Posts

UN report shows Ethiopia's Life Exetacny increased from 45 to 62 years

Image
Life expectancy rising, but UN report shows ‘major’ rich-poor longevity divide persists UN Report People everywhere are living longer, the United Nations health agency today reported, mostly because fewer children are dying, certain diseases are in check, and tobacco use is down, but conditions in low-income countries continue to plague life quality there. According to the UN World Health Organization’s (WHO) World Health Statistics 2014, a girl born in 2012 can expect to live around 73 years and a boy to the age of 68. That is six years longer than the average life span for a child in 1990. With one year to go until the 2015 target date for achieving the anti-poverty targets known as the Millennium Development Goals (MDGs), substantial progress has been made on many health-related goals, the report authors wrote. “The global target of halving the proportion of people without access to improved sources of drinking water was met in 2010, with remarkable progress also havin

የኢሕአዴግ የሃያ-ሦስት ዘመን አገዛዝ

Image
መወቃቀሱ ከልዩነትም አልፎ እንዳወዛገበ አነሆ ሃያ-ሦስተኛ ዓመቱን አለፈ። የሃያ ሦስት ዓመቱ ጥቅል ሒደት፤ የዉዝግቡ መሠረታዊ ምክንያትና የወደፊቱ ፖለቲካዊ ጉዞ እንዴትነት የዉይይታችን ትኩረት ነዉ። የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) አዲስ አበባን በዉጤቱም መላዉ ኢትዮጵያን የተቆጣጠረበት ሃያ ሠወስተኛ ዓመት ሊጠናቀቅ ያንድ ሳምንት ጊዜ ነዉ የቀረዉ። የኢሕአዴግ ሥልጣን መያዝ ወይም የደርግ ዉድቀት በብዙ ሥፍራ በጠመንጃ ሐይል እንደሚደረገዉ ለዉጥ ሁሉ ለኢትዮጵያ ሕዝብም እንደየስሜት፤ ፍላጎትና ጥቅሙ የተለያየ አንዳዴም ተቃራኒ ትርጉም ነዉ ያለዉ። ኮሚንስታዊዉ ወታደራዊ ሥርዓት (ደርግ) በመወገዱ የተደሰቱና የሚደሰቱ በርካታ ኢትዮጵያዉያን የመኖራቸዉን ያክል ኢሕአዴግ፤ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተነጥላ ነፃነትዋን እንድታዉጅ ኢትዮጵያም ወደብ አልባ እንድትቀር በግንባር ቀድምትነት በመታገገሉ እስካሁን ድረስ የሚወቅሱት ብዙ ናቸዉ። የድርግ ዉድቀትና የኤርትራ ነፃ መዉጣት ረጅም ዘምን ያስቆጠረዉ የርስ በርስ ጦርነት ፍፃሜ መሆኑ ተነግሮ ሳያበቃ ኢትዮጳያ እስካሁን ድረስ እልባት ባልተገኘለት የድንበር ዉዝግብ ከኤርትራ ጋር ጦርነት ገጥማለች።የሁለቱ ሐገራት ጦር አሁንም እንደተፋጠጠ ነዉ። ኢሕአዴግ የመራና ያስተናገደዉ የሰኔ 1983ቱ የሠላምና የዴሞክራሲ ጉባኤ ከተደረገ ወዲሕ በሐገሪቱ የሕዝብ እኩልነት፤ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት፤ የሰብአዊ መብት፤ የፕረስና የግለሰቦች ነፃነት መከበሩ ታዉጇል። እነዚሕን እሳቤዎች መሠረት ያደረገ ሕገ-መንግሥትም ተደንግጓል። በምጣኔ ሐብቱ ረገድም ኢትዮጵያ እንደ ዘመኑ ፈሊጥ የምዕራቡ ዓለም የሚያቀነቅነዉ የነፃ ገበያ መርሕ እንደምትከተል ተደንግጓል።ኢትዮጵያን ላለፉት ሃያ-ሰወስት ዓመት የሚያስተዳድረዉ ኢሕአዴግና ደ

ኤጀንሲው የብሄራዊ ፈተና ጥያቄዎችን ማስቀመጥ የሚያስችል የጥያቄ ባንክ ሊያዘጋጅ ነው

Image
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና የፈተናዎች ኤጀንሲ የብሄራዊ ፈተና ጥያቄዎችን አስቀድሞ በማዘጋጀት ለማስቀመጥ የሚያስችል የጥያቄ ባንክ ሊያዘጋጅ ነው። የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዘሪሁን ዱሬሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ፤ የጥያቄ ባንኩ ኤጀንሲው በማንኛውም ጊዜ በየትኛውም የትምህረት አይነት በርካታ ዝግጁ የሆኑ ጥያቄዎች እንዲኖሩት የሚያስችለው ነው። ይህ ደግሞ በየአመቱ ለጥያቄዎች ዝግጅት የሚያስፈልገውን የሰው ሃይልና ወጪ ለመቆጠብ ያስችላል። በተጨማሪም በማንኛውም ጊዜ ብሄራዊ ፈተናን መስጠት ቢያስፈልግ ኤጀንሲው ዝግጁ ሆኖ እንዲገኝ ያግዘዋል። የጥያቄ ባንኩ በስራ ላይ ሲውልም በአንድ የትምህርት አይነት እስከ 5 ሺህ የሚደርሱ ተቀማጭ ጥያቄዎች ኤጀንሲው እንዲኖሩት ያስችለዋል ነው ያሉት አቶ ዘሪሁን ። በርካታ ያደጉ ሀገራት አሰራሩን ለረጅም አመታት የተጠቀሙበት ሲሆን በኢትዮጵያም ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴዎች እየተደረጉ መሆናቸውንም ነው የገለጹት።

ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን ኣሽነፈ

Image
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ.) ትናንት በተደረጉ 20ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ  ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊስ ለመጀመሪያ ጊዜ አቻ ሲለያይ ደደቢት አሸንፏል። ቅዱስ ጊዮርጊስ 28 ነጥብ ይዞ በሶስተኝነት ደረጃ ላይ ከሚገኘው መከላከያ ጋር ያደረገው ጨዋታ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ነው የተጠናቀቀው። ይህን ተከትሎም ቅዱስ ጊዮርጊስ ስድስት የፕሪሜየር ሊግ ጨዋታዎች እየቀሩት ሻምፒዮን መሆን የሚያስችለውን ውጤት ማሳካት አልቻለም። በመጀመሪያው ግማሽ ቅዱስ ጊዮርጊስ የተሻለ የግብ ሙከራ ማድረግ ችሏል። በሌላ በኩል  ደደቢት  በዘጠኝ ነጥብ በሊጉ የመጨረሻ ደረጃ ላይ የሚገኘው ኢትዮጵያ መድንን 2 ለ 0 አሸንፏል። በሌሎች ጨዋታዎች ሙገር ሲሚንቶ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1 ለ 1 ፣ ሀረር ከተማ ከወላይታ ዲቻ 0 ለ 0 ሲለያዩ  ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 1 ለ 0 እንዲሁም አርባምንጭ ከነማ መብራት ሃይልን 3 ለ 2 አሸንፈዋል። በክልል ትናንት  ጎንደር ላይ ሀዋሳ ከነማን ያስተናገደው ዳሽን ቢራ በ37ኛ ደቂቃ በጣለው ከባድ ዝናብ ጨዋታው ተቋርጦ የነበረ ሲሆን ዛሬ ጨዋታው ከቆመበት ቀጥሎ  0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቋል።

በjazz ሙዝቃ ስሙ እየገነነ ያለው የሃዋሳው ልጅ፦ ዮሃንስ ጦና

Image
A native of Ethiopia and now a veteran of the local jazz and gospel scene, bassist Yohannes Tona is featured on the next Jazz at Studio Z ("Made in Abyssinia") on May 10th. His trio (Geoff LeCrone on guitar, Shai Hayo on percussion) will present an open, free workshop at 6 pm, followed by the concert ($10 admission) at 7 pm, both in the Studio Z performance space on the second floor of the Northwestern Building in St. Paul's Lowertown. Yohannes Tona  grew up in Awassa in southern Ethiopia, the son of a church organist (father) and vocalist (mother). Studying guitar and then bass in his homeland, he attended Yared, Ethiopia’s lone music school, at sixteen. Yohannes moved on to music studies in the capitol city of Addis, then emigrated in the late 1990s to the U.S. to study at the Berklee College of Music. A few yeas later he was recruited to serve as music director for the Ethiopian Church in Minneapolis. Here he has played with the Grammy-nominated Excelsior Choir ,

በኣሜሪካን ኣልቪን ኣልለይ የዳንስ ትያቴር ተወዳጅነትን እያገኘ ያለው Awassa Astrige/Ostrich ጀማሪ ማነው?

Image
በALVIN AILEY AMERICAN DANCE THEATER ከጊዜ ወደ ጊዜ ተወዳጅነትን እየተጎናጸፈ ያለው ኣዋሳ ኦስትሪች የኣዋሳ ሰጎን የዳንስ ትያቲር ማነው? ጥቂት ሰለ ትያቲሩ ባለቤት ከታች ያንቡ፦ Awassa Astrige/Ostrich (1932)  (Company Premiere – 2014)  Choreography by Asadata Dafora  Recreated by Charles Moore  Restaged by Ella Thompson-Moore  Music by Carl Riley  Costumes by Catti  Lighting Design by Craig Miller  Sierra Leone-born choreographer Asadata Dafora blended his vision of a traditional African dance with Western staging  in Awassa Astrige/Ostrich. This groundbreaking 1932 solo, set to Carl Riley’s score of African drumming and flute,  was one of the first modern dance compositions to fuse African movements with Western staging. With arms flapping like  wings, torso rippling and head held high, a warrior is transformed into the proud, powerful ostrich — the king of birds.  “After the audience buzz died down and the lights dimmed, you heard the slow beat of an African drum for Asadata  Dafora’s Awassa Astrige/Ostrich

የባህል ስፖርቶች ውድድር ነገ በሃዋሳ ይጀመራል፤ መልካም እድል ለሲዴ ተወዳዳሪዎች!

Image
ፎቶ ከ https://www.google.com.pe/url?sa=i&rct=j&q=&esrc=s&source=images&cd=&cad=rja&uact=8&docid=BrtdZFEjwpXJaM&tbnid=T_rvmxNsoecT6M:&ved=0CAQQjB0&url=http%3A%2F%2Fwww.skyscrapercity.com%2Fshowthread.php%3Ft%3D849248%26page%3D4&ei=CGh3U-fqB-irsQTVpICIAg&bvm=bv.66917471,d.aWw&psig=AFQjCNGDgRaNwr-ojorHu46ItlwzfrDbIw&ust=1400420733937651 አዲስ አበባ ግንቦት 9/2006 12ኛው የመላው ኢትዮጵያ የባህል ስፖርቶች ውድድርና ፌስቲቫል ነገ በሃዋሳ ይጀመራል። የኢትዮጵያ የባህል ስፖርት ፌዴሬሽን እንዳስታወቀው ውድድሩ ከነገ ግንቦት 10 ቀን ጀምሮ እስከ ግንቦት 20 ቀን 2006 ዓም ድረስ ይካሄዳል። የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ከበደ ደስታ እንደተናገሩት በውድድሩ አዲስ አበባና ድሬዳዋን ጨምሮ ሁሉም ክልሎች በዘጠኝ የውድድር አይነቶች ይሳተፋሉ። የባህል ስፖርት ውድድሩ አርሶና አርብቶ አደሩን ጨምሮ በርካታ የህብረተሰብ ከፍል የሚሳተፍበት ይሆናል። ዝግጅቱ በተሳካ ሁኔታ ተጀምሮ እንዲፈጸም ፌዴሬሽኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል። ለ10 ቀናት በሚቆየው በዚህ ውድድርና ፌስቲቫል ላይ ከአንድ ሺህ በላይ ስፖርተኞች ይሳተፋሉ። በየክልሎቹ የሚገኙ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች የባህል፣ የቋንቋና የታሪክ ልውውጥ እንደሚያደርጉም ይጠበቃል። የደቡብ ክልል ስፖርት ኮሚሽነር አቶ መዘረዲን ሁሴን በበኩላቸው በሀዋሳ በሚካሄደው የባህል ስፖርቶች ውድ

ሲኣን/ መድረክ በኣዲስቷ ሲዳማ ታሪክ ልዩ ቦታ ያለው የሎቄ ሰማዕታት ቀን በኣዲስ ኣበባ እና ሃዋሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ለማሰብ መዘጋጀቱ ተሰማ

Image
የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ / መድረክ በኣዲስቷ ሲዳማ ታሪክ ልዩ ቦታ ያለው 12 ኛውን የሎቄ ሰማዕታት ቀን በኣዲስ ኣበባ እና በሃዋሳ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ለማሰብ መዘጋጀቱ ታውቋል። ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ከሃዋሳ እንደዘገበው፤ የሲዳማ ልዑላዊ ግዛት መደፈርን በተቃዎሙ እና የመልካም ኣስተዳደር ጥያቄን ባነገቡ ንጽሃን ሲዳማውያን ላይ ከ 12 ኣመታት በፊት ግንቦት ቀን 16 የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች በግፍ በፈጸሙት የጅምላ ግዲያ ህይወታቸውን ያጡትን የሲዳማ ሰማዕታትን ለማሰብ ዝግጅት በማድረግ ላይ ነው። የመታሰቢያው ሰነስርኣቱ በኣገር ኣቀፍ ደረጃ እና በሃዋሳ ከተማ ለማካሄድ የታሰበ ሲሆን፤ ግንቦት 16 በኣዲስ ኣበባ ከተማ በኣንድነት ለዲሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ / መድረክ ኣዘጋጅነት በተጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ሲኣን በተወካዮቹ ኣማከይነት በሰልፉ ላይ በመገኘት የሎቄ ጥቃት ሰለባዎችን እንደሚያስታውስ ታውቋል። ከዚህም በተጨማር የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ በእለቱ ማለትም ግንቦት ቀን 16 በሃዋሳ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ የከተማዋን ኣስተዳደር በጽሁፍ የጠየቀ ሲሆን፤ የከተማ ኣስተዳደሩን ምላሽ በመጠባበቅ ላይ መሆኑ ዘጋባው ያመለክታል። የሎቄ ሰማዕታት ቀን በኣዲስቷ ሲዳማ ታሪክ ካለው ፋይዳ የተነሳ እለቱን በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ሁኔታ ለማክበር የሲኣን ኣመራሮች መወሰናቸውን ተከትሎ፤ የዝግጅቱ ኣስተባባር ኮሚቴዎች ተመርጠው ወደ ስራ መግባታቸውን ጥቻ ወራና ዘግቧል። 

በአዲስ አበባ ሊካሄድ የነበረው የምስራቅ አፍሪካ የታዳጊዎች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሰረዘ

አዲስ አበባ ግንቦት 08/2006 በመጪው ቅዳሜና እሁድ በአዲስ አበባ ሊካሄድ የነበረው የምስራቅ አፍሪካ የታዳጊዎች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሰረዘ። ውድድሩ መቼ እንደሚካሄድ በቀጣይ እንደሚያሳውቅ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ገልጿል። ውድድሩ የተሰረዘው ተወዳዳሪዎች በቦትስዋና ጋቦሮኒ ለሚካሄደው የወጣቶች ሻምፒዮና ዝግጅት ለማድረግ ጊዜው እንዲቀየር በመጠየቃቸው ነው። የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ዱቤ ጂሎ እንደገለጹት የምግብ እና የመጠለያ ወጪ በአዘጋጅ ሀገር፣ የትራንስፖርት ትኬት ወጪ ደግሞ በራሳቸው ይሸፈናል። ተሳታፊዎቹም በውድድሮች መደራረብና የበጀት እጥረት አጋጥሞናል የሚል ምክንያት ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አቅርበዋል፡፡  አትሌቶቹ ቦትስዋና ለሚካሄደው የወጣቶች ሻምፒዮና ውድድር በመመረጣቸው የሰው ሀይል እጥረት እንዳጋጠማቸውም ገልፀዋል፡፡ ሻምፒዮናው በሩጫ፣ በውርወራና ዝላይ ሁሉንም የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ሲያሳትፍ በተለይም በሩጫው ዘርፍ ኢትዮጵያ እና ኬኒያ ትልቅ ግምት ይሰጣቸዋል፡፡ ምንጭ

The “Tree Against Hunger” Enset-Based Agricultural Systems in Ethiopia

Image
The  “Tree Against  Hunger” Enset-Based Agricultural Systems in Ethiopia Read more here...

Visit Sidama: Hawassa

Image

Sidama de Cali

Image
S i dama  de  Cali  is track 01 from the album " Footprints " which is available on  Jazz  &  Milk .  [ DIRECT  DOWNLOAD]& nbsp ; [ITUNES]  [ARTIST CHANNEL]  [ NEXT TRACK >>]  This is an official audio stream from Jazz & Milk. Distributed by  Kudos .  About This  Release :  Jazz & Milk is back with a brand new compilation series featuring previously unreleased tracks by international label artists, friends & family!  Everyone  familiar with Jazz & Milk probably knows about the importance of musical diversity to the label's spirit. However, once you listen closer you will definitely hear the connecting force, a rhythmic and soulful foundation of these 15 tracks.  The sum  of the album's musical influences lead back to  Africa  and its long lasting impact on numerous modern music genres throughout the world. A good many times such musical footprints are shining through on this record ranging from Jazz,  Funk , Afrobeat, Cumbia, Ethio-Ja

በሀዋሳ ከተማ የባህል ስፖርት ይካሄዳል

Image
አዲስ አበባ ግንቦት 7/2006 ዘጠኝ ክልሎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች ተሳታፊ የሚሆኑበት 12ኛው የባህል ስፖርት ውድድር በሀዋሳ ከተማ  እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ባህል ስፖርት ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ውድድሩ ''የህብረተሰቡን ተስፋና ተጠቃሚነትን በባህል ስፖርት ይጎለብታል'' በሚል መሪ ቃል ከግንቦት 10 እስከ ግንቦት 20 እንደሚካሄድ  የባህል ስፖርት ሀላፊ አቶ ቢቃሙ ብሩ  ተናግረዋል። አቶ ቢቃሙ እንዳሉት የውድድሩ አላማ ህብረተሰቡን የራሱን ባህል የሚያሳድግበት ፣ የሚያስተዋውቅበት ፣ ባህልና ወግ እርስ በርስ የሚወራረስበት እና የህዝቡን ቅርርብ የሚያጠናክርበት ነው። ውድድሩ በዘጠኝ የስፖርት አይነት ይካሄዳል ያሉት ኃላፊው የገና ጨዋታ ፣ትግል ፣ ኩርቦ ፣ ገበጣ ባለ 12 ጉድጓድና ባለ 18 ፣ቡብ ፣ሻህ ፣ የፈረስ ጉግስና የፈረስ ሸርጥ  የስፖርት ዓይነቶች መሆናቸው ገልጸዋል። ወንዶች በሁሉም የስፖርት ውድድር ዓይነቶች ተካፋይ እንደሚሆን አስታውቀው ሴቶች ግን ከገና ጨዋታ ውጭ በስምንቱ እንደሚሳተፉ አስረድተዋል። ክልሎች በቂ ዝግጅት ባለ ማድረጋቸው ምክንያት በቀስትና በሀርቤ ስፖርቶች ዘንድሮ በውድድሩ ላይ አለመካተታቸውን  ኃላፊው ገልጸዋል። 11ኛው  የባህል ስፖርት ውድድር በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ መካሄዱን ይታወሳል። ምንጭ፦  ኢዜኣ

China Inc. moves factory floor to Africa

By Peter Wonacott CAPE TOWN, South Africa--Each sparkly green television motherboard that rolls off the Hisense Co. factory line here moves China a tiny step toward a new global manufacturing base. The line's eight South African technicians monitor the assembly process by computer and have incentives to work quickly. In less than a year of operation, they are producing at the same clip of 70 seconds per board as their Chinese counterparts. But there's a hitch: Hisense factories in China use half as many workers to make the same product. In South Africa, one technician monitors one machine. In China, the company's technicians monitor two machines apiece. "Step-by-step," says Jerry Liu, general manager for the Middle East and Africa unit of the home-appliance maker. "We'll get there." Faced with rising labor costs at home and negative perceptions about their employment practices in Africa, Chinese companies are setting up new factories on t