Posts

ወገን ተወያይ!

Image
እንደ ፈረንጆቹ ዘመን ኣቆጣጠር በ 1894 ኣም ማለትም ከመቶ ኣመታት በፊት ከኣዲስ ኣበባ ወደ ጅቡቲ ወደብ በተዘረጋው ባለ ኣንድ የባቡር መስመር ትታወቅ የነበረችው ኢትዮጵያ ኣሮጌውን የኣዲስ ኣበባ _ ጅቡቲ የባቡር መስመር በዘመናዊ መስመር ከመተከቷ ባሻገር በኣምስት ኣመት የትራንስፎርሜሽን ኣቅድ በሺዎች በሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮች መላዋን የኣገርቱን ክልሎች ለማገናኘት ፕሮጄክት ነድፋ ከመንቀሳቀሷ ላይ ናት። ኣሁን ኣሁን እንደምሰማው ከሆነ በእቅድ ተይዘው የነበሩ ፕሮጄክቶ ወደ ስራ እየገቡ ያሉ ሲሆን፤ የኣዲስ ኣበባ ከተማ ቀላል የባቡር ፕሮጄክት የሙከራ ስራ ጅምሯል። ከዚህም ባሻገር ሰሞኑን ኣዋሽ _ ኮምቦልቻ _ ወልዲያ _ ሐራ ገበያ የምሽፍነው ባለ 375 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ስራን ጨምሮ በኣጠቃላይ በኣገሪቱ 1 ሺ 500 ኪሎ ሜትር የምሸፍን የባቡር መስመር ስራ በመሰራት ላይ ነው። ይህ የኣገሪቷን ክልሎች ያገናኛል የተባለለት የባቡር መስመር ዝርጋት ፕሮጄክት የትኛውንም የሲዳማን ከተማ እና ኣከባቢን ኣይጨምርም። ለኣብነት ያህል ከኣዲስ ኣበባ ተነስቶ ወደ ሞያሌ የምዘልቀው የባቡር መስመር ሆነ ተብሎ በኣርባምንጭ_ኮንሶ ኣድርጎ እንድሄድ ተደርጓል።  ለመሆኑ የባቡር መስመር ዝርታ ፕሮጄክቱ የሲዳማን ኣከባቢዎች ያላከተተበት ምክንያት ምንድነው ?  ወገን ተወያይ!

Televised Election Campaign Debates Set to Start On March 13

Image
The Joint Council of Political Parties has selected nine subjects as the agendas for televised debates between the political parties in the planned televised debating sessions. This is part of the election campaign to help voters make informed decisions for the May Federal and National Elections. The subjects identified for debate in the televised election programs cover a variety of subjects: the Multi Party System and Building Democracy; Federalism; Agricultural and Rural Policy; Urban Development and Industrial Policy; Good Governance and the Rule of Law; National Security; Foreign Policy; Infrastructure; Education and Health.

FAA lifts northern Ethiopia overflight ban

Image
The FAA has  lifted a nearly 15-year-old prohibition  on flight operations within the airspace or territory of northern Ethiopia. The ban was instituted in May 2000 “because of the threat posed by the outbreak of hostilities between Ethiopia and Eritrea,” according to the FAA. The agency, at that time, banned U.S. air carriers, commercial operators, holders of FAA-issued airman certificates and U.S.-registered aircraft (with the exception of foreign air carrier aircraft) from operating north of 12 degrees north latitude – roughly north of Lake Tana, Ethiopia’s largest lake. “The FAA has now determined that the safety and security situation that prompted the above flight prohibition has significantly improved, and that it is safe for U.S. civil flights to be operated within the entire territory and airspace of Ethiopia, subject to the approval of and in accordance with the conditions established by the appropriate authorities of Ethiopia,” the FAA said in its February 4 notice l

In terms of economic growth, Africa may go the way of China

All low-income countries have the potential for dynamic economic growth. We know this because we have seen it happen repeatedly: a poor, agrarian economy transforms itself into a middle- or even high-income urban economy in one or two generations. The key is to capture the window of opportunity for industrialization arising from the relocation of light manufacturing from higher-income countries. That was true in the 19th and 20th centuries, and it remains true today.Japan seized its opportunity in the years following World War II, using labor-intensive industries, such as textiles and simple electronics, to drive its economy until rising labor costs eroded its comparative advantage in those sectors. That shift then allowed other low-income Asian economies – South Korea, Taiwan, Hong Kong, Singapore, and to some extent Malaysia and Thailand – to follow in Japan’s footsteps. China, of course, is the region’s most recent traveler along this well-trodden path. After more than three de

በሐዋሳ በደረሰው የእሳት ቃጠሎ ለግምት የሚያዳግት ንብረት መውደሙ ተጠቆመ

‹‹ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል››  የታቦር ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ‹‹አንድ ሕፃን ልጅ ብቻ ሕይወቱ አልፏል››  የሐዋሳ ከተማ ፖሊስ ምክንያቱ በውል ያልታወቀው የካቲት 14 ቀን 2007 ዓ.ም. ከምሽቱ 1፡30 ሰዓት ላይ በሐዋሳ ከተማ ታቦር ክፍለ ከተማ ታራ ቀበሌ አዲስ ከተማ ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ የተነሳው ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ፣ ለግምት የሚያዳግት ንብረት መውደሙን ተጎጂዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ የወደመው የንብረት ግምት በውል ባይታወቅም፣ ከ800 በላይ ሱቆች በመቃጠላቸው በርካታ ንብረት መውደሙን ግን የክልሉ ፖሊስ አረጋግጧል፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎችና ጉዳት የደረሰባቸው ባለሱቆች እንደገለጹት፣ ገበያው ከተመሠረተ ሦስት ዓመታት ሆኖታል፡፡ ቀኑ ሞቅ ያለ ገበያ የሚካሄድበት ከመሆኑ አንፃር፣ ከሌሎቹ ቀናት በተለየ ሁኔታ እያንዳንዱ ሱቅ በሸቀጣ ሸቀጦች ተሞልቷል፡፡ ነጋዴዎች ሙሉ ቀን ሲገበያዩ ውለው ሒሳባቸውን የሚሠሩት በነጋታው በዕለተ እሑድ በመሆኑ፣ አብዛኞዎቹ ከሽያጭ የሰበሰቡትን ገንዘብ እንኳን ይዘው አለመሄዳቸውን ተጎጂዎቹ ገልጸዋል፡፡ አደጋው የደረሰበት ሰዓት አብዛኛዎቹ ነጋዴዎች ሱቆቻቸውን ቆልፈው ወደ ቤታቸው የሚገቡበት በመሆኑና እሳቱ በፍጥነት ሱቆቹን በማዳረሱ፣ የተወሰነ ንብረት እንኳን ማዳን አለመቻሉን ገልጸዋል፡፡ ሐዋሳ ከተማ በተለይ የቱሪስቶችና የተለያዩ የአገሪቱ ዜጎች መዝናኛ ከተማ ከመሆኗ አንፃር፣ ድንገተኛ አደጋን ለመከላከል ልዩ ጥንቃቄ የሚያስፈልግ ቢሆንም፣ በቂ የሆነ የእሳት አደጋ መቆጣጠሪያ ባለመኖሩ ገበያው ሙሉ ለሙሉ ሊወድም መቻሉን ተናግረዋል፡፡ በርካታ ሚሊዮን ብሮች የሚገመት ንብረት መውደሙን የሚናገሩት ተጎጂዎቹ፣ የነበራቸውን ሀብት በሰዓታት ልዩነት ማጣ