Posts

የሲዳማ ቡና በሲዳሞ ቡናነት መጠራቱን ዛሬም ቀጥሏል

Image
ከመቶ ኣመታት በላይ በኢትዮጵያ የነበረው የነፍጠኛው ስርዓት የህዝቦችን እና የኣከባቢዎቻቸውን መጠሪያ ሰሞች በመሰለኝ እና በደሳሌኝ በመቀየር የሚታወቅ ሲሆን፤ በዘፈቀደ የተለወጡት እነዚሁ መጠሪያ ስሞች በተለይ በዛሬው የህዝቦች ማንነት ላይ ተጽዕኖ በመፈጠር ላይ ናቸው። ሲዳማ የመጠረያ የስያሜ ሞድፊኬሽን ከተደረገባቸው ህዝቦች መካከል ኣንዱ ነው። በሲዳማ የነበረው የነፍጠኛው ስርዓት የሲዳማ ኣከባቢዎች መጠረያ ሰሞችን ላይ ብቻ ሳይሆን በህዝቡ መጠረያ ስም ላይም ለውጦችን እስከማድረግ ደርሷል። ለኣብነት ያህል በሲዳማ ብሔር መጠረያ ስም ላይ ከተደረገው ለውጥ በተጨማሪ በሲዳማ ከተሞች እና ወረዳዎች ላይ መሰል ሞድፊኬሽን ተደርጓባቸዋል፦ሐዋሳን ወደ ኣዋሳ፤ ሐርቤጎናን ወደ ኣርቤጎና፤ ሐሮሬሳን ወደ ኣሮሬሳ፤ ወዘተ ይገኙበታል። እነዚህ በዘፈቀደ የተደረጉት ለውጧች በብሔሩ ማንነት ላይ ኣሉታዊ ተጽዕኖ ከመፍጠራቸው በላይ ብሔሩ እና ክልሉ በሁለት ስያሜ እንድጠራ የግድ ብሎታል። ኣንድን ብሔር ወይም ህዝብ ያለኣግባብ በሁለት ስም መጥራት ባለው ኣሉታዎ የፖለቲካ እና ማህበራዊ እንድምታ ላይ በሌላ ጊዜ የምመለስበት ሲሆን፤ ለዛሬ ግን ይህ በነፍጠኛው የተተዎው የመጠረያ ስም ለውጥ ኣሻራ በሲዳማ ምርቶች ላይ መንጸባረቅ መቀጠሉን በተመለከተ ትንሽ ማለት እወዳለሁ። እንደምታወቀው በኣገሪቱ የመንግስት ለውጥ መደረጉን ተከትሎ በርካታ ኣከባቢዎች እና ህዝቦች በቀድሞው መጠረያ ሰሞቻቸው መጠራት ጀምረዋል። ሲዳማም ብሆን የዚህ እድል ተጠቃሚ መሆኑ እውን ነው። የመጠሪያ ሰሞችን ወደ ቀድሞ ስያሜዎቻቸው የመመለሱ ጉዳይ በብሔር እና በኣከባቢዎች ስያሜ ላይ ብቻ ሳይወሰን በብሔሩ እና በኣከባቢዎች ምርቶች ላይም ተግባራዊ በመደረግ ላይ ይገኛል። ለም

የ2023ቱ የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ መረጣ ተገቢነት የለውም፡- ኢትዮጵያ

Image
የ2023ቱን የአፍሪካ ዋንጫ እንድታዘጋጅ ለጊኒ መስጠቱ ተገቢ እንዳልነበር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ገለጸ። የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ጁነዲን ባሻ የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በአዲስ አበባው ጉባዔው ላይ ከያዘው አጀንዳ ውጭ የ2023ቱን የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ መምረጡ ተገቢ አይደለም። በዚህ ጉባዔው ላይ የጎርጎሮሳውያኑ 2019 እና 2021 የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ ሀገራትን መምረጥ ቢሆንም አጀንዳው የ2023ቱ ዋንጫ አዘጋጅ ሀገር ግን ምርጫ ተገቢ አለመሆኑን ተናግረዋል። የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዲስ አበባ ላይ ባደረገው ጉባዔው የ2019 አፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅ ካሜሩን እንዲሁም የ2021 ዋንጫን ደግሞ ኮቲዲቯር እንዲያዘጋጁ መርጧል። ኢትዮጵያ የአፍሪካን ዋንጫ ለማዘጋጀት ፍላጎቱ ቢኖራትም አሁን ከሊቢያ የተነጠቀውን የ2017 ዋንጫ ለማዘጋጀት ያቀረበችው ጥያቄ ውድቅ ከሆነ ለረጅም ጊዜ መጠበቅ ይኖርባታል።  ኢብኮ ስፖርት ኦንላይን

Ethiopia federation questions CAF Guinea decision

ADDIS ABABA, Ethiopia (AP) — The president of the Ethiopian federation questions the impromptu decision by the Confederation of African Football to award Guinea hosting rights for the 2023 African Cup, seemingly without a proper bidding process. Junedin Basha told The Associated Press on Friday there was nothing on CAF's agenda for its executive committee meeting last weekend relating to choosing the host for 2023. "We don't know what CAF's consideration was when it selected a host nation for 2023," Junedin said. There was also no reason for making such a "swift decision." CAF President Issa Hayatou announced Guinea as host on Saturday without giving details of the process, saying the spontaneous decision was a display of "solidarity" with the Ebola-hit West African nation. CAF wasn't scheduled to choose the 2023 tournament host at the meeting — which was meant to decide only the 2019 and 2021 winning bids — and it wasn't clea

Pre 2015 Election and The Fate of The Opposition In Ethiopia

When we talk about election in Ethiopia, the 2005 national election has become foremost as previous elections under both Derg and EPRDF were fake. The national election of 2005 has shown a hint of democracy until election date in Addis Ababa but in regions it was until one month before the voting date. The ruling party has been harassing the opposition and has killed strong opposition candidates. In Addis Ababa the hint of democracy disappeared after the ruling party diverted the election results. Having no other option than forcefully suppressing the anger of the people caused by its altering of election results, the ruling party intensified the harassment and killing. So the outcome for the opposition was either to go to prison or follow the path given by EPRDF.  Election 2005 ended in this manner. The plan of the ruling party to give a quarter of the 540 parliamentary seats to the opposition and to minimize outside pressure and to restart the flow of foreign aid was unsuccessf

የመኖሪያ ቤቶች ኅብረት ሥራ ማኅበራት መመርያ ለማሻሻል ረቂቅ ተዘጋጀ

•   በረቂቅ መመርያው መንግሥት ለማኅበራቱ መኖርያ ቤቶች አይገነባም መንግሥት የመኖሪያ ቤት ችግሮችን ለመቅረፍ ካቀረባቸው አራት ፕሮግራሞች መካከል አንዱ የሆነው የመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት መመርያ ሊሻሻል ነው፡፡ የአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ከሚመለከታቸው ጋር በመሆን ረቂቅ መመርያውን አዘጋጅቶ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ማቅረቡን ምንጮች ገልጸዋል፡፡  ለነዋሪዎች የቀረቡት የመኖሪያ ቤት ፕሮግራሞች ባለፈው ክረምት ምዝገባቸው ተጠናቆ ወደ ሥራ ቢገባም፣ በመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት ፕሮግራም ግን ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ባለመደረጉ ተመዝጋቢዎችን እያስጨነቀ ነው፡፡ መሰባሰብ የቻሉት ተመዝጋቢዎች በቅርብ ለከንቲባ ድሪባ ኩማ አቤቱታቸውን አሰምተዋል፡፡  ከንቲባ ድሪባም ይህንን ጉዳይ በቅርብ መርምረው ምላሽ እንደሚሰጡ ለቅሬታ አቅራቢዎች ቢገልጹም፣ እስካሁን ግን ይህ ነው የሚባል ምላሽ አለማግኘታቸውን ቅሬታ አቅራቢዎቹ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ምዝገባ ከተካሄድ ከዓመት በኋላ ምንም ሥራ ያልተካሄደበት የመኖርያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት መመርያ በድጋሚ እንዲከለስ የከንቲባው ጠረጴዛ ላይ ተቀምጧል፡፡  ምንጮች እንደሚገልጹት የተዘጋጀው ረቂቅ መመርያ በተለይ ከግንባታና ከዳያስፖራ ጋር በተያያዘ የተወሰኑ አንቀጾች እንዲሻሻሉ ይደረጋሉ፡፡ በግንባታ በኩል ማሻሻያ የሚደረገው ከዚህ ቀደም አስተዳደሩ ባወጣው የመኖሪያ ቤት የኅብረት ሥራ ማኅበራት የአደረጃጀት መመርያ ላይ ማኅበራቱ ስለሚገነቡት መኖሪያ ቤት ሲያትት፣ ማኅበራቱ ከከተማው አስተዳደር ጋር በሚገቡት የውል ስምምነት መሠረት መንግሥት ያቋቋመው የመኖሪያ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ግንባታውን ሊያካሂድ እንደሚችል ይገልጻል፡፡  መንግሥት ያቋቋመው የግንባታ