Posts

University working toward fostering technology transfer, community development

Image
Of late, The Ethiopian Herald had a brief while with President of Hawassa University, Dr. Yosef Mamo regarding a number of issues. Here under follows part of the discussion. Herald: Let us begin our discussion with the university's performance in relation to teaching-learning process, academic research as well as its community development engagements? Dr. Yosef: I shall start with the performance evaluation result that was piled up in 2005. The result has shown that Hawasa University stands second outranked by Jimma University, according to a preview criteria which consisted over two hundred elements. Among the criteria, teaching-learning process, academic research, community development service and good governance were the major ones. Coming to the teaching and learning process, as it is known the university has five campuses: The main campus, College of Wondo Genet Forrest and Natural Resource Conservation, College of Agriculture, College of Health Science Campus an

"ልጣድ"እና "ሚስ ፌስ"

ምንጭ፦ ኢዜኣ ልጣድና ሚስ ፌስ በአንድ መስሪያ ቤት የሚሰሩ ባለደረቦች ናቸው። ሁለቱም የቅጽል ስማቸውን ያገኙ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተለከፉበት ሱስ ሳቢያ ነው። በአንድ ተቋም በመምህርነት የሚያገለግሉት ቲቸር ፌስ በተመሳሳይ የሱሱ ሰለባ ናቸው።  ብዙዎች ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ አንስቶ እሰከ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ያሉ ተማሪዎች ፣ነጋዴዎች ፣የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ሰራተኞችና ሌሎችም  በዚህ ሱስ የመለከፋቸው ጉዳይ የአደባባይ ሚስጢር ነው ።  ከሁሉም ግን የሰማሁት የሚስፌስና ልጣድ የከፋ ሳይሆን አይቀርም። እነዚህን ሁለት ሰዎች ለማግኘት ስል ወደሚሰሩበት መስሪያቤት አመራሁ።  አንድ የልጣድን የቅርብ ጓደኛ አገኘሁና ስለ ልጣድ የሚያውቀውን እንዲያጫውተኝ ነገርኩት ምን እባክህ በተደጋጋሚ ብንነግረውም አልሰማ አለን ማህበራዊ ህይወቱ እየቀጨጨ መጥቷል። በፊት ከስራ ሰዓት ውጪ ተገናኝተን የምንጨዋወትባቸው ጊዜያት ዛሬ እየናፈቀኝ ነው።  ልጣድ ጨዋታ አዋቂ በመሆኑ እሱ ባለበት ቦታ ብዙ ሰዎች ተሰባስበው ማየት የተለመደ ነበር ዛሬ ይህ የለም ማለት ይቻላል። ልጣድን ለማግኘት አጋጣሚን መጠበቅ ግድ ይላል።  አንዳንዴ በአጋጣሚ ስንገናኘው ሁለተኛ ማቆም አለብኝ እስከመቼ እንዲህ እንደምሆን ግራ ይገባኛል ከዛሬ ጀምሮ አልደርስበትም ይላል ግን ተመልሶ ያው ነው።  ቅጽል ስሙ ከምን ተነስቶ ተሰጠው አልኩት ከዚሁ ከሱሱ ነው በሎ ተመልሶ ይጣድበታል፡፡ በዚህ ሳቢያ ልጣድ ዋና ስሙን ተክቶ መጠሪያው ሆኖ አረፈው።  በሁኔታው እየተገረምኩ ልጣድ ጋር እንዲወስደኝ ጠየኩትና ይዞኝ ሄደ። ልጣድ ጋር ስንደርስ በትኩረት ስራውን እየሰራ ነው። አይኖቹ ከኮምፒውተሩ ሞኒተር ላይ ተተክለዋል። አንዳንዴ ፈገግ እያለ። ያለማቋረጥ እጆቹን ኪቦ

ካላ ጆን (ዮሐንስ) እና ባለቤታቸው ኣሬኔ ሃመር በሲዳማ ላይ ከጻፏቸው ምርምሮች መካከል ኣንዱ የሆነውን በሲዳማ ባህላዊ ኣምልኮ እና እምነት ላይ የተሰራ ስራ

Image
በሲዳማ ብሄር ላይ የተለያየ ጥናት ካደረጉት የውጭ ተመራማሪዎች መካከል የሆኑት እና '' የሲዳማ ህዝብ እና ባህሉ ''በምል ርዕስ ካላ ቤታና ሆጤሳ  ባሳተሙት መጽሃፍ ውስጥ ስማቸው በተደጋጋሚ በመጠቀሱ የተነሳ መላው የመጽሃፉ ኣንባቢያ  የምታውቃቸው ካላ ጆን (ዮሐንስ) እና ባለቤታቸው ኣሬኔ ሃመር በሲዳማ ላይ ከጻፏቸው ምርምሮች መካከል ኣንዱ የሆነውን በሲዳማ ባህላዊ ኣምልኮ እና እምነት ላይ የተሰራ ስራ ከታች ያንቡ፦ ለተጨማር ንባብ ፦   http://www.jstor.org/discover/10.2307/3772719?uid=2&uid=4&sid=21103366544957   

ካለእድሜ ጋብቻ ጋር በተያያዘ ለኦብቴትሪክ ፊስቱላ ህመም የተጋለጡትን በርካታ የሲዳማ ታዳጊ እናቶች በማከም ብሎም የፊስቱላ ህክምና ኣገልግሎት በይርጋዓለም ሆስቲፓል እንዲጀመር በማድረግ ለሲዳማ ሴቶች ትልቅ ውለታ ስለዋሉት ዶር ካትሄሪን ሃምሊን ምን ያውቃሉ

Image
Australian surgeon Catherine Hamlin has just celebrated her 90th birthday, and for most people, this would be a good enough reason to slow down.   ካለእድሜ ጋብቻ ጋር በተያያዘ ለኦብቴትሪክ ፊስቱላ ህመም የተጋለጡትን በርካታ የሲዳማ ታዳጊ እናቶች በማከም ብሎም የፊስቱላ ህክምና ኣገልግሎት በይርጋዓለም ሆስቲፓል እንዲጀመር በማድረግ ለሲዳማ ሴቶች ትልቅ ውለታ የዋሉት ዶር ካትሄሪን ሃምሊን እንኳን ለ90 ኛ ኣመት የልደት በዓሏ ኣደረሷት፤ ወራንቻ ኢንፎርሜሽን ኔትዎርክ   90 year old surgeon keeps a steady hand in Ethiopia By   Naomi Selveratnam   Source   World News Australia Radio  U PDATED YESTERDAY 8:08 PM Australian surgeon Catherine Hamlin has just celebrated her 90th birthday, and for most people, this would be a good enough reason to slow down. (Transcript from World News Australia Radio) But Dr Hamlin says she will continue her work with women in Ethiopia with the potentially life-threatening medical condition, obstetric fistula. (Click on audio tab above to hear full item) When Catherine Hamlin celebrated her 90th birthday, she didn't want gifts or a party.

ለሞጆ - ሀዋሳ ፈጣን መንገድ ግንባታ የጨረታ ሂደት ተጀመረ

Image
አዲስ አበባ ፣ ጥር 21 ፣2006 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሰልጣን  ከሞጆ -መቂ እና ከአርበር ረከቴ -ገለምሶ ያለውን የ113 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ ግንባታ ለመጀመር የሚያስችለውን የጨረታ ሂደት ጀመረ። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ከሞጆ- ሀዋሳ ያለውን የፈጣን መንገድ ግንባታን በአራት ተቋራጮች ከፋፍሎ ለማሰራት አቅዷል። ከሞጆ  እስከ መቂ፣ ከመቂ እስከ ዝዋይ ፣ ከዝዋይ እስከ አርሲነገሌ እና ከአርሲነገሌ   እስከ ሃዋሳ  ተብሎም መንገዱ ተከፋፍሏል። ለነዚህ የመንገድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያ መንግስት አራት ከሚሆኑ አለም አቀፍ አበዳሪ  ድርጅቶች በብድር ያገኘውን ከ173 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ በጀት ትናንት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አጽድቆታል። በኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ እንደሚሉት፥ ከነዚህ አራት የመንገድ ፕሮጀክቶች በቀዳሚነት ወደ ግንባታ ሂደት የሚገባው ከሞጆ- መቂ ያለው ነው። 56 ኪሎ ሜትር ርዝመት ላለው ለዚህ መንገድ የኢትዮጵያ መንግስት ከአፍሪካ ልማት ፈንድ ያገኘው ከ126 ሚሊየን የአሜርካን ዶላር በላይ የገንዘብ ብድር ትናንት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቀብሎ አጽድቆታል። የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የገንዘብ ብድሩ ከአበዳሪው መገኘቱን እንዳረጋገጠ፥ እስከሚጸድቅ ሳይጠብቅ ወደ ጨረታ ሂደት መገባቱን ነው አቶ ሳምሶን የተናገሩት። ከመቂ - ሃዋሳ ያለውን መንገድ ለመገንባት የአለም ባንክ፣ የኮርያ መንግስትና የቻይና  ኤግዚም ባንክን  የመሳሰሉ  አበዳሪዎች ለፕሮጀክቱ ማስፈጸሚያ የሚሆን ገንዘብ ለመስጠት ይሁንታቸውን አሳይተዋል ብለዋል። የሞጆ ­- ሃዋሳ የመንገድ ግንባታ ከነባሩ ሙሉ በሙሉ ሳይገናኝ ራሱን ችሎ የሚሰራ መሆኑንም ተናግረዋ