Posts

የጣሊያን ህጻናት በሃዋሳ ከተማ እና ኣከባቢያዋ የሚገኙትን ከዝቅተኛ ቤተሰብ የመጡ ተማሪዎችን በትምህርት ቁሳቁስ ለመረዳ የገቢ ማሰባሰቢያ የጎዳና ላይ ሩጫ

Image
በሃዋሳ ከተማ እና ኣከባቢያዋ የሚገኙትን ከ18 ሺ በላይ ከዝቅተኛ ቤተሰብ የመጡ ተማሪዎችን በትምህርት ቁሳቁስ ለመረዳ የገቢ ማሰባሰቢያ የጎዳና ላይ ሩጫ በሰሜናዊቷ የጣልያን ግዛት ሶውዝ ትይሮል ቦልዞን ከተማ ተካሄደ። በጎዳና ሩጫው ላይ ከ3 ሺ በላይ ህጻናት ተሳታፊ ሲሆኑ ወደ 80 ሺ ዩሮ ከሰፖንስሮች መሰብሰቡን የሩጫው ኣዘጋጆች ተናግረዋል።  ዜናው የሰቶል ነው ዝርዝር ዜናውን ከታች ያንቡ፦ Once Bolzano-Tokyo round trip Around 3,000 students, scouts, confirmands and young people of various parishes who attended the fifth edition of the "miracle run" in 15 different places in South Tyrol.  The distance walked: Bolzano-Tokyo back and forth, say, 25,000 km, to help their peers in Ethiopia. Bolzano, Laives, Neumarkt, Longostagno Gummer, Mölten, Tarsch Meransen, Dobbiaco, Kien, Neumarkt, Sarn Valley and Elections: There are many villages and towns in South Tyrol, who participated in organized by the youngCaritas solidarity initiative.   Around 3,000 students, confirmands and scouts have personal sponsors found that have per kilometer run donated a previously agreed amount. "Many boys and girls

የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ማስተካከያ ሊደረግ ነው

Image
መንግስት የዋጋ ንረትን በማይቀሰቅስ ሁኔታ የተጠና የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ማስተካከያ ከሀምሌ ወር 2006 ዓ.ም ተግባራዊ እንደሚያደረግ ተሰማ።  ለ8ኛ ጊዜ እየተከበረ ባለው የሲቪል ሰርቪስ ቀን ላይ የመንግስት ሰራተኞችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍም በጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ላይ 20 በመቶ ቅድሚያ የሚያገኙበት ሁኔታ መመቻቸቱንና የትራንስፖርት ችግርንም በተመሰሳይ ለመቅረፍም የሰርቪስ አገልግሎት በየመስሪያ ቤቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል መደረጉን ተነግሯል። በሃገሪቱ የእድገት ጉዞ ውስጥ የራሱን ወሳኝ ድርሻ በመወጣት ላይ ለሚገኘው የመንግስት ሰራተኛ  የመኖርያና የትራንስፖርት ችግርን ለማቃለል የሚያስችሉ መፍትሄዎች መንግስት እንደሚያቀርብለት ተገልጿል። በተያያዘ በሁሉም ደረጃዎች ባሉ የመንግስት መዋቅሮች ልማታዊ መልካም አስተዳደርና የላቀ የስራ አፈፃፀም በማረጋገጥ የተጀመሩትን የለውጥና የሪፎርም ስራዎች ከዳር ለማድረስ በቁርጠኝነት መሰራት ይገባል ተብሏል።  በዚህ የሲቪል ሰርቪስ ቀን በዓል ላይ የኣገሪቱ ከፍተኛ ኣመራሮች መገኘታቸውን ወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ ዘግቧል።

ኣዲሱ የሃዋሳ ከተማ መዝሙር

Image
በሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር ባህል ቱሪዝምና መንግስት ኮሙኒኬሽን መምሪያ የተዘጋጀ የሃዋሳ ከተማ መዝሙር

ኣዲስ የሬዲዮ ፕሮግራም በሲዳሚኛ ቋንቋ ኣየር ላይ ዋለ!

Image
Sidama Speak

የሲዳማ ቤተሰብ ወደ ኣውስትራሊያ ያደረገው የስዴት ጉዞ

Image
Making a new life in Ulladulla By  DAYLE LATHAM June 16, 2014, 6 a.m. IN 2002 a young woman left Ethiopia, a country plagued by famine and unrest between the government and local tribes, in search of a better life. She found herself in a refugee camp in Kenya, where she spent the next seven years before being granted a refugee visa to Australia. Terefech Yako met her husband, Berhanu Geda, also a refugee, in the camp in Kenya. They both came from the same tribe in Ethiopia, although they hadn’t known one another. “We were married in Kenya in the refugee camp,” Terefech said. The couple had a son, Menase, now nine, while they were living there. He was four when the family came to Australia to live in Ulladulla. “It’s nice, it’s good. I can’t compare it with African life,” Terefech said. “It was a very bad area in Kenya in the refugee camp. Every day was 41, 42 [degrees]. We lived only in a tent. “My life in Ethiopia wasn’t bad, before the government make pr

በሸቀጦች ላይ የዋጋ ንረት እየታየ ነው

Image
በኪሎ 35 ብር የነበረው በርበሬ 55 ብር እየተሸጠ ነው  በ115 ብር እንዲሸጥ የተተመነው ባለ 5 ሊትሩ ዘይት 150 ብር ገብቷል በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች የስኳር፣ የዘይትና የዳቦ እጥረት ተከስቷል የፍላጎትና አቅርቦት አለመመጣጠን የፈጠረው ነው ተብሏል       ሰሞኑን በአንዳንድ መሰረታዊ ሸቀጣ ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እየታየ ሲሆን ነጋዴዎችና  የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች የአቅርቦትና ፍላጎት አለመጣጣም ውጤት ነው ብለዋል፡፡  በተለይ የበርበሬ፣ የስንዴ ዱቄትና የምስር ዋጋ ከፍተኛ ጭማሪ ያሳየ ሲሆን የስኳር፣ ዘይትና ዳቦ እጥረትም መከሰቱን ሪፖርተሮቻችን በአዲስ አበባ የተለያዩ የገበያ ስፍራዎች ተዘዋውረው ባደረጉት ቅኝት አረጋግጠዋል፡፡ ሸማቾች የዋጋ ጭማሪው እንዳማረራቸው ሲገልፁ፣ ነጋዴዎች፤ የሸቀጦች አቅርቦት ከፍላጎት ጋር  አልተጣጣመም ብለዋል፡፡  ከሳምንት በፊት በኪሎ 35 ብር ይሸጥ የነበረው ዛላ በርበሬ፣ እስከ 20 ብር ጭማሪ አሳይቶ ኪሎው በ55 ብር እየተሸጠ ሲሆን በንግድ ሚኒስቴር የመሸጫ ዋጋ ተመን ከወጣላቸው ሸቀጦች አንዱ የሆነው የስንዴ ዱቄት ከ12 ብር ወደ 14 ብር ከፍ ብሏል፡፡ የምስር ዋጋም በኪሎ 21 ብር የነበረው 25 ብር እየተሸጠ መሆኑን ከተለያዩ የገበያ ስፍራዎች የተሰበሰቡ የዋጋ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡  በሌላ በኩል ስኳር፣ ዘይትና ዳቦ የመሳሰሉትን እንደልብ ማግኘት እንደተሳናቸው ነዋሪዎች ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ በሳሪስ አካባቢ በአንድ ዳቦ ቤት ዳቦ ለመግዛት ተሰልፈው ያገኘናቸው አቶ ወንድይፍራው ደምሴ፤ ለቤተሰቦቻቸው በየእለቱ ዳቦ እንደሚገዙ ገልፀው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እንደታክሲ ትራንስፖርት ሁሉ ዳቦ ለመግዛትም ሰልፍ መያዝ የግድ ሆኗል ይላሉ፡፡ ከዚህም የባሰው ግን ለረጅም ደቂቃዎች ከተሰለፉ በኋላም ዳቦ አልቋ

የሲዳማ ዞን የደኢህዴን ካድሬዎች የሲኣን/ መድረክን የሃዋሳ ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ በሃዋሳ ከተማ ሰብሰባ ጠርተው እንደነበር ተሰማ

የሲዳማ ዞን የደኢህዴን ካድሬዎች የሲኣን / መድረክን የሃዋሳ ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ በሃዋሳ ከተማ ሰብሰባ ጠርተው እንደነበር ታውቋል። በሃዋሳ ከተማ  በተካሄደው በዚህ ሰብሰባ ላይ በዞኑ ያለውን የክረምት የግብርና ኣካሄድ እና ኣያያዝን የተመለከተ እንድሁም የሲኣን ሰላማዊ ሰልፍ በዋና ኣጄንዳነት ተይዘው የዞኑ ኣመራሮች ተወያይቶበታል። በመድረኩ ላይ ለሃዋሳው ሰላማዊ ሰልፍ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን፤ በሲኣን ሰላማዊ ሰልፍ የነበረው የህዝብ ተሳትፎ ደኢህዴንን እንዳሳሰበውም በምገልጽ ሁኔታ የድርጅቱን የህዝብ ኣያያዙን ገምግሟል። በሰብሰባውም ላይ የዞኑ ህዝብ የኢህኣዴግን መስመር ጥሩነት እንድቀበል በደንብ ማስተማር እንደምገባ እና ሌሎች የፖለቲካ ድርጅቶች በተለይ ሲኣን ለህዝቡ እንደማይጠቅም ኣስረግጠው ለህዝቡ ልነገረው እንደምገባ ተመክረዋል። ሲኣን በሲዳማ ዞን ብቻ ሳይሆን በፌደራል ደረጃ ጠንካራ የፖለቲካ ድርጅት መሆኑን በማስረገጥ ላይ መሆኑ መገንዘባቸውን ያመለከቱ ሲሆን፤ የሲኣን ከሌሎች ኣገር ኣቀፍ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር በማበር የሚያደርገው እንቅስቃሴ እና መጠናከር የደኢህዴንን ህልውና ኣደጋ ላይ እንደምጥል በማመን ደህዴንን የማጠናከር ስራ ካድሬዎቹ እንድሰሩ ማሳሰባቸውን ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ዘጋባ ያመለክታል።

The Simplest Step Ethiopians Can Take to Protect Themselves From Excessive Gov't Surveillance

The Ethiopian government has at their disposal a formidable collection of surveillance technologies, and can intrusively monitor writers and activists at home and abroad. In late April the government arrested six independent bloggers and a journalist . More than  50 days later  they are still being held in custody, and yet no formal charges have been filed. In March Human Rights Watch published a lengthy and detailed report  warning that  surveillance in Ethiopia could get even worse if the government gains the human capacity necessary to fully leverage the available technologies. One of the most invasive and potentially life-threatening  things that can happen to an Ethiopian blogger, journalist, activist or dissident is to unwittingly download malware that allows the government to monitor keystrokes and passwords, to remotely turn on a computer's microphone or camera and start recording, and to extract data from the hard drive. The simplest step Ethiopians can take to protect

ኣንዳንዴ ሰለጤና

Image
የዝንጅብል ሻይ 10 የጤና ጥቅሞች ዝንጅብል  ውስጡ ባለው የቫይታሚን ሲ፣ የማግንዚየም እንዲሁም ሌሎች ንጥረ ነገሮች ለጤና  ከፍተኛ ጥቅም እንደሚሰጥ ይነገራል።  ከእነኚህ መካከል አስሩን እነሆ፦  1/ ካንሰርን መከላከል ከ 17 በላይ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት  ዝንጅብል የካንሰር እድገትን የሚያቆም ንጥረ ነገር በውስጡ የያዘ በመሆኑ ከ101 በላይ በሽታዎችን  ይከላከላል። 2/ ማቅለሸለሸን ያስቆማል ረጅም ጉዞ ከመጀመርዎ በፊት አንድ ሲኒ የዝንጅብል ሽይ መጠጣት ማስመለስ እና ማቅለሽለሽን የመሳሰሉ ችግሮችን ሊካላከሉ ይችላሉ። 3/ የጨጓራ እና የሆድ ስራን ይሻሽላል ዝንጅብል የምግብ መፈጨት  እንዲሁም  የሆድ ጤንነትን የማሻሻል አቅም አለው። 4/ የሰውነት መቆጣትን ይቀንሳል የመገጣጠሚያ  እና የጡንቻ ችግሮች| ካለብዎት ዝንጅብል ፍቱን መድሀኒት መሆኑን ጥናቶች ያሳያሉ።  የዝንጅብል ሻይን ከመጠጣት ባለፈ የተቆጡ የሰውነት መገጣጠሚያ አካባቢን በዝንጅብል  ማሸትም ጥሩ ማስታገሻ ነው። 5/ የመተንፈሻ አካላት ችግሮችን ይከላከላል ከጉንፋን ጋር ከተያያዙ የመተንፈሸ አካል በሸታዎች  ለመፈወስም ያግዛል። 6/ የደም ዝውውርን  ያሻሽላል በዝንጅብል ሻይ ውስጥ የሚገኙ ቪታሚኖች፣ ማእድናት እና አሚኖ አሲድ ለደም ዝውውር መሻሻል  ከፍተኛ ጠቀሜታ ያላቸው ናቸው። 7/ በወር አበባ ጊዜ የሚኖር የሆድ ህመምን ይቀንስል ሴቶች በወር አበባ ጊዜ የሚኖርን የሆድ ህ|መም ለመቀነስ ሞቅ ባለ የዝንጅብል ሻይ ውስጥ ፎጣን በመንከር ሆድ አካባቢ ማሸት የሚሰማቸውን ህመም  ለመቀነስ ያግዛል። 8/ በሽታን የመከላከል አቅምን ይጨምራል ውስጡ ባለው ከፍተኛ ንጥረ ነገር ምክንያት በሽታ የመከላከል አቅምን ሊጨምር ይችላል። 9/ ጭንቀትን ያስወግዳል ዝንጅብል ጭን

Ethiopia: "I can’t eat GDP!"– Why Numbers don’t Matter!

Image
Ethiopia: "I can’t eat GDP!"– Why Numbers don’t Matter! Source: Nazret By Fekadu Bekele Last February a one-day seminar was conducted by Heinrich Böll Stiftung, a foundation which is founded after the name of one of the legendary figures of peace movements during the 1970s and 80s, famous for his many critical works as a writer. The foundation intimately linked to the Green party, actively participating in ecological, democratic and peaceful movements is contributor to civil society organizations in Germany and civil society organizations worldwide. In this spirit, it actively promotes the aforementioned ideals in Africa and other underdeveloped areas in the world. After many years of active participation in Ethiopia, the foundation decided not to extend its activity under the current politically repressive conditions and was compelled to close its office in Addis due to the ongoing arbitrary arrests of journalists and civil right activists. The idea behind thi

በሃዋሳ ከተማ የግል ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ ለመፍቀድ በወጣው ጨረታ ተወዳዳሪ መታጣቱ ተሰማ

Image
ዜናው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው -ለሐዋሳና ባህር ዳር ለወጣው ጨረታ ተወዳዳሪዎች አልቀረቡም የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን በአዲስ አበባ ከተማ ለሚሠራጭ የንግድ (የግል) ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ አገልግሎት ባወጣው ጨረታ ተሳትፈው ላሸነፉ ድርጅቶች ዛሬ ፈቃዳቸውን ይሰጣል፡፡ ባለሥልጣኑ ለአዲስ አበባ ከተማ፣ ለባህር ዳር ከተማና ለሐዋሳ ከተማ የግል ሬዲዮ ጣቢያ ለመፍቀድ ጨረታ ያወጣ ቢሆንም፣ ለባህር ዳርና ለሐዋሳ ቀርቦ የሚወዳደር ድርጅት አለማግኘቱን አስታውቋል፡፡ ለአዲስ አበባ ለሚፈቀደው 102.9 ኤፍኤም ሬዲዮ ለውድድር የቀረቡት ሦስት ድርጅቶች ብቻ ናቸው፡፡ ከቀረቡት ሦስት ተወዳዳሪዎች ውስጥ ‹‹እግር ኳስን በሬዲዮ ይመልከቱ›› በሚል በፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት 98.1 ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ ላይ እየሠራ የሚገኘው አቶ መሰለ መንግሥቱ ድርጅት መሆኑ የተጠቆመው ‹‹ዓባይ›› የተባለው ድርጅት አሸናፊ ሆኗል፡፡ ባለሥልጣኑ በአዲስ አበባ ሌላ ተጨማሪ ጣቢያ ለመስጠት በድጋሚ ባወጣው ጨረታ ሁለት ተጫራቾች ብቻ ቀርበዋል፡፡ ከሁለቱ ተጫራቾች ብሥራት የተባለ ድርጅት ኤፍኤም 101.1 ሬዴዮ ጣቢያን ማሸነፉ ታውቋል፡፡ በመሆኑም ባለሥልጣኑ በአዋጅ ቁጥር 533/99 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ያወጣውን የኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያዎችን አሸናፊ ተወዳዳሪዎች ድርጅቶች ዛሬ ፈቃዳቸውን እንደሚያስረክብ አስታውቋል፡፡ በጨረታው አዲስ ስቴይለር፣ አዲካ ኢቨንት ኤንድ ኮሙዩኒኬሸን፣ አክሱም ፒክቸርስ (ኢትዮፒካ ሊንክ) እና ሌሎችም ሁለት ድርጅቶች የተሳተፉ ቢሆንም፣ ማሸነፍ አለመቻላቸው ተጠቁሟል፡፡  በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ መሥፈርቶችና ስለጨረታው አከፋፈት ማብራሪያ እንዲሰጡ የባለሥልጣኑን የሕዝብ ግንኙነት ማስተባበሪያ ኃላፊ አቶ ወርቅነህ ጣፍን ከሪፖርተር ጥያቄ ቢቀር

መድረክ በሐዋሳ የጠራው ሰላማዊ ሠልፍ በእንግልት ተካሄደ አለ

Image
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ መድረክ (መድረክ) እና አባል ድርጅቶቹ የሲዳማ አርነት ንቅናቄ (ሲአን)፣ የኢትዮጵያ ማኅበረ ዲሞክራሲ ደቡብ ኅብረት አንድነት ፓርቲ (አማዲደህአፓ)፣ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና አረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ሉዓላዊነት ፓርቲ (አረና) ጋር በደቡብ ክልል ዋና ከተማ ሐዋሳ ያካሄደው ሰላማዊ ሠልፍ በእንግልት መካሄዱን አስታወቀ፡፡  የአገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ‹‹ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ተቃውሞዎችን በኃይል ማፈን ይቁም›› በሚል ሰኔ 7 ቀን 2006 ዓ.ም. በሐዋሳ ከተማ ያካሄደው ሰላማዊ ሠልፍ በሰላም ቢጠናቀቅም፣ ገዥው ፓርቲ ሕዝቡ ወደ ሠልፍ እንዳይወጣ የተለያዩ ማነቆዎችን መፍጠሩን መድረክ ገልጿል፡፡ የፓርቲው ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጥላሁን እንደሻው፣ ‹‹ገዥው ፓርቲ አፈና ሲያደርግብን ነበር፡፡ ቅዳሜ ልናካሄድ ላሰብነው ሰላማዊ ሠልፍ የዕውቅና ደብዳቤ የሰጠን ሐሙስ 11 ሰዓት ላይ ነው፤›› በማለት ገዥው ፓርቲን የኮነኑ ሲሆን፣ ‹‹ቢሆንም ግን ሕዝቡ ይህን አፈና ተቋቁሞ በመውጣት የተሳካ ሠልፍ አካሂደናል፤›› ሲሉ ለሪፖርተር አስረድተዋል፡፡    ፓርቲው አገሪቱ ውስጥ ተፈጥረዋል ያላቸውን መሠረታዊ ችግሮች በዝርዝር ለሕዝብ ያቀረበ መሆኑን፣ በሕገ መንግሥቱ ተደንግገው ነገር ግን መፈጸም ያልተቻሉ ያላቸውን ዝርዝር ጉዳዮች እንዲሁ ለሕዝቡ ማቅረቡን ገልጿል፡፡  መሠረታዊ ችግሮች በሚል ፓርቲው በዝርዝር ካስቀመጣቸው ነጥቦች መካከል የሕዝቡ የሥልጣን ባለቤትነት እውን እንዳይሆንና የመድበለ ፓርቲ ዲሞክራሲ በትክክል ሥራ ላይ እንዳይውል የምርጫ ቦርድ ለኢሕአዴግ ወገንተኛ መሆኑን፣ በነፃነት በሰላማዊ መንገድ ለመንቀሳቀስ በሚፈልጉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ ልዩ ልዩ የማቀጨጭ ሥልቶችን ተጠቅሞ ተፅዕኖዎችን