Posts

ሲዳማ ቡና ከወልዲያ ከነማ 10 ሰዓት ላይ በኣበበ ቢቂላ ስታዲየም ይጫወታል

Image
ዛሬ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ሁለት የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። በ8 ሰዓት ላይ ሙገር ሲሚንቶ ከ አርባ ምንጭ ከነማ ሲገናኙ፥ ሲዳማ ቡና ከወልዲያ ከነማ 10 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ። ኢትዮጵያ ቡና ከመብራት ሃይል ከነገ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የፕሪሚየር ሊግ ቀሪ ጨዋታውን ሲያካሂድ ፥ ወላይታ ዲቻ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ሀዋሳ ከነማ ከደደቢት አንድዚሁ ቀሪ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል። በሌላ በኩል 23ተኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ይቀጥላል። የሊጉ መሪ ቼልሲ ከተከታዩ ማንችስተር ሲቲ ዛሬ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው። ሊቨርፑል ከዌስት ሃም፣ ማንችስተር ዩናይትድ ከሌችስተር ሲቲ በተመሳሳይ 12 ሰዓት ነገ ይገናኛሉ። ከነገ አርሰናል በኤሜሬትስ አስቶን ቪላን 10 ሰዓት ከ30 ላይ ያስተናግዳል።

በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ቅናሽ ተደረገ

የንግድ ሚኒስቴር በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቋል ። የዋጋ ቅናሽ ማሰተካከያ የተደረገው የነዳጅ ምርቶች የአለም ገበያ ዋጋ እየቀነሰ መምጣቱን መነሻ በማድረግ መሆኑን ነው ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲነግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ያስታወቀው ። በዚህም መሰረት ከነገ ጥር 23 እስከ የካቲት 30፣ ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ የነደጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋን ይፋ አድርጓል ። በዋጋ ክለሳውም ቤንዚን ኢታኖል ድብልቅ በሊትር 17 ብር ከ20 ሳንቲም ፣ ነጭ ናፍታ 16 ብር ከ10 ሳንቲም ፣ ኬሮሲን 14 ብር ከ42 ሳንቲም ፣ ቀላል ጥቁር ናፍጣ 13 ብር ከ91 ሳንቲም ፣ እንደዚሁም ከባድ ጥቁር ናፍታ 13 ብር ከ23 ሳንቲም ሲሆን፥ የአውሮፕላን ነዳጅ ደግሞ 15 ብር ከ21 ሳንቲም በሊትር የሚሸጥ ይሆናል ። ሚኒስቴሩ የነዳጅ ምርቶቹን ዋጋ በዝርዝር በነገው እለት በጋዜጣ የሚያወጣ መሆኑንና በሁሉም የሃገሪቱ ክፍል ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑንም አስታውቋል ።
Image
የኢትዮጵያ መንግስት ምርጫ 2007 መቃረቡን ተከትሎ በነጻ ሚዲያ ላይ በመውሰድ ላይ ያለው እርምጃ እንዳሳሰባት ኣሜሪካ ኣስታወቀች በትናንትናው እለት በተለይ በዞን 9 ቢሎገሮች ላይ የኣገሪቱ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ በኣገሪቷ የሚዲያ እና የመናገር ነጻነትን የጣስ ነው ብለዋል። የጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ቃል ከታች ያንቡ፦    Zone 9 Bloggers Move to Trial on Amended ATP Charges in Ethiopia Press Statement Jen Psaki Department Spokesperson Washington, DC January 29, 2015 Share on facebook Share on twitter The United States is concerned by the Ethiopian Federal High Court’s January 28, 2015, decision to proceed with the trial of six bloggers and three independent journalists on charges under the Anti-Terrorism Proclamation. The decision undermines a free and open media environment—critical elements for credible and democratic elections, which Ethiopia will hold in May 2015. We urge the Ethiopian government to ensure that the trial is fair, transparent, and in compliance with Ethiopia’s constitutional guarantees and international human rights obligations. We also

Ethiopia, IOM Signed Cooperation Agreement

Image
State minister for Ministry of Foreign Affairs, Dewano Kedir, met with Ambassador William Lacy Swing, Director General for the International Organization for Migration (IOM) on Thursday January 29. Ato Dewano expressed his appreciation of the support provided by the IOM since it first came to Ethiopia in 1996. The State Minister said the IOM had been providing support for migration management and in any crisis related to migrants. He stressed that illegal migration was a global problem which required a comprehensive and collaborative international effort in response. He pointed out the Ethiopian government has been working to tackle illegal migration by providing training and education at grass-roots level as well as formulating strategies and policies to discourage and human trafficking and signing binding labor g agreements with different countries on the rights of workers. Ambassador Swing welcomed Ethiopia's open door policies and its efforts to curb illegal migration

Election Board Makes Final Decision On UDJ, AEUP Leadership

Image
The National Electoral Board of Ethiopia (NEBE) made it final decision on the fate of the leadership of the Unity for Democracy and Justice Party (UDJ), and the All Unity Ethiopian Party (AUEP), which earlier had their new presidents rejected due to an alleged breach of the bylaws of the parties. This decision was disclosed during a press conference held at Hilton Addis Ababa by Merga Bekana (Prof.) head of the NEBE and Nega Dufessa secretary and head of the secretariat office of the election board. UDJ will be headed by Tigistu Awelu while Abebaw Mehari will lead AEUP in the upcoming general election, which is scheduled for May 24. Though the press conference was attended by more than 20 journalists the chair of the board ended the briefing without entertaining questions from the media. Read more at: allafrica.com