the promotion of peace in an African and international context. Page 60: The status of the (H) Awassa town - the Sidama and the authorities of the SNNPR.... Read more

Farmers’ local knowledge and topsoil properties of agroforestry practices in Sidama, Southern Ethiopia

Image
Abstract Based on farmers’ knowledge and laboratory studies, the nutrient accumulation in the topsoil (0–20 cm) under  Cordia africana  Lam (Cordia),  Millettia ferruginea  Hochst (Millettia) and  Eucalyptus camaldulensis  Dehnhardt (Red gum) managed under two agroforestry practices on different farms at three sites was evaluated. The number of these trees on individual farms has increased during the last two decades. The number of stems ha −1  of Red gum was higher on farms of wealthier households than on farms of poor and medium households at two of the sites, but, at one site the number of stems ha −1  on farms of poor households was higher than on farms of wealthier households. Apart from the concentration of Na in the topsoil, there were significant variations in the analysed soil nutrients between the tree species. At all study sites, significantly higher concentration of P was observed under Millettia and Cordia than under Red gum. At one site, concentrations of available