Posts

ጫት እና ዌሴ በሃዋሳ

Image
HEA LZ Profile - Awassa Chat and Enset Livelihood Zone (AEC), SNNPR, Ethiopia 2005 DOWNLOAD REPORT This is a densely populated, midland (woina dega) livelihood zone, located in the eastern half of Awassa woreda of Sidama Administrative Zone. The information presented refers to July 2003-June 2004, a relatively average year by local standards (i.e. a year of average production and rural food security, when judged in the context of recent years). Provided there are no fundamental and rapid shifts in the economy, the information in this profile is expected to remain valid for approximately five years (i.e. until 2010). ምንጭ፦http://www.heawebsite.org/countries/ethiopia/reports/hea-lz-profile-awassa-chat-and-enset-livelihood-zone-aec-snnpr-ethiopia-0

ጥቂት ስለ ሲዳማ በቆሎ ኣምራች ወረዳዎች

Image
HEA LZ Profile - Sidama Maize Belt Livelihood Zone (SMB), SNNPR, Ethiopia 2005 DOWNLOAD REPORT The Sidama Maize Belt covers the lowest areas of Sidama Administrative Zone, including parts of Awassa, Dale, Aleto ondo, Dara, Bensa and Aroresa woredas, and most of Boricha woreda. The information presented refers to the consumption year from July 2003 to June 2004, which was a relatively average year by local standards (i.e. a year that was neither especially good nor especially bad in terms of food security, when judged in the context of recent years). Provided there are no fundamental and rapid shifts in the economy, the information in this profile is expected to remain valid for approximately five years (i.e. until 2010). ምንጭ፦http://www.heawebsite.org/countries/ethiopia/reports/hea-lz-profile-sidama-maize-belt-livelihood-zone-smb-snnpr-ethiopia-2005

ከበጀት አጠቃቀም ግድፈት በተጨማሪ ኃላፊነትን በአግባቡ አለመወጣትም መላ ይፈለግለት

Image
ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ለፓርላማው ባቀረበው ሪፖርት፣ በበርካታ መንግሥታዊ ተቋማት ውስጥ የበጀት አጠቃቀም ግድፈትና ብክነት መኖሩን አስታውቋል፡፡ ይህ በተደጋጋሚ የሚታይ ችግር እየተባባሰ መምጣቱን በመጠቆም ፓርላማው አፋጣኝ የሆነ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠይቋል፡፡ በመንግሥት በጀት የሚያዝላቸው ብዙዎቹ መንግሥታዊ መሥሪያ ቤቶች በዕቃ ግዥዎችና በግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ ደንብና መመርያ እንደሚጥሱ ስም ዝርዝራቸው ተጠቅሶ ተገልጿል፡፡ የአገር ሀብትን ከጥፋት ለመታደግ ሲባልም በአስቸኳይ ዕርምጃ ይወሰድ ዘንድ ለፓርላማው ጥሪ ቀርቧል፡፡ ይህ በባለሙያዎች ከፍተኛ ጥንቃቄና ሙያዊ ትንተና የቀረበ ሪፖርት በፓርላማውም ሆነ መንግሥትን በሚመራው አስፈጻሚ አካል ከፍተኛ ትኩረት እንደሚያሻው ጥርጥር የለውም፡፡ ከበጀት አጠቃቀም ግድፈትና ከብልሹ አሠራር በተጨማሪ በአሁኑ ጊዜ ተንሠራፍቶ ያለው ኃላፊነትን በአግባቡ ያለመወጣት ችግር ነው፡፡ ከብቃት ማነስ በተጨማሪ ግድ የለሽነትና የአገልጋይነት መንፈስ መጥፋት በየቦታው ተንሠራፍቷል፡፡ በበርካታ መንግሥታዊ ተቋማት ውስጥ የሥነ ምግባር መርሆዎች በሚያማምሩ ኅብረ ቀለማት በተዋቡ ሰሌዳዎች ላይ በግልጽ ቦታ ላይ ተጽፈው ቢታዩም፣ እነዚህን መርሆዎች የሚቀናቀኑ በርካታ እኩይ ተግባራት ይፈጸማሉ፡፡ የመንግሥት ፖሊሲዎችን በአግባቡ እንዲያስፈጽሙ ኃላፊነት የተሰጣቸው የተወሰኑ ወገኖች ለዜጎች ቅሬታና ምሬት ምክንያት እየሆኑ ናቸው፡፡ አገልግሎት ፈላጊዎች ወደተለያዩ መንግሥታዊ ተቋማት ሲመጡ ግብር ከፋይ ዜጎች መሆናቸው፣ ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት አገልግሎት የማግኘት መብት እንዳላቸውና ጥያቄዎቻቸውም በአግባቡ መስተናገድ እንዳለበት ሊታወቅ ሲገባ እንግልት ነው የሚጠብቃቸው፡፡ በአሁኑ ጊዜ በብዙዎ

Ethiopia's coffee, gold income declines

Image
Compared to last year, Ethiopia's export has shown decline this year  on major export commodities of the country including coffee and gold, which fall  25% and 27%, respectively. Prime Minister Hailemariam Desalegn told Parliamentarians on Thursday  while presenting his report of the past nine months. He attributed the  decline to gold and coffee prices fall globally. "Though we have witnessed 9% increase in agricultural commodities  export, because coffee represents a major portion in the export, we  didn't achieve necessary result from our agriculture which constitutes  80% of our export," he said. Total export growth of the country is now  stood at only 2% compared to last year. During the fiscal year concluded July 7, 2013, Ethiopia has earned  $3.15 billion by exporting agricultural commodities, minerals and  manufactured goods to 133 countries. Out of the total earnings coffee  covers around $745 million. On the other hand, the premier also mention

በሲዳማ ለምነሱት የክልል ኣስተዳደር ጨምሮ ለሌሎች የመልካምኣስተዳደር እና የሰብኣዊ መብት ጥያቄዎችን ለማፈን መንግስት የምወስደውን የኃይል እርምጃ እንድያቆም የሲዳማ መብት ተከራካሪዎች ድምጻቸውን ማሰማት ኣለባቸው ተባለ፤የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

Image
ፎቶ  ኢንተርኔት  ሰሞኑን ከሬውተርስ የተገኘው ዜና እንደሚያመለክተው የኣሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዋናነት ዲሞክራሲና ሰብአዊ መብትን ማሳደግ በሚቻልበት አቅጣጫ ላይ ከሀገ ሪ ቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ይ መክራ ሉ ተብሎ ይጠበቃል ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ጉብኚት ኣስመልክቶ ሪፖርተራችን ሚሊዮን ማቲያስ ያናገራቸው ስማቸው እንድገለጽ ያልፈለጉ የሲዳማ ፖለቲካ ተንታኞች የሆኑት ምሁራን እንደተናገሩት፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ቆይታቸው በኣገሪቱ ባለው የሰብኣዊ መብት ኣያያዝ ላይ የምመክሩ በመሆኑ በዚህ ኣጋጣም በሲዳማ ያለውን የስብኣዊ መብት ረገጣ የማጋለጥ ስራ መስራት ኣለበት ብለዋል። ኣክለውም መንግስት በሲዳማ በተለያዩ ጊዚያት የሰብኣዊ መብት ረገጣ መፈጸሙን ኣስታውሰው፤ መንግስት በሲዳማ የምፈጽመውን የሰብኣዊ መብት ተባብሶ መቀጠሉን ኣመልክተዋል። ለኣብነትም በዚህ ወር ውስጥ በሃዋሳ ከተማ የኣላሙራ እና ታቦር ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ የሲዳማ ተማሪዎች ከሲዳማ ኣፎ ጋር በተያያዘ ላነሱት የመብት ጥያቄ መንግስት የኃይል ምላሽ መስጠቱን ኣብራርተዋል። በሲዳማ ለምነሱት የክልል ኣስተዳደር ጥያቄን ጨምሮ ለሌሎች የመልካምኣስተዳደር እና የሰብኣዊ መብት ጥያቄዎች መንግስት በሰላማዊ መንገድ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ የኃይል እርምጃ መውሰድ መምረጡን እንድያቆም ብሎም ዞኑ የምፈጽመውን የዲሞክራሲ እና ሰብኣዊ መብት ረገጣ ለማስቆም የምታገሉ ህዝባዊ ድርጅቶች ይህንን ኣጋጣሚ በመጠቀም ድምጻቸውን ማሰማት ኣለባቸው በማለት እኝኑ ምሁራን መክረዋል። ኬሪ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማሪያም ደሳለኝ እና ከኢፌድሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር የሚገናኙ ሲሆን በቀጠናው

ሩጥ ሃዋሳ

Image
ፎቶ @  http://www.photorun.net/index.php?content=photodisplay&id=1065&event=Gebrselassie_Hawasa_Resort ተጨማሪ ፎቶዎችን ለማየት፦  ኃይሌ ሪዞርት ሃዋሳ

ኢህአዴግ ራሱ ጥያቄ አውጥቶ፣ ራሱ ተፈትኖ፣ ራሱ ያርማል!

Image
ፓርላማው እንዲሟሟቅ ትኩስ ቡናና ሳቅ ያስፈልጋል!         ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ለፓርላማ ያቀረቡት በፋሲካ ማግስት ነው ማለት ይቻላል- ባለፈው ሐሙስ፡፡ ለዚህም ነው አንዳንድ የምክር ቤቱ አባላት ከሌላው ጊዜ በተለየ እንቅልፍ እንቅልፍ ያላቸው (የበዓል ማግስት እኮ ይጫጫናል!) ለነገሩ … ያንን ሁሉ ሰዓት አዳራሽ ውስጥ መሰብሰብም እኮ እንቅልፍ ያመጣል፡፡ ምናልባት በጣም የባሰበት እኮ ጥያቄውን ለጠ/ሚኒስትሩ ከአቀረበ በኋላ፣ “ለሽ” ሊል ይችላል፡፡ ደግነቱ እኛ እንሰማዋለን (“እኛ” ወካዮቼ ማለቴ ነው!) በነገራችሁ ላይ በበቀደሙ ፓርላማ  እንቅልፍ ያስቸገራቸውን የምክር ቤት አባላት ለመውቀስ አይደለም - የሚመለከተው አካል መፍትሄ እንዲያፈላልግ መተንኮሴ ነው (የግምገማ ተጠሪውን ሳይሆን የሪፍሬሽመንት ክፍሉን!)   ከምሬ ነው--- ለምን አጭር የቡና ሰዓት አይኖርም? (“ኖሮ አያውቅም ወይም አልተለመደም” እንዳትሉኝ!) ለነገሩ ብትሉኝም አልቀበልም፡፡ ይኼውላችሁ---- ድሮ የሌሉ አሁን የተጀመሩ ብዙ ነገሮች አሉ፡፡ እናም ----- ድሮ የቡና ሰዓት የሌለው ምናልባት ዘመኑ ስለማይጫጫን ይሆናል፡፡ አሁን ግን ይጫጫናል እያልን ነው፤ስለዚህ መፍትሄ የግድ ነው፡፡ በእርግጥ መፍትሄው ትኩስ ቡና ብቻ ነው እያልኩ አይደለም፡፡ ትኩስ ቀልድ ሊሆንም ይችላል፤ ዋናው ነገር ከእንቅልፍና ከድብርት ስሜት ማነቃቃቱ ነው፡፡ ያለዚያ እኮ ጠ/ሚኒስትሩ ከስንት አንዴ ተገኝተው የሚያቀርቡት ሪፖርትና ማብራሪያ ከንቱ ሆነ ማለት ነው! (እንቅልፍ ወስዶት “ገና” እንዳመለጠው ትንሽ ልጅ!)  እናላችሁ --- አባላቱ ሁሉን ነገር በንቃት እንዲከታተሉ ከፈለግን coffee break ቢኖር አይከፋም፡፡ አሊያም ደግሞ አንድ ሁለት ሞቅ ያለ

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ እንድታዘጋጅ ተመረጠች

- ውድድሩ አፍሪካና አውሮፓን አፎካክሯል በዓለም አቀፍ የቡና ግብይት ውስጥ ከፍተኛውን ሚና የሚጫወቱት ቡና ገዥ ኩባንያዎችና አምራቾች በአባልነት የታቀፉበት ዓለም አቀፍ የቡና ድርጅት፣ ኢትዮጵያ አራተኛውን ዓለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ እንድታዘጋጅ መረጠ፡፡ እ.ኤ.አ. በማርች 2016 የሚዘጋጀውን ኮንፈረንስ ለማስተናገድ የመጨረሻው ውድድር ላይ ቀርበው የነበሩት ኢትዮጵያና ጣሊያን ናቸው፡፡ ምርጫው በተካሄደበት  ለንደን ከተማ ተገኝተው የነበሩ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን አባላት እንደገለጹት፣ ውድድሩ ከፍተኛ ፉክክር የነበረበት ቢሆንም ኢትዮጵያ ልታሸንፍ ችላለች፡፡  በመጨረሻው ውድድር ላይ ከድምፅ ሰጪዎች መካከል ግዙፎቹ የአውሮፓ ቡና ገዥ ኩባንያዎች ድምፃቸውን ለጣሊያን ሰጥተው ነበር፡፡ አፍሪካውያንና ሌሎች ቡና አብቃዮች ደግሞ ለኢትዮጵያ ድምፅ በመስጠት ውድድሩ በአፍሪካውያንና በአውሮፓውያን መካከል እንዲሆን አድርገው ነበር ብለዋል፡፡ በተለይ በዓለም አቀፉ ድርጅት ውስጥ ከፍተኛ ድምፅ ካላቸው አገሮች መካከል አንዷ የሆነችው ብራዚል ድምጿን ለኢትዮጵያ በመስጠቷ ለኢትዮጵያ አሸናፊነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል ተብሏል፡፡ ከመጨረሻው ውድድር ቀደም ብሎ ኮንፈረንሱን ለማዘጋጀት ከአፍሪካ ኮትዲቯር፣ ጋቦንና ኬንያ ጥያቄ አቅርበው የነበረ ቢሆንም ሁሉም አገሮች የኢትዮጵያን የተወዳዳሪነት ጥያቄ በመቀበል ድምፃቸውን ሰጥተዋታል፡፡ ኮንፈረንሱ አፍሪካ ውስጥ መካሄዱ ትልቅ ዕድል ነው በማለት ለኢትዮጵያ ዕድሉ እንዲሰጣት አፍሪካውያኑ ድጋፍ እንዳሰባሰቡም በቦታው ከነበሩ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን አባላት ለመረዳት ተችሏል፡፡  ከዓለም የቡና ድርጅት (አይሲኦ) መካከል 50 በመቶዎቹ የቡና ገዥ ኩባንያዎች የሚወከሉባቸው አገሮች ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ ቡና አምራች አገሮች

ዋና ኦዲተር ለብክነት የተጋለጡ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሒሳቦችን አጋለጠ

Image
- ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ያልተሰበሰበ ሒሳብ አለ -785 ሚሊዮን ብር ሕጋዊ ያልሆነ ወጪ ታይቷል -ከ2.3 ቢሊዮን ብር በላይ ያልተሠራበት በጀት ተገኝቷል የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ላለፉት በርካታ ዓመታት ለፓርላማ ሲያቀርበው እንደቆየው ሁሉ፣ ለብክነት የተጋለጠ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የመንግሥት ሀብት መኖሩን ባለፈው ሚያዝያ 14 ቀን 2006 ዓ.ም. ለፓርላማው ይፋ አድርጓል፡፡ ተመሳሳይ ሪፖርቶችን ሲሰማ የቆየው ፓርላማው ፈጣን ዕርምጃ ከመውሰድ ይልቅ የአንድ ዓመት ገደብን መስጠት መርጧል፡፡ በዝቅተኛ የደመወዝ ክፍያ ምክንያት ሠራተኞችን ለማቆየት መቸገራቸውን የገለጹት የፌደራሉ ዋና ኦዲተር አቶ ገመቹ ዱቢሶ፣ ችግሩን ለመቅረፍ ራሳቸው ጭምር በቡድን መሪነት በተሳተፉበት የ130 የፌደራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶችን የ2005 ዓ.ም. በጀት ኦዲት በማድረግ፣ እንዲሁም በኦዲት ሰርቪስ ኮርፖሬሽን የስምንት መሥሪያ ቤቶችን ኦዲት በማሠራት፣ በአጠቃላይ የ138 መሥሪያ ቤቶችን ኦዲት በመተንተን የኦዲት ግኝቱን ለፓርላማ አቅርበዋል፡፡ ከቀረበው የፋይናንስ ሕጋዊነትን የተመለከተ የኦዲት ሪፖርት ውስጥ አንድ ቢሊዮን 527 ሚሊዮን ብር ተሰብሳቢ ሒሳብ መኖሩን፣ ሕጋዊ ሥርዓቱን በልተከተለ መንገድ የተለያዩ የመንግሥት ድርጅቶች 785 ሚሊዮን ብር ወጪ ማድረጋቸውን፣ የተፈቀደው በጀት በትክክል ሥራ ላይ መዋሉን ለማረጋገጥ በተደረገ ኦዲት ደግሞ 2.3 ቢሊዮን ብር ያልተሠራበት በጀት መገኘቱን ይፋ አድርገዋል፡፡ ውዝፍ ተሰብሳቢ ሒሳብ ሕጉ በሚፈቅደው መሠረት በወቅቱ ካልተወራረደ ወይም ካልተሰበሰበ በቆየ ቁጥር የመሰብሰብና ወደ ሀብትነት የመለወጥ ዕድሉ አሳሳቢ መሆኑን የገለጹት ዋና ኦዲተሩ፣ ኦዲት ከተደረጉት መሥሪያ ቤቶች 77 በሚሆኑት ላይ 877.1

ታስረው የከረሙት የሲዳማ ተማሪዎች በነጻ ተለቀቁ

በሃዋሳ ከተማ በኣላሙራ እና በታቦር ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምማሩ የሲዳማ ተማሪዎች በየትምህርት ቤቶቹ ለሲዳምኛ ቋንቋ ትኩረት ተነፍጎታል በማለት ሲዳምኛ ቋንቋ በትምህርት ቤቶቹ የሰራ ቋንቋ መሆን ኣለበት በምል እና ሌሎች የመብት ጥያቄዎችን ኣክለው ድምጻቸውን ባሰሙ ተማሪዎች እና በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች በማካከል በተፈጠረው ግጭት የታሰሩት ተማሪዎች በኣሽባርነት ለመክሰስ መንግስት እየተዘጋጀ ነው ብባልም ከደረሰበት ከፍተኛ የህዝብ የተቃውሞ ግፍት ተማሪዎችን ተመክረው መለቀቃቸው ታውቋል።

የአዲስ አበባና የኦሮምያ ልዩ ዞን የጋራ ማስተር ፕላን እያወዛገበ ነው፤ የሃዋሳውስ?

Image
ሰሞኑን የኣዲስ ኣበባና ኦሮሚያ ልዩ ዞን የጋራ ማስተር ፕላን እያወዛገበ መሆኑን ተሰምቷን። የጋራ ማስተር ፕላኑ በኦሮሚያ የፖለትካ ተቃዋሚዎች ብቻ ሳይሆን በክልሉ ገዥ ፓርቲ ኣባላት ጭምር ድጋፍ ተነግፎታል። ለመሆኑ የሃዋሳ ከተማ ኣስተዳደር እና ሲዳማ ዞን ምን ኣስበው ይሁን ? ዞሮ ዞሮ እነርሱም ወደ ጋራ ማስተር ፕላን መግባታቸው ኣይቀርምእና። ለማንኛውም የኣዲስኣበባው እና ኦሮሚያ ልዩ ዞን ወዝግብ ከታች ያንቡ፦ ተቃዋሚዎች የጋራ ፕላኑን ተቃወሙ ዕቅዱ የአዲስ አበባን የመሬት ችግር ለመፍታት እንጂ ለልማት አይደለም - (ኦፌኮ)      አዲስ አበባንና የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከተሞችን በልማት ለማስተሳሰር ላለፉት ሁለት ዓመታት ጥናት ሲካሄድ የቆየ ሲሆን፤ የተቀናጀ የጋራ ልማቱን ለመተግበር የተዘጋጀው የጋራ ማስተር ፕላን ባለፈው ሳምንት በአዳማ በተካሄደ የአሰልጣኞች ስልጠና ላይ ለውይይት ቀርቦ ነበር፡፡  የአዲስ አበባንና የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከተሞችን የ10 ዓመትና 25 ዓመት የልማት ዕቅዶች የያዘው የጋራ ማስተር ፕላን የተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና አስተዳደራዊ ጥያቄዎችና ስጋቶችን የቀሰቀሰ ሲሆን ህገ መንግስታዊ ጥያቄም አስነስቷል፡፡  የኦሮሚያ ልዩ ዞን እስካሁን የአዲስ አበባ  ቆሻሻ መጣያ ሆኖ እንደቆየ የጠቀሱት አንድ የውይይቱ ተሳታፊ፤ አንድ ከተማ ዕቅድና ፕላን ይዞ ሲነሳ የራሱ ፖሊሲ አይኖረውም ወይ?” ሲሉ ጠይቀው “አንዱ ተቀባይ አንዱ ሰጪ ሆኖ እስከመቼ ይዘለቃል? ብለዋል፡፡ ልዩ ዞኑ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ እንደመኖሩ ጨፌ ኦሮሚያ በዞኑ ላይ የመወሰን ስልጣን አለው የገለፁት እኚሁ ተናጋሪ፤ ጨፌ ኦሮምያ በጉዳዩ ላይ ሳይወያይና ሳይወስን ወደ ተግባር ከተገባ ስልጣን መጋፋት አይሆንም ወይ?” በማለት አስረግጠው ጠይቀዋል፡፡ ሌላው አስተያየት ሠጪ በበ

Invitation to the 12th Commemorative Anniversary of the Sidama Looqqe Massacre – May 24, 2014 in London, England

Image
The following is a message from the Sidama Community in the UK. The Sidama community UK is planning to hold the 12th Commemorative Anniversary of Sidama’s Looqqe massacre of May 24, 2002. The event will take place in London on May 24, 2014 starting at 1pm – to wrap up at 9pm. In addition to the above, during this conference, there will be series of programmes due to take place in conjunction with the commemoration. This will be the recently established campaign group known as the ‘Human Rights Advocacy Group,’ (HRAG), whose founding members include the Oromo, Sidama, Ogaden Somali, Gambela, Benshangul and Shakacho. HRAG presents its report and discusses the way forward. HRAG was inspired by us during last years’ Sidama Looqqe massacre 11th Commemoration program in London. Challenges faced and opportunities available to advance our noble causes will be discussed; resolutions will be sought. There will be also critical discussion on current affairs involving the uprooting of O

Cecafa picks Ethiopia to host Challenge Cup

Image
Cecafa secretary Musonye reveals to Goal that Kagame Cup tournament, that features clubs from the region, will be held in Kigali, Rwanda from August This year’s Council of East and Central Africa Football Association (Cecafa) Senior Challenge Cup will be staged in Ethiopia from November. Cecafa secretary Nicholas Musonye has revealed to  Goal  that Kagame Cup tournament, that features clubs from the region, will be held in Rwanda from August, instead of June as is normally the case. Kenya’s Harambee Stars are Senior Challenge Cup champions after beating Sudan 2-0 in the final of last year's edition played at Nyayo Stadium in Nairobi. Musonye said they had settled for Rwanda as Kagame Cup hosts because the tournament will concide with country's celebrations to mark 20 years since genocide. Last year’s edition, which was won by Burundi’s Vital’O, was held in Darfur, Sudan. Since 2002, Rwanda President Paul Kagame has been the main sponsor of the tournament. The Pres

UN study: Cellphones can improve literacy

PARIS (AP) — A study by the  U.N.  education agency says cellphones are getting more and more people to read in countries where books are rare and illiteracy is high. Paris-based UNESCO says 774 million people worldwide cannot read, and most people in sub-Saharan Africa don't own any books but cellphones are increasingly widespread. The report Wednesday by UNESCO says large numbers of people in such countries are reading books and stories on "rudimentary small-screen devices." It says a third of study participants read stories to children from cellphones. It also says people who start reading on a mobile device go on to read more period, improving their overall literacy. The study was conducted among 4,000 people in Ethiopia, Ghana, India, Nigeria, Pakistan, Uganda and Zimbabwe. ምንጭ፦ http://www.sfgate.com/business/technology/article/UN-study-Cellphones-can-improve-literacy-5423521.php

Ethiopia: IC Acknowledges Ogadenia Rights

By Ahmed Abdi Somalilandsun -The U.S House of Representatives and the government of United Kingdom plus EU Parliament and United Nations have recently stepped up a campaign to help Somalis from Ogaden region to realize that their voice has been heard by the International Community after decades of virtually silent. As UK's government recently released a report indicating allegations of abuses by the Liyu Police or "Special Police" ,which London expressed its concerns ,United States House of Representatives and EU Parliament have both sent strong messages to Addis Ababa,which was meant to open the Somali religion of Ogaden to the humanitarian agencies and International media to have free access to avoid further humanitarian crisis. The U.S Congress issued a message which eventually published on Somalilandsun that reads : The US House of Representatives has asked Ethiopia to Permit Human Rights and Humanitarian Organizations Access to its Somali region of Ogaden.

በአገልግሎት ሰጪ መስሪያ ቤቶች የመልካም አስተዳደር ችግር አለ..................የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም

አዳማ ሚያዝያ 15/2006 አገልግሎታቸው ከህብረተሰቡ ተጠቃሚነት ጋር የተቆራኘ አራት የአዲስ አበባና ፌደራል መስሪያ ቤቶች ላይ ባደረገው ቁጥጥር ለመልካም አስተዳደር ማነቆ የአሰራር፣አደረጃጀትና የህግ ክፍተት ችግር መታየቱን የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ። መልካም አስተዳደር ማስፈን ለሰላም፣ለልማትና ዕድገት ወሳኝ በመሆኑ የመንግስት ተቋማት ተጠያቂነት፣ግልጽና ጥራት ያለው የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ህብረተሰቡ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለሚያነሳው ቅሬታ አጥጋቢ መፍትሔ መስጠት አማራጭ የሌለው ጉዳይ መሆኑን ተቋሙ ትናንት በቢሾፍቱ ከተማ ባካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ገልጿል። በአዲስ አበባ ከተማ የመንገዶችና ውሃ ፍሳሽ ባለስልጣን፣በኢትዮ ቴሌኮምና ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፓሬሽን አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ባደረገው ቁጥጥር በጅምር የሚገኝ የአንድ መስኮት አገልግሎት፣የጋራ ፎረም በመመስረት ለህብረተሰቡ ቅሬታ ምላሽ ለመስጠት የሚደረገውን እንቅስቃሴ ቋሚ ኮሚቴው በጠንካራ ጎን ተመልክቶታል። በተቋማቱ ላይ ተቀናጅቶ ለአንድ ዓላማ መስራት ላይ ሰፊ ክፍተት ከማግኘቱም ሌላ በእያንዳንዳቸው የአመራር፣ የአደረጃጀትና የህግ ማዕቀፍ ክፍተት መኖሩን አረጋግጫለሁ ብሏል ተቋሙ ። በአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ግንባታ ሲካሄድ የውሃ፣ የቴሌና መብራት መስመሮች በወቅቱና በአግባቡ ተነስተው አገልግሎት እየሰጡ ባለመሆናቸው ተቋማቱ የህዝብ ብሶት የሚያስተናግዱበት ሁኔታ በስፋት መፈጠሩን የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ምክትል ዋና ዕንባ ጠባቂ ወይዘሮ ሠራዊት ስለሺ አስታውቀዋል። በከተማው ለሚከናወኑ የመሰረተ ልማት አውታሮች መጓተት በህግ የተደገፈ የጊዜ ገደብ በስራ ተቋራጮች፣በአማካሪዎችና ሴክተር መስሪያ ቤቶች ባለመኖሩ የህዝቡ ብሶትና ቅሬታ ዘላቂ መፍትሔ ማግኘት አልቻለም ብ

Hawassa ups the ante as it hosts AU’s high-profile conference

Image
By Yonas Abiye, Hawassa The fastest growing town in Southern Ethiopia, Hawassa, has taken its urban status up a notch by readying itself to host a major international conference following Addis Ababa’s suit. As of earlier this week, Hawassa, the capital of Southern Nations, Nationalities and Peoples Regional State (SNNPR), marked a new chapter while hosting a high-profile conference of the African Union ministers and ambassadors for the first time since it was founded half a century ago. Hawassa town was the only urban center that was established with a modern master plan pioneered by Emperor Haile-Selassie in 1960. During the past few years, Hawassa has been growing remarkably and emerging as a shining star in terms of infrastructure development and competitiveness to host grand events more than any other town other than Addis Ababa. Once more, the town managed this week to successfully accommodate the AU’s ambassadorial gathering.  Since the foundation of the Organ