የጣሊያን ህጻናት በሃዋሳ ከተማ እና ኣከባቢያዋ የሚገኙትን ከዝቅተኛ ቤተሰብ የመጡ ተማሪዎችን በትምህርት ቁሳቁስ ለመረዳ የገቢ ማሰባሰቢያ የጎዳና ላይ ሩጫ
በሃዋሳ ከተማ እና ኣከባቢያዋ የሚገኙትን ከ18 ሺ በላይ ከዝቅተኛ ቤተሰብ የመጡ ተማሪዎችን በትምህርት ቁሳቁስ ለመረዳ የገቢ ማሰባሰቢያ የጎዳና ላይ ሩጫ በሰሜናዊቷ የጣልያን ግዛት ሶውዝ ትይሮል ቦልዞን ከተማ ተካሄደ። በጎዳና ሩጫው ላይ ከ3 ሺ በላይ ህጻናት ተሳታፊ ሲሆኑ ወደ 80 ሺ ዩሮ ከሰፖንስሮች መሰብሰቡን የሩጫው ኣዘጋጆች ተናግረዋል። ዜናው የሰቶል ነው ዝርዝር ዜናውን ከታች ያንቡ፦ Once Bolzano-Tokyo round trip Around 3,000 students, scouts, confirmands and young people of various parishes who attended the fifth edition of the "miracle run" in 15 different places in South Tyrol. The distance walked: Bolzano-Tokyo back and forth, say, 25,000 km, to help their peers in Ethiopia. Bolzano, Laives, Neumarkt, Longostagno Gummer, Mölten, Tarsch Meransen, Dobbiaco, Kien, Neumarkt, Sarn Valley and Elections: There are many villages and towns in South Tyrol, who participated in organized by the youngCaritas solidarity initiative. Around 3,000 students, confirmands and scouts have personal sponsors found that have per kilometer run donated a previously agreed amount. "Many boys and girls