Posts

የኢትዮጵያ ኣየር መንገድ ኣውሮፕላን ስለ ጠለፈው የሃዋሳው ኬሮ ሰፈር ልጅ ምን ያውቃሉ?

Image
በተጠለፈው አውሮፕላን ውስጥ የነበረው ኢትዮጵያዊ እማኝነት “የተሳፋሪው ፍላጎት የሆነ መሬት ላይ ማረፍ ብቻ  ነበር” በሃዋሳ ከተማ በተለምዶ ኬሮ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተወልዶ ያደገው ወጣት ምህረቱ ገብሬ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በቀድሞው ሀዋሳ ኮምቦኒ የመጀመርያ ደረጃ ት/ቤት ነው የተከታተለው። የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያና የመሰናዶ ትምህርቱንም በቅዱስ ዳንኤል ኮምቦኒ የሁለተኛ ደረጃና የመሰናዶ ት/ቤት አጠናቋል። ከሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2001 ዓ.ም በሲቪል ምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪውን ካገኘ በኋላም፤ እስከ 2004 ዓ.ም ድረስ በዩኒቨርሲቲው ውስጥ በመምህርነት አገልግሏል፡፡ በመቀጠልም ነጻ የትምህርት ዕድል በማግኘት፣ ወደ ጣሊያን አምርቶ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቱን በመከታተል ላይ ይገኛል፡፡ በቅርቡ ለእረፍት ወደ አገሩ የመጣውና በሃዋሳ ቆይቶ ወደ ጣሊያን ለመመለስ አውሮፕላን የተሳፈረው ምህረቱ፣ ባለፈው ሰኞ በረዳት አብራሪው ተጠልፎ ጄኔቭ እንዲያርፍ በተደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 767 አውሮፕላን ውስጥ ከነበሩት 200 ገደማ ተሳፋሪዎች ውስጥ አንዱ ነበር፡፡ በአሁኑ ወቅት በጣሊያን የሚገኘው ምህረቱ፣ የጠለፋውን አጋጣሚ በተመለከተ ጋዜጠኛ አንተነህ  ይግዛው በኢ-ሜይል ለላከለት ጥያቄዎች የሰጠውን ምላሽ  እንደሚከተለው አጠናቅረን አቅርበነዋል፡፡ የጉዞው አጀማመር ምን ይመስል ነበር? አርፍዶ ወደ አውሮፕላን ጣቢያ መምጣት የሚያደርሰውን ጣጣ ስለማውቀው፣ አውሮፕላኑ ከሚነሳበት 50 ደቂቃ ያህል ቀድሜ ነበር የተገኘሁት፡፡ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ማለት ነው፡፡ ያው ጉዞው ሲጀመር እንደሌላው ጊዜ ሁሉ ስርአቱን የጠበቀና ሰላማዊ ነበር።  አውሮፕላኑ ከበራራ ሰዓቱ ሰባት ደቂቃ ያህል ዘግይቶ ነበር የተነሳው። አውሮፕላኑ ውስጥ አ

ቅዱስ ጊዮርጊስና ሲዳማ ቡና ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

Image
አዲስ አበባ የካቲት 12/2006 በኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ በ11ኛው ሳምንት ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናከረ። ቅዱስ ጊዮርጊስ  ትናንት ጨዋታውን  ከሐዋሳ ከነማን ጋር አድርጎ  1ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፉ ከሌሎች ቡድኖች ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ይበልጥ እያሰፋ ነው። በኃይሉ አሰፋ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ብቸኛዋንና ለአሸናፊነት ያበቃቻቸውን ግብ አስቆጥሯል። ቅዱስ ጊዮርጊስ  ዘጠኝ ጨዋታዎችን አድርጎ በ 27 ነጥብ አንዱንም ሳይሸነፍ የሊጉን መሪነት እንደያዘ ነው። በሌላ በኩል  ሲዳማ ቡናና  ሙገር ሲሚንቶን በይርጋለም ላይ ባካሄዱት ጨዋታ ሲዳማ ቡና  2 ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።አሁን ላይ  ሲዳማ ቡና 9 ነጥቦች ያሉት ሲሆን ይህን  ጨዋታ በማሸነፉ  ከወራጅ ቀጠና ለመውጣት ችሏል። የቅዱስ ጊዮርጊሱ ኡመድ ኡክሪ በ9 ጨዋታዋች 9 ጎሎች በማስቆጠር የፕሪሚሪ ሊጉን የኮከብ ግብ አግቢነቱን እየመራ ይገኛል።

የሰሞኑ የሲዳማ ፖለቲካ ትኩሳት ወዴት ያመራ ይሁን

Image
ለተጨማሪ ንባብ የዘ ሐበሻ መጽሔት ድረ ገጽ ይመልከቱ ፦ http://www.zehabesha.com/tplfeprdfs-regime-once-again-plotting-to-cause-further-bloodshed-in-sidama-land/

Ethiopia Accused of Using Spyware Against Citizens Living Abroad

Image
Peter Heinlein Ethiopian refugee Tadesse Kersmo talks to the media at the London offices of Privacy International Monday, Feb. 17, 2014. February 20, 2014 WASHINGTON — Several Ethiopians living abroad are accusing their home government of using sophisticated computer spyware to hack into their computers and monitor their private communications. One Washington area man has filed a federal suit against the Ethiopian government, and another has filed a complaint with British police. The Ethiopian native, who is a U.S. citizen, charges that agents used a program called FinSpy to monitor his emails, Skype calls and his web browsing history. A suit filed in Federal District Court in Washington Tuesday asks that Ethiopia be named as being behind the cyber-attacks and pay damages of $10,000. The suit includes an affidavit asking that the plaintiff’s name be kept secret. Attorney Richard Martinez of the law firm Robins, Kaplan, Miller and Cirese helped to prepare the suit. Martinez

Big Tent: Ethiopia's Authoritarian Balancing Act

By Terrence Lyons When Meles Zenawi, Ethiopia’s leader of more than 20 years, died in August 2012, many anticipated significant and potentially destabilizing change. Past political transitions in Addis Ababa had been violent and settled at the barrel of the gun, so the precedents were worrisome. Meles’ eulogies emphasized his individual brilliance and his personal role in bringing development to the modern Ethiopian state. What would happen with the strongman gone? Could the strong and effective authoritarian developmental party-state engineered under Meles’ leadership sustain itself without him? Instead of instability, the ruling Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF) quickly moved Deputy Prime Minister Hailemariam Dessalegn into the leadership spot without public drama or fuss. Meles’ Growth and Transformation Plan (GTP) remains the party’s guiding policy document, and key initiatives such as the Grand Renaissance Dam are moving forward steadily. Ethiopia was

Methods of Control: Authoritarianism in North Korea, Iran and Ethiopia

Image
The common goal of all authoritarian regimes is to preserve their grip on power, but how they do so varies across a spectrum of repression and control, with major implications for their ability to maintain stability in times of transition. Charles Armstrong examines how the Kim family consolidated a hereditary brand of authoritarianism in North Korea, and what the current transition under Kim Jong Un portends for the regime’s future prospects. Manochehr Dorraj explains how the tensions between the republican and Islamic components of Iran’s regime leave it vulnerable to moments of spontaneous popular participation. And Terrence Lyons looks at the nature of Ethiopia’s party-based authoritarianism and the balancing act required to maintain it. Subscribers can  click here to download the PDF version  of this feature. You must be logged in to complete the download.

Infant feeding practices among HIV exposed infants using summary index in Sidama Zone, Southern Ethiopia: a cross sectional study

Combining various aspects of child feeding into an age-specific summary index provides a first answer to the question of how best to deal with recommended feeding practices in the context of HIV pandemic. The objective of this study is to assess feeding practices of HIV exposed infants using summary index and its association with nutritional status in Southern Ethiopia.  Methods: Facility based cross-sectional study design with cluster random sampling technique was conducted in Sidama Zone, Southern Ethiopia. Bivariate and multivariable linear regression analyses were performed to assess the association between summary index (infant and child feeding index) (CS-ICFI) and nutritional status.  Results: The mean (+/-standard deviation (SD)) cross-sectional infant and child feeding index (CS-ICFI) score of infants was 9.09 (+/-2.59), [95% CI: 8.69-9.49]). Thirty seven percent (36.6%) of HIV exposed infants fell in the high CS-ICFI category while 31.4% of them were found in p

የሲዳማ ልማት ማህበር ስም ነው እንጅ ምን ጠቅሟል ለሲዳማ፤ ማህበሩ የህዝብ እና የመንግስት ትኩረት ያሻዋል

Image
ለሲዳማ ህዝብ ልማት እና ብልጽግና ለማምጣት ታልሞ የተቋቋመው የሲዳማ ልማት ማህበር ከጊዜ ወደ ጊዜ የታለመለትን ግብ መምታቱ ቀርቶ በሁለት እግር ቆሞ መሄድ ኣልቻለም። ማህበሩ በዞኑ ውስጥ በልማት መስኩ ያለው ሚና እየቀጨጨ ከመምጣቱ በላይ በኣሁኑ ጊዜ ላለመፍረስ በመገዳገድ ላይ ይገኛል። ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና ሰለሲዳማ ልማት ማህበር የስራ እንቅስቃሴ ያጠናከረው ዘገባ እንደምያመለክተው፤ የሲዳማ ልማት ማህበር ያለውን የተወሰነ ገቢ በኣግባቡ ስብስቦና ኣደራጅቶ መስራት ኣልቻለም። ማህበሩ የሲዳማን ህዝብ ከማገልገል የጥቂት ባለስልጣናት ኣገልጋይ ሆኗል፤ ለዝርዝሩ ጥቻ ወራና፦ Sidaamu latishshu Maamari/ Sidama Development Association/ yinannihu xaa yannara su'mu callu no.Koneeti yinanniha mitto looso loosate wolqa dinosi. Noota jiro nafa ragunni amade hexo tuge/ planning and coordination/hilintinni dino. Lowo geeshsha maala'linanni coyi heeriro Wolaaitate Lophphote Maamari dagansa lowo gede kaa'le, teneeti yinannikki tirfe/ profit/giddora e''e, babbaxino loosu kaayyo wedellinsara kalaqe kuneeti xaa yannara Hawaasi katami giddo Monopolete qarqartora jawa darga adhdhe G+7 fooqe minara safiranni no.Ninkeri kayinni giddo noo loosaasinera nafa aganu damooza baata hooganno d

የሲዳማ ህዝብ የሃዋሳን ከተማ ማዕከል ያደረገ ክልላዊ መንግስት ለማቋቋም ያደረገው ትግል ታሪካዊ ዳራ

Image
ምንጭ፦ ፎቶ BBC (ቢቢስ)n  የወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ  የሲዳማ ህዝብ የሃዋሳን ከተማ ማዕከል ያደረገ ክልላዊ መንግስት ለማቋቋም ያደረገው ትግል ታሪካዊ ዳራ በምል ርዕስ ስር ፦ በንጉስ ሃይለስላሴ ኣስተዳደር ሲዳማን ከሃዋሳ ከተማዋ ለማስወጣት የተወሰዱ እርምጃዎች፤ የሃዋሳ ከተማ መቆርቆርን ተከትሎ ወደ ከተማዋ በመንግስት እንድመጡ የተደረጉ ወላይታ እና ከንባታን  የመሳሰሉ ብሄሮች ሲዳማን ኃላቀር እና ያልተማረ ኣድርገው ይቆጥሯቸው እንደነበረ እና ከኣማራው ጋር በመተባበር ያግልሏቸው እንደነበረ የምገልጽ ከሐዌላ ሞቴ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ፤ የኢትዮጵያ መንግስት የጸጥታ ኃይሎች በሰላማዊ ሰልፈኛ ሲዳማውያን ላይ የፈጸሙት ግድያን የተመለከተ የኣሚስቲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት፤ የሎቄውን ግዲያ ተከትሎ የሲዳማ ዞን ኣስተዳዳሪዎች እንደ ብሩ ባሌ እና ግርማ ጩሉቄ ከኣገር መሰደድ እና መታሰርን የተመለከተ፤ ኣቶ መለሰ ማሪሞ ሚና በሎቄው የሲዳማውያን ግዲያ ላይ፤ የሲዳማ ዞን ኣስተዳደር እና ኣመራር ክልል ይገባናል በማለት ያደረጉት ንቅናቄ እና ውሳኔ ፤ የኣቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ እና የኣቶ ሽፈራው ሽጉጤ የሲዳማን ክልላዊ ኣስተዳደር ጥያቄ ለማፈን የተጫወቱት ሚና፤ የሲዳማ ዞን ምክር ቤት የክልል ጥያቄውን በሙሉ ድምጽ መደገፍ እና ከውሳኔው በኃላ በተደረገው ምርጫ በዞኑ ብቸኛ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ የሆነው የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ _ ሲኣን መሸነፍ፤ በሲዳማ የክልል ጥያቄ ላይ የወቅቱ የኣገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኣቶ መለስ ዜናዊ ጠልቃ መግባት፤ እና መሰላሰሉ ጉዳዮች ላይ ሰፍ ዘገባ በቅርቡ ይዞ ይቀባል፤ ይጠብቁን!! ለኣስተያዬቶቻችሁ የሚከተለውን ኣድራሻ ይጠቀሙ፦nomon

የቡና ኤክስፖርት ለሙስናና ብልሹ አሰራር ተጋልጧል

Image
የካቲት ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ቡናን ኤክስፖርት ከማድረግ ጋር በተያያዘ በክትትልና ቁጥጥር፣ በመረጃ አያያዝ፣ ያለብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ቡናን ወደውጭ ኤክስፖርት ከማድረግ እና በሁሉም አካባቢ የቡና ድርጅቶችን መጋዘኖች ክምችት ቆጠራ በወቅቱ ባለማድረግ ላይ ክፍተቶች እንደሚስተዋሉ የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ያጠናው አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ ጥናቱ  ኤክስፖርት በማያደርጉ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ያለመውሰድ፣ በንግድ ፈቃድ ላይ የተጠናከረ ቁጥጥር ያለማድረግ እና በሕገወጥ የቡና ምርት ዝውውርና ግብይት ላይ የሚመለከታቸው አካላት ተቀናጅተው ያለመስራት በዘርፉ የሚታዩ ችግሮች መሆናቸውን ማመላከቱን ኮምሽኑ በድረገጹ ላይ ባሰፈረው ዜና ገልጿል፡፡ ኢትዮጵያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ከምታገኝባቸው የግብርና ምርቶች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሰው የቡና ኤክስፖርት ሒደት ለሙስናና ብልሹ አሠራር ያለውን ተጋላጭነት አስመልክቶ በኮሚሽኑ የተካሔደው ጥናት ይፋ የሆነው ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት ሰሞኑን በግዮን ሆቴል ጥናቱን ለማዳበር በተከናወነ የምክክር ስብሰባ ላይ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ የተዘጋጀበት ዓላማ በዘርፉ ስለሚስተዋሉ የአሠራር ጉድለቶች ለሚመለከታቸው ክፍሎች ግልጽ ግንዛቤ ለማስያዝና ችግሮቹን በመቅረፍ ረገድ የተሻለ አሠራር በማመላከት የመፍትሔው አካል ሆነው የድርሻቸውን እንዲወጡ ለማስቻል እንዲሁም በክፍተቶቹ ዙሪያ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ለመፍትሔው በጋራ ለመንቀሳቀስ ነው ተብሎአል፡፡ አገሪቱ ከቡና ኤክስፖርት የምታገኘው ገቢ በተለይ ባለፉት ሶስት ዓመታት ማሽቆልቆሉ የሚታወቅ ሲሆን ችግሩ ከዚህ ዓይነቱ ሙስናና ብልሹ አሰራር ጋር በቀጥታ ይያያዝ ፣አይያዝ የተገለጸ ነገር የለም፡፡ http://ethsat.co

Over 30 cooperatives are engaged in bamboo farming in Sidama

Image
African Bamboo Plc. Awarded US$ 1.75 million in USAID Grant USAID awarded a total grant of US$ 1.75 million to African Bamboo Plc, Fortune reported. One million dollars of the grant is for developing and testing a heating process to make industrial and commercial quality bamboo using biofuels from organic waste. The second grant, amounting to US$ 750,000 is said to help the Company prepare feasibility studies and market analyses to attract investment capital and to meet requirements for exports to the United States and the European Union, according to Fortune. African bamboo is among 475 organisations that applied for the USAID grant, which supports innovative projects integrating clean energy technology into the agriculture sectors of developing countries to improve production. African Bamboo is currently installing machinery at its bamboo production facility. The company is planning to produce bamboo panels for outdoor decking, construction and pre-fabricated bamboo house

የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሲዳማን ቋንቋ'' ሲዳሙ ኣፎ'' ለማሳደገ የሚያደርገው ጥረት የሚበረታታ ነው

Image
የሲዳማ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም የሆነው የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በሲዳማ ባህል እና ቋንቋ ላይ የተለያዩ ጥናቶችን ከሚያደርጉ የኣገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ግንባር ቀደም ሲሆን፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሲዳማ ቋንቋ የትምህርት ክፍል ከፍቶ በማስተማር ላይ ነው። ሪፖርተራችን ጥቻ ወራና የዩኒቨርሲቲውን የሲዳማ ቋንቋ ዲፓርትመንት የስራ እንቅስቃሴ ቃኝቶ የላከልን ኣጭር ዘጋባ እንደሚያመለክተው፤ ዩኒቨርሲቲው የሲዳማን ቋንቋ ለማሳደግ የሚያደርገው ጥረት የምደነቅ ነው ነው። ሙሉ ዘጋባውን እንደምከተለው ኣቅርበነዋል፦ Hawaasi universite mitte yanna Debuubi university yinanni su'ma afidhdhe shiima diro keeshshitu gedensaanni Sidaamu daga kaajado xa'monni xa noo su'mira/ Hawassa university/ soorinoonni. Hakko barrinni kayise Hawaasi universite giddo sidaamu danchate yinanni millimillo assanni leellanno. Sidaanchu beetti/tto unversitete Gashshatenni kayise/Top position/ e''la mine feyaate geeshsha noo position duuchchu manni afirino. Lowo geeshsha danchaho yaa nafa hoongiro albinni woyyate yinanni deerinni Hawaasi unversite giddo sidaamu fooli roore gawwu yaanno. Rosu islanchimma lainohunni, Rosu islanchimma ba'a xaphoomu Tophiyu rosu poolise la

ሰበር ዜና : የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን የጠለፈው ረዳት አብራሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ

Image
ሰኞ ማለዳ (የካቲት 10) ከአዲስ አበባ ወደ ሮም ሲያመራ የነበረውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ጠልፎ ጄኔቭ እንዲያርፍ ያስገደደው የአውሮፕላኑ ረዳት አብራሪ በጄኔቭ ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ዋለ፡፡ የበረራ ቁጥር ET 702 አውሮፕላን የጠለፈው ረዳት አብራሪ በስም ባይጠቀስም ተገዶ ባረፈው አውሮፕላን ውስጥ የሚገኙት ተሳፋሪዎችም ሆኑ የአውሮፕላኑ ሠራተኞች በመልካም ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በድረ ገጹ አስታውቋል፡፡ ሮይተርስ ቀደም ብሎ ያነጋገራቸው የኢትዮጵያ መንግሥት ቃል አቀባይ ሬድዋን ሁሴን አውሮፕላኑ በሱዳን መዲና ካርቱም በኩል ማለፉንና ምናልባትም ጠላፊው ወይም ጠላፊዎቹ ከዚያው ሳይሳፈሩ እንዳልቀረ ተናግረው ነበር፡፡ መጨረሻ ላይ በተገኘው መረጃ ጠላፊው ረዳት አብራሪው መሆኑ ተረጋግጧል፡፡

የመንግሥት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ቁንጥጫ በርትቷል

Image
ፎቶ ሪፖርተር ጋዜጣ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን ግቦች መሠረት በማድረግ የተጀመሩ በርካታ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡ እነዚህ ፈርጀ ብዙ ግንባታዎች በሚካሄዱበት አገር ውስጥ ለዓመታት አስቸጋሪ የነበሩ ኋላ ቀር የአገልግሎት ዘርፎች የሚፈጥሩትን ችግር እያየን ነው፡፡ ከኋላ ቀር አሠራርና አኗኗር ለመውጣት የሚደረገውን ጥረት መሰናክል ሲሆኑበትም ይታያል፡፡ እነዚህን መሰናክሎች እንዲህ ማየት የግድ ይላል፡፡  1.የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት መቆራረጥ  ምንም እንኳን በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ማጠቃለያ ላይ የአገሪቱ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አቅም አሥር ሺሕ ሜጋ ዋት ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል ቢባልም፣ በአገሪቱ ውስጥ ካሉ የተለያዩ የኃይል ማመንጫዎች የሚገኘውን ከሁለት ሺሕ ሜጋ ዋት በላይ ኃይል በቅጡ ማሰራጨት አልተቻለም፡፡ ለትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ መሳካት ጉልህ ሚና ይኖራቸዋል ተብለው የሚታሰቡ ትላልቅና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች በኃይል መቆራረጥና እጥረት ምክንያት ማምረት እየተቸገሩ ናቸው፡፡  ከፍተኛ ኢቨስትመንት የፈሰሰባቸው የተለያዩ የንግድ፣ የማምረቻና የአገልግሎት ተቋማት በኃይል መቋረጥ ምክንያት ለኪሳራ እየተዳረጉ ናቸው፡፡ የባንክ ብድር መመለስ እስኪያቅታቸው ድረስ ምርት እየተስተጓጐለባቸው ነው፡፡ የተመረተውን ምርት መሸጥ አልተቻለም፡፡ ሆቴሎች ለጄኔሬተርና መሰል የኃይል አማራጮች ለከፍተኛ ወጪ እየተዳረጉ ናቸው፡፡ በኢንቨስትመንት አካባቢ ከፍተኛ ጉዳት እያጋጠመ ነው፡፡ የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ በቢሮዎች፣ በመኖሪያ ቤቶችና በመሳሰሉት ከግለሰብ እስከ አገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈለ ነው፡፡ ሕፃናትን መመገብና መንከባከብ የማይቻልበት ደረጃ እየተደረሰ ነው፡፡ በቤተሰብ ደረጃ እንኳ ቢታይ

የፊታችን ማክሰኞ ሀዋሳ ከነማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ፤ ሲዳማ ቡና ከሙገር ሲሚቶ በተመሳሳይ 9 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ፤ መልካም እድል ለሲዳማ ክለቦች!

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2006 ( ኤፍ.ቢ.ሲ. ) አስራ አንደኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ቀጥሎ ይካሄዳል። ዛሬ መብራት ሃይል ከኢትዮጵያ መድን 8 ሰዓት ላይ ፤ ኢትዮጵያ ቡና ከዳሽን ቢራ 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ይጫወታሉ። ከነገ በስቲያ አርባ ምንጭ ላይ አርባምንጭ ከነማ ከሃረር ቢራ 10 ሰዓት ላይ ጫወታቸውን ያደርጋሉ። የፊታችን ማክሰኞ ደግሞ ሀዋሳ ከነማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ፤ ሲዳማ ቡና ከሙገር ሲሚቶ በተመሳሳይ 9 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ። በአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግና የኮንፌደሬሽን ዋንጫ ነገ ደደቢትናመከላከያ የመልስ ጫዋታቸውን ያደርጋሉ። 2 ለ0 የተሸነፈው መከላከያ የመልስ ጨዋታውን ነገ 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያካሂዳል። ደደቢት በበኩሉ ወደ ዛንዚባር ተጉዞ ነገ ከኬኤም ኬኤም ጋር የመልስ ጨዋታውን ያደርጋል። በሌላ በኩል አምስተኛው ዙር የእንግሊዝ ኤፍ ኤ ካፕ ዛሬና ነገ ይካሄዳል። ዛሬ 9 ሰዓት ከ45 ሰንደርላንድ ከሳውዝአምፕተን ሲጫወት ፤ ካርዲፍ ሲቲ ዊጋንን 12 ሰዓት ላይ ይገጥማል። ትልቅ ግምት ባገኘው ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ  በሜዳው ቼልሲን ምሽት 2 ሰዓት ከ15 ላይ ይፋለማል። ነገ ደግሞ አርሰናል ሊቨርፑልን ምሽት 1 ሰዓት ላይ በሜዳው ያስተናግዳል።

በመላ የደቡብ ክልል ጨዋታ የሚሳተፉ የስፖርት ልኡካን አርባምንጭ ከተማ እየገቡ ነው፤ መልካም እድል ለሁለት ተከፍለው ለምሳተፉ ለሲዴዎች

አርባምንጭ የካቲት 8/2006 በደቡብ ክልል በአርባምንጭ ከተማ ከነገ ጀምሮ በሚካሄደው መላ የደቡብ ጫዋታዎች ላይ የሚሳተፉ የስፖርት ልዑካን አርባምንጭ ከተማ በመግባት ላይ መሆናቸውን የዝግጅት ኮሚቴው ገለጸ። የዝግጅት ኮሚቴው ሰብሳቢና የጋሞጎፋ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ አቶ ጣሰው ጫቾ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ከአራት ሺህ የሚበልጡ ስፖርተኞችና የስፖርት ቤተሰቦች የሚሳተፉበትና ለሁለት ሳምንት በ17 የስፖርት ዓይነት ውድድር ይካሄዳል።  የጋሞ ጎፋ ዞን ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲና ከተማ አስተዳደሩ ጋር በመቀናጀት ከክልሉ 15 ዞኖችና 4 ልዩ ወረዳ በጫዋታው የሚሳተፉ የስፖርት ልዑካንን ለማስተናገድ ሁሉን አቀፍ ዝግጅት አጠናቆ እንግዶችን በመቀበል ላይ መሆኑን ገልጸዋል። እስከአሁን የአዋሳ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ የ12 ዞኖችና የሁለት ልዩ ወረዳ የስፖርት ልዑካን አርባምንጭ ከተማ ደርሰዋል። በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ በአባያ ካምፓስ በሚገኘው ትልቁ ስታዲዮም ነገ በድምቀት በሚጀምረው የመክፈቻ ስነ ስርአት ላይ የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናትና የስፖርት ቤተሰቦች እንደሚገኙ ገልጸዋል።

የባለሥልጣናት ሃብት ተመዝግቦ አያልቅም እንዴ?

የሃብታቸው መጠን ይፋ የሚደረገው  ከስልጣን ሲወርዱ ይሆን? (ያመለጡን አሉ!) በሃብት ምዝገባው ላይ የትዳር አጋርም  ሊካተት ይገባል (መነጣጠቅ ተጀምሯላ!) “Grand corruption” አለ የሚባለው ገንዘብ ሚኒስቴር ሲዘረፍ ነው እንዴ? የእነቴሌ “የእንኳን አደረሳችሁ” መልዕክት “ፅድቁ ቀርቶብኝ--” ያሰኛል! ኢትዮ- ቴሌኮም በየበዓሉ የሚልከው የ “እንኳን አደረሳችሁ” መልካም ምኞት አሁን አሁን “ሙስና” እየመሰለኝ መጥቷል፡፡(ግራንድ ኮራፕሽን ሳይሆን ሚጢጢዬ ሙስና!) ለነገሩ ቢመስለኝም እኮ አይፈረድብኝም፡፡ ለምን መሰላችሁ? ዓመቱን ሙሉ በብዙ የአገልግሎት አሰጣጦች ችግር ሲያማርረን ከርሞ --- በዓል ሲደርስ እንደ ደህና አገልጋይ “እንኳን አደረሳችሁ” የሚለን ሊደልለን ካልሆነ በቀር ሌላ ምን ሊሆን ይችላል? (“ደለለኝ --- ደለለኝ” ነው ያለችው ድምፃዊቷ) ነፍሷን ይማረውና! እውነቴን እኮ ነው… ኔትዎርክ ሳይኖር፣ ኢንተርኔት ተቋርጦ፣ የቢሮና የቤት ስልክ ጠፍቶ… እንዴት ነው “እንኳን አደረሳችሁ” የሚለን? (ያውም ለእኛ አሻፈረኝ በሚለን ኔትዎርክ!) እኔ የምለው ---- እኛና ቴሌ የምንተዋወቀው በስልክ አገልግሎት አይደለም እንዴ? (ከዚያ ውጭ የት ስንተዋወቅ ነው!) ከሁሉም የሚገርመኝ ደሞ ”ከመጪው ዘመን ጋር አገናኛችኋለሁ” የሚለው ፉከራው ነው፡፡ (“ፅድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ” አሉ!) እንኳንስ ከመጪው ዘመን… ከዛሬ ጋር እንኳን መች ተገናኘን! (ማን ነበር “አቅምን አውቆ ማደር ጥሩ ነው ታላቅ ችሎታ ነው” ያለው?!) አሁንማ ከምንፈልገው ሰው ጋር መገናኘት አይደለም--- ሂሳብ ለመሙላትም ኔትዎርክ ማግኘት መከራ ሆኗል (ቴሌኮም በነፃም እንኳን ገንዘብ አልቀበልም እያለን እኮ ነው!) እስካሁን የውሃና የመብራት መ/ቤቶች ለገና በዓል “እንኳን አደረ

ልጓም ያልተገኘለት የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ

Image
መንግስት የነዳጅ ዋጋን ማረጋጋት አለበት” (ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ ብሩህ ተስፋ) ባለፉት 8 ዓመታት የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ከአራት እጥፍ በላይ አድጓል የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ መንግስት ለዜጎቹ ግድ ማጣቱን አመላካች ነው፡፡(የከተማዋ ነዋሪ) የስምንት ዓመት የዋጋ ንረት     1998         2006 ቤንዚን             6.57        20.47 ነጭ ጋዝ            3.45        15.75 ታክሲ (አጭር ርቀት)        0.60ሳ        1.50 ታክሲ (ረዥም ርቀት)    1.25        3.00 አንበሳ አውቶብስ        0.50ሳ        300% ጭማሪ አቶ መስፍን ወርቅነህ በመንግስት መ/ቤት የንብረት አስተዳደር ክፍል ውስጥ ተቀጥረው መስራት ከጀመሩ ወደ 18 ዓመት ገደማ አስቆጥረዋል፡፡ ሥራ ሲጀምሩ የወር ደመወዛቸው 720 ብር ነበር፡፡ በሥራ ዘመናቸው ለሦስት ጊዜ ያህል የደረጃ ዕድገቶችና የደመወዝ ጭማሪ ዕድሎችን አግኝተዋል፡፡ በ18 ዓመት ጊዜ ውስጥ ደሞዛቸው 1690 ብር ደርሷል፡፡ ከ15 ዓመት በፊት ትዳር የመሰረቱት በ280 ብር ከግለሰብ በተከራዩት ቤት ውስጥ ሲሆን ሦስት ልጆቻቸው የተወለዱትም እዚሁ ቤት ውስጥ ነው፡፡ የዛሬ 10 ዓመት ገደማ አከራያቸው ድንገተኛ የሃምሳ ብር ጭማሪ ሲያደርጉባቸው ክው ብለው ደነገጡ፡፡ የከተማው ዳርቻ አካባቢ አነስተኛ የኪራይ ቤት ማሰስ ጀመሩ።  በመጨረሻም አየር ጤና የተባለው ሰፈር በ200 ብር የኪራይ ቤት አገኙና ቤተሰባቸውን ይዘው ገቡ፡፡ አቶ መስፍን ከከተማ ወጣ ብለው ቤት የተከራዩት፣ወጪያቸውን በመቀነስ የሚያገኟትን ደሞዝ አብቃቅተው ሦስቱን የአብራካቸውን ክፋዮች ሳይርባቸው ሳይጠማቸው አሳድጋለሁ በሚል ነበር፡፡ ጊዜው ግን ከእሳቸው ጋር እልህ የተጋባ መሰለ፡፡ ከዓመት ዓመት ኑሮው ወ

An awakening giant

Image
If Africa’s economies are to take off, Africans will have to start making a lot more things. They may well do so LESS than an hour’s drive outside Ethiopia’s capital, Addis Ababa, a farmer walks along a narrow path on a green valley floor after milking his cows. Muhammad Gettu is carrying two ten-litre cans to a local market, where he will sell them for less than half of what they would fetch at a dairy in the city. Sadly, he has no transport. A bicycle sturdy enough to survive unpaved tracks would be enough to double his revenues. At the moment none is easily available. But that may be about to change. An affiliate of SRAM, the world’s second-largest cycle-components maker, based in Chicago, is aiming to invest in Ethiopia. Its Buffalo Bicycles look ungainly but have puncture-resistant tires, a heavy frame and a rear rack that can hold 100kg. They are designed and assembled in Africa, and a growing number of components are made there from scratch, creating more than 100 man

የቀድሞ የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስትር ካላ ሐርቃ ሐሮዬ በገበያ ውድድር ፖሊሲ እና ሕግ ላይ ያቀረቡት የምርምር ጽሑፍ

Image
ካላ ሐርቃ ሐሮዬ በኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ታሪክ የመጀመሪያው የሲዳማ ተወላጅ ሚኒስትር በመሆናቸው የምታወቁት የቀድሞው የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስትር ካላ ሃርቃ ሃሮዬ ከሰሯቸው የምርምር ስራዎች መካከል  COMPETITION POLICIES AND LAWS: Major Concepts and an Overview of Ethiopian Trade Practice Law በምል ርዕስ ያቀረቡትን የምርምር ስራቸውን እንድያነቡ ኣቅርበነዋል። የምርምር ስራውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

ከልማድ ያልተላቀቁት የአቤቱታ ደንቦች

መኳንንት ከሕግ ትምህርት ቤት ተመርቆ ሲወጣ ግር ያለው ነገር የትምህርቱና የአተገባበሩ ልዩነት ነው፡፡ በአብዛኛው በንድፈ ሐሳብ አስተምህሮና ትንተና ላይ የሚተኮረው ትምህርቱ በተግባር ከሚታየው የፍርድ ቤት ነባራዊ ሁኔታ ጋር አልታረቅ ብሎት ተቸግሯል፡፡ ይህን ችግሩን ያባባሰው ደግሞ ከቤተሰቡ አንዱ የወራሽነት የምስክር ወረቀት ከፍርድ ቤት እንዲሰጠው በማሰብ አቤቱታውን እንዲያዘጋጅለት ሲጠየቀው ነው፡፡ አቤቱታውን አዘጋጅቶ ለቤተሰቡ አባል ቢሰጠውም በአንዱ ክልል ከሚገኘው የወረዳ ፍርድ ቤት የገጠመው ነገር ሌላ ነው፡፡ ቤተ ዘመዱ በፍርድ ቤቱ አቤቱታው በትክክል አለመጻፉን ተነግሮት በፍርድ ቤቱ ደጃፍ ከሚገኙት ራፖር ጸሐፊ ተጽፎ እንዲመጣ ተመከረ፡፡ ሰውዬውም የተባለውን ፈጽሞ አቤቱታው ተቀባይነት አግኝቶ የወራሽነት የምስክር ወረቀት አገኘ፡፡ የመኳንንትና የራፖር ጸሐፊው አቤቱታ ልዩነት ቀላል ነበር፡፡ የመኳንንት አቤቱታ ፍሬ ነገሩን በአጭር የሚገልጽ፣ የሕግና የማስረጃ ትንተና የሌለውና ግልጽ ዳኝነትን የሚጠይቅ ነበር፡፡ የራፖር ጸሐፊው አቤቱታ ግን ረዥም፣ ውስብስብ የሕግ ቃላትን የሚጠቀምና በብዙ የሕግ ድንጋጌ የተዘበዘበ ነበር፡፡ ይህን የተረዳው መኳንንት አምስት ዓመት የተማረበት የሕግ ትምህርት ሥልጠና የማይፈልግና በፍርድ ቤት ተግባራዊ ረብ የሌለው መስሎት ተከዘ፡፡ የተወሰኑ ዓመታትን በሕግ ሙያ አገልግሎት ካሳለፈ በኋላ ግን ለዘመናት የዳበረውን ልምድ መስበር አስቸጋሪ ስለመሰለው ራሱን በተወሰነ ደረጃ ከተለመደው አሠራር ጋር አቀራረበ፡፡ አሁን ለአቤቱታ ርዝመት ጭንቀት የለውም፣ የሕግ ድንጋጌዎችን በዓይነት ለመዘብዘብ፣ የሕግና የማስረጃ ትንታኔዎችን ለማግተልተል ቀዳሚ አይገኝለትም፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ፍርድ ቤቶች የአሠራር ማሻሻያ በማድረግ፣ የሬጅስትራርና